Wednesday, November 23, 2011

Happy Thanksgiving!

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



We wish you a Happy Thanksgiving Day for you and your family.



Fun Thanksgiving Facts:

Did You Know that President Abraham Lincoln declared the final Thursday in November as a national day of thanksgiving?

Did You Know it was the Wampanoag Indians that shared the harvest feast in 1621 with the Plymouth colonists?

Did You Know the annual Macy’s Thanksgiving Day Parade tradition began in the 1920′s?

Did You Know that there are currently eight different breeds of turkey recognized by the American Poultry Association?

Did You Know that Canada celebrates Thanksgiving on the second Tuesday in October?

Did You Know that the first recognized Thanksgiving in our country’s history with the Pilgrims and Wampanoag Indians lasted three days?

Did You Know that Thanksgiving feasts used to be called in our nation’s history whenever there was just cause for celebration and thankfulness?

Did You Know that Wampanoag means ‘eastern people’?

Did You Know that according to the Guinness Book of Records, the largest turkey recorded was 86 pounds?

Did You Know that an adult turkey has 3,500 feathers? I am wondering who counted?

Did You Know that a spooked turkey can run at speeds up to 20 miles per hour?

Did You Know that Turkeys have heart attacks? Apparently when the air force was conducting sound barrier tests, nearby turkey’s dropped…cause of death, heart attacks.

Fun Turkey Facts
·  The average weight of a turkey purchased at Thanksgiving is 15 pounds.
·  A 15 pound turkey usually has about 70 percent white meat and 30 percent dark meat.
·  The five most popular ways to serve leftover turkey is as a sandwich, in stew, chili or soup, casseroles and as a burger.
·  Turkey has more protein than chicken or beef.
·  Male turkeys gobble. Hens do not. They make a clucking noise.
·  Commercially raised turkeys cannot fly.
·  A large group of turkeys is called a flock.
·  Turkeys have poor night vision.
·  It takes 75-80 pounds of feed to raise a 30 pound tom turkey.
·  A 16-week-old turkey is called a fryer. A five to seven month old turkey is called a young roaster.

"As we express our gratitude, we must never forget that the highest appreciation is not to utter words, but to live by them."
-John Fitzgerald Kennedy


Thursday, November 10, 2011

HAPPY VETERAN'S DAY

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።




Description: Description: United States Joint Service Color Guard on parade at Fort Myer.
United States Joint Service Color Guard on parade at Fort Myer in Arlington CountyVirginia.
Service branches
Description: Description: United States Marine Corps sealU.S. Marine CorpsDescription: Description: United States Navy SealU.S. NavyDescription: Description: United States Air Force sealU.S. Air ForceDescription: Description: United States Coast Guard sealU.S. Coast Guard
Good Afternoon!

From one Marine veteran to all veterans of all branches of the services, Thank you!

For all of our men and women in uniform protecting our rights and freedoms today, Thank You!

My prayers are with each warrior and their families.

Take time to thank a veteran for his or her service to our nation, for without their sacrifice and willingness to give their lives in our defense, America would be a far different place today.

This should get your heart pumping!
Don't blink or you might miss something

Click your mouse here: 
JSUPT Video

God Bless America!

Semper Fi

Saturday, August 27, 2011

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


የተወደደዳችሁ የዚህ ገጽ ተከታታዮች በያላችሁበት፡  እንኳን በሰላምና በጤና ለቡሄ በአል አደረሳችሁ! የፍልሰታን ፆም በሰላም ለመፍታት አበቃችሁ! ልዑል እግዜብሔርም ያቀረብነውን ፆም፣ ፀሎት፣ ምህላና ሱባኤን ይቀበልልን። ፈቃዱም ሆኖ መልሰን በዚች ገጽ ዳግም ለመገናኘት ስለፈቀደልን ለክቡር ስሙ የማያልቅ ክብርና ምስጋና ይሁንልን። በአንድ ቤተ ክርስትያን ስር በአባቶች እንዲሁም በወንድማሞችና እህትማሞች መካከል ፍቅርና አንድነትን ይስጥልን። በትውልድ ሀገር ኢትዮጵያና በአካባቢው ያለውን የአየር መዛባትንና የፈጠረውን የረሀብ ችግር ያስወግድልን። በዚህ በምንኖርበት ሀገረ አሜሪካ በምስራቀ የባሕረ ሰላጤ እየደረሰ ያለውን ሄርኬን አይረን ፈጣሪ ጥበቃና ከለላውን ያድርግልንን፣ መአቱን ይመልስልን። ወገኖቻችንን ለሚያስተዳድሩ ሁሉ ቅን ልቦናንና ፈሪያ እግዜብሔርን ይስጥልን፣ ይታደግልን። የምንኖርበትንም ሀገር እርሱ ይጠብቅልን። የኛንም ሕይወትና ኑሮ ባርኮ ቅን መንፈስን ይስጠን። አሜን።

ለተሳትፎ መጣጥፎቻችሁና ተሳትፎዎቻችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋና ይድረሳችሁ በማለት የፍልሰታን ጾም ምክንያት በማድረግ ገጿ አፈግፍጋ መክረሟን በቅድሚያ ታስገነዝባለች። ነገር ግን ከመስመር የወጡና እራሳቸውን የቤተክርስትያን ብቸኛ ልጅና ተቆርቋሪ አርገው በመቀባት የቆሙት ወንድሞችና እህቶች ሀሰታዊና ከክርስትናው መንገድ የተጻረረ መጣጥፍ በገጾቻቸው መለጠፋቸው የሚታወቅ ነው። ችግሮች እንኳን ቢኖሩ በፍልሰታ ወቅት ወደ ፈጣሪ ልመናና ፀሎት እንጂ ባገልጋዮች ላይ የሚያቀርቡት መስመር ዘለልና ነቀፈታዊ የሀሰት መጣጥፍ ኢ ክርስትያናዊ መሆናቸውን ዳግም አረጋገጠ እንጂ ያመጣው ውጤት የለም። እነዚህ ጥቂት ግለሰቦች ደብር በጥባጮች በመሆን መሰሪነትን የሚመሩ ናቸው። ንጹሀንን በማሳሳት ደብር እንዲከሱ ማድረግና አንድነትን ለመናድ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ሁሌም እንደከሸፈባቸው ነው። ከለቀቁት ደብር ውጪ ሆነው የሚያካሂዱት በዕምነት ላልጠነከሩት ምክንያት እንዳይሆኑ ያሳስባል ወይንም ወደ ሌላ ዕምነት እንዲነጉዱ መንገድን ያመቻቻል። ስለዚህም ምግባር በአጽራረ ቤተክርስትያንነት ያስፈርጃቸዋል። ምሳሌ በማድረግም ከምንጠቅሰው ውስጥ የዳላሱን ቅዱስ ሚካኤል ደብር በአባልነት ካሉ ተባባሪዎቿቿው አማካኝነት በፍልሰታ መጀመሪያ ዋዜማ ያስጠሩት የአባላት ጠቅላል ስብሰባ ኮረም አልሞላም በማለት ቢሰረዝም ፤ እንደ ክርስታዊነት ለጾም መዘጋጀት በተገባ ነበር። ከነዚህ ተሰብሳቢዎች መካከል ከደብሩ አባላትነታቸውን ያለቀቁ ነገር ግን ወደ ሌላ ቤተክርስትያን የተቀላቀሉና የአዋኪና የከሳሽ ቡድን ደጋፊዎችና ተባባሪዎች ናቸው። ቤተክርስትያን ማለት ምን ማለት እንደሆነና ዕምነትስ ምን እንደሆነ ፈጣሪ ይምከራቸው በማለት ገጿ ታሰምራለች።

የሚካኤል ሠይፍ ተወካይም ተመሳሳይ ያለው አመለካከት ቢሆንም በቅርቡ የተጠራውን ጠቅላላ ስብሰባ በጥቂት እባጮች የተመራ መሆኑን አልሸሸገም ። ከጠራቸው ስሞችም ውስጥ ዛሬም በነበትሩ ገ/እግዜአብሔር ፣ ኪዳኔ አለማየሁ፣ ጌታቸው ትርፌና እነኤዮኤል(ክፈተው) ነጋ በመሳሰሉት ነው። እኛም እንደምንረዳው፤ በትሩና ኪዳኔ ማንኛውንም ድርጅት ቀርበው በመንጠቅና በመዘበር፣ በማፈራረስና ለትግሬ ነጻ አውጪ በማሳለፍ የታወቁ ናቸው። ጌታቸው ትርፌ የተባለና ትምህርት የሌለው ጎንደር የተወለደና በዘሩ ኤርትራዊ፣ አማርኛና ትግርኛ በመቻሉ ብቻ የስደተኛ ረዴት ድርጅት የተቀጠረና፤ ሳቦታጅ በማድረግ ከእርሱ ያልተባበሩትን ሌሎች ኢትዮጵያዊያንን እንዲባረሩ የሚያደርግ፣ በሚስቱ የመለሰ ሚስት አክስት በመሆኗ ደብሩን ለትግሪ መንግሥት ተመሪ ለመስጠት የሚሯሯጥና በቅርቡም በደብሩ ውስጥ በመስተንግዶ ኮሚቴ የሚያገለግሉትን እንዲተዉ ሳቦታጅ ስለሚሰራባቸውና ቦርዱም እርምጃ ስላልወሰደ፤ በተለይም ቦርዱን ወክሎ የመሰተንግዶ ኮሚቴን የሚመራው ሊቀ መንበሩ የጊታቸው ቤተኛ በምሆኑ ጨምሮና እርምጃ መውሰድ ስላልተቻለ በመልቀቃቸው፤ የደብሩ አስተዳደር ያላወቀውንና ያልተቀበለውን ፤ የመረዳጃ ማህበሩ ቦርድ አባልና አንዴ ለቅቄ አለሁ በማለት በሀሰት ነገር ግን መርዳጃውን ከሚያፈርሱት የነበትሩ ሎሌ፣ በትምህርት ያላገኘውን የዶክተርነት ማዕረግ የሚሞካሽበት አምሀ የተባለውን ቢጤ አፍራሹን ለአጋርነት ያስገባና ለወደፊትም የቦርድ ምርጫ የሚያዘጋጀው ሎሌው፤ ነገረ ስራው ሁሉ አጽራረ ቤተክርስትያን እንጂ ከቆረበ ኦርቶዶክስ የማይጠበቅ። ክፈተው / ኤዮኤልም ቤሆን ለረዥም ጊዜ የደብሩ ተመራጭ ሆኖ ላደረሰው ምዝበራና በደል ገና ለገና እጠየቃለሁ በማለት ዛሬ ደብሩን ከሚከሱና ከሚያፈርሱ ወገን ግምባር ቀደምት ቦታን የያዘና ፣ ተመረጭ በነበርበት አጋጣሚ ከሚያውቀው በመነሳት የደብሩን ስስ ጎኖችና ሰነዶችን በማካፈል የሚጎዳና በግልጽ ከምዕመናን ጠቅላላ ስብሰባ ላይ የተጣለበትን የተመራጭ ሀላፊነት ጥሎ የለቀቀ ፤ ለምንም የማይሆን ማፈሪያ ነው። በእርሱም ጌዜ የቦርዱ ጠሀፊ የነበረው ሀይሉ የተባለውና የኔጊታቸው ዘመድም እስከ ዛሬ በእጁ ያለውን የደብሩን ሰነድ አላስረክብም ብሎ የያዘ ነውና ገጻችን በሕግ መጠየቅ አለበት ነው የምትለው።
   
‘ቅዱስ ሲኖዶስ የብፁህ አቡነ ዜና ማርቆስን ውግዘት አንስቶ ሥርዐተ ቀብራቸው በኢትዮጵያ እንዲፈፀም ፣ አስከሬናቸውም ለጵጵስናቸው በሚገባ ክብር ፣ አበው ጳጳሳት በሚያርፉበት በመ/ፀ/ቅ/ሥላሴ ቤተ ክርስትያን እንዲያርፍ ወስኗል።‘ይህ መግለጫ መንበሩን በኢትዮጵያ ያደረገው ሲኖዶስ የብፁነታቸውን ማረፍ አስመልክቶ የሰጠውን ፤ ገጻችን እርሶስ ምን ይላሉ? በሚለው ከተወረወረልን ያገኘነውን አርፍደን ብናካፍላችሁም ነገሩ አስቂኝ ነው። ምክንያቱም በቤተ ክርስትያን የውስጥ አስተዳደር ምክንያት የተነጠለ የክርስትና መብቱም አብሮ የሚገፈፍበት አልፎም ወደ ትውልድ ሀገሩ በሕይወት ብቻ ሳይሆን ኮርብሱም ወደ ትውልድ ሀገሩ እንዳይመለስ የሚያግድ የቤተክርስትያኒቱ ሆነ የሀገሪቱም ሕገ መንግሥት መኖሩን ገጻችን ስለማታውቅና የጠየቅናቸውም የሕጉ ባለሙያዎች ጨምሮ እንደማያውቁት ሲሆን አለ የምትሉ ጀባ በሉን። ሲኖዶሱ ሕግን ጥሶ የቀደሙትን ጳጳስ በአካል ሳይመረምር በላያቸው ላይ አዲስ መሾሙ ያመጣው ውዝግብ በአባቶች መካከል መከፋፈልን ብቻ ሳይሆን በምዕራቡ አለም ላለነው የቤተክርስትያኒቷ ልጆችም በትውልድ ሀገር አጽማችንን ለማሳረፍ የአዲስ አበባውን ሲኖዶስ ፈቃድ ሊያስፈልገን ይሆን? ብፁእነታቸው በሕይወት ለምን ተወግዘው ፣ ሲያርፍ ለምንስ ውግዘቱ ተነሳ ለሚለው ጥያቄ የእርሶ መልስ ምን ይሆን? ገጻችን በሕይወት የተወገዙበትንና ሲያልፉ የተነሳላቸውን ምክንያት ውግዘቱም ሆነ ሽረቱ በራሱ ለራሱ መልስ ነው። ውግዘቱ ሀቅን ለመሸፈንና ለማሳደድ እንዲመች ሲሆን፣ ሽረቱ ደግሞ አሁን በምድር በሕይወት የሉምና እውነታቸውን ይዘው ስላለፉ ፤ በዕምነታቸውም ተሰደው በመፅናታቸው ፤ በመንግሥቱ ፊት በፈጸምነው በደል እንዳያሳቅቁን ብለው ይሆን?

ጳጳስ መሰደድ አዲስ ነገር አይደለም። ከግብጦችም ተምረናል። በቅርቡም በትረ ሥልጣኑን እመራለው የሚሉት ሊቀ ጳጳስ ዘ ኢትዮጵያ አባ ጳውሎስ በዚሁ በምዕራቡ አለም በዲሲና ካልፎርኒያ የፖለቲካ ስደተኛ ሆነው አገልግሎት ሰጥተውናል። በእጃቸው መባረክ ብቻ ሳይሆን ወዳጅነትንም በወቅቱ አትርፈናል። ዛሬ ደግሞ ተለያይተናል ነገር ግን እኛም ሆን እርሳቸው የቤተክርስትያኒቱ ልጆችነታችን እሙን ነው። ምንም ሁላችንም ዜግነታችንን ብንለውጥም ቀደም ባለው ታሪካችን ከግብጥ ሊቀ ጳጳስ ይሾምልን እንደነበር ማስመር እንወዳለን።

 ባለው የቤተክርስትያኒቱ ሕግ መጣስ ምክንያት የአባቶች መለያየት ፤ ዛሬ ተሰደው በሰሜን አሜሪካ የሚገኙት አባቶች የተጣለባቸውን የአባትነት ግዴታ በተቀናጀ መልኩ በሚገባ እንዲወጡ በማሰብ የራሳቸውን ጉባኤ በማድረግ ሲኖዶስ መስርተው ምዕመኑን በማገልገልና በትውልድ ሀገር ላሉትም ቤተክርስትያንና አገልጋዮች ጨምረው በፀሎት እየተጉ ይገኛሉ። ሕግ አይጣስ ፣ አንድ ዕምነትና ሀይማኖት ፀንቶ ይኑር፣ ስህተት ይታረም ከማለት ውጪ ቤተ ክርስትያኗ እንድትከፋፈል ፈፅመው እንደማይፈልጉ ዘወትር በግልጽ በአፅኖ ይመሰክራሉ። አንዳንድ አካባቢ እንደምናስተውለው አንዳንድ ከፋፋይ ግለሰቦችን በመከተል የተሳሳተ መስመር ላይ የሚከተሉትን ወገኖቻችንን ስናይና በዚህ ዙርያ ሁከትና መከፋፈልን በምዕራቡ ሀገር ቤተክርስትያን የሚያስፋፉ ታዝበናል፣ ስለእነርሱም ዘወትር እንጸልያለን።

ማን ነው የትኛውን? የውጪውን ወይንም የሀገር ቤቱን አንዱን ብቻ ሲኖዶስ በመከተል የእግዜብሔርን መንግሥት የሚወረሰው ብሎ የሚነግረን? ማንም እንደሌለና መዳንም ሆነ መንግሥቱን መውረስ የሚቻል በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ፣ በእርሱ ስም ተጠምቆ፣ ስጋ ወደሙን ተቀብሎና በቅዱስ መፅሀፍ እንደተጣፈው ሲኖር ብቻ መሆኑ የታመነ እንጂ በሲኖዶስ የሚተካ አይደለም። በዚህ ወይንም በዚያ ሲኖዶስ መመራት ሳይሆን፣ ወይንም የአንደኛው ወገን የሆነውን አገልጋይ ግልጋሎትን መሻት አይደለም። አንዳንዶች በመጣጥፋቸው ወገናዊነትን ያሳያሉ። የሌላውንም አባላትንና አገልጋዮችን ሲኮንኑ ይስተዋላሉ። የቤተክርስትያኒቱንም ልጅነታቸውን ለመቀማት ያዳዳቸዋል። እነርሱ የክርስትና ልጅነታቸውንም ለመቀማት ይችሉ ይመስል የማይቀቡት የላቸውም። ሀይማኖቱ እንዳይሰፋና በዕምነታቸው የቀጨጩትን እንዲጠፉ ፣ ዕምነቱን ለመቀበል የሚዳዱትንም እንዲሸሹ ፣ በተለይም በምዕራቡ አህጉር ለተወለዱትና ለሚወለዱትም የመሸሻ ምክንያት እየሆኑ ይታያሉ። እውቅ መምህራን እንዳያስተምሩ እንከን ይፈጥራሉ። ወይ እነርሱ አውቀው አያስተምሩም። ለማወቅም የማይፈልጉ ዝጎችና ቤተክርስትያኒቷን ጎጂ ምግባርን ብቻ ያካሂዳሉ። እነርሱ አመራሩን ካልጨበጡና ካልመዘበሩ ሌላው ቤተክርስትያን አይመስላቸውም። ለምሳሌ የዳላሱን ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብርን ብንወስድ፡ ለብዙ አመታት ማህበረ ቅዱሳን / ማቅ የተባለው የቤተክርስትያናችን በቀል ቡድን ተሰሚነትን አግኝቶና አመራሩን ተቆጣጥሮ የእርሱን ወገንና አባላቱ የሆኑትን መምህራንን ብቻ ሲያስመጣ ነበር። ምዕመኑ በተለያየ ወቅት ሌላም መምህር ከዚህ ቡድን ውጪ ቢጠይቅ ፣ አልፎም ፊርማ አሰባስቦ ቢያቀርብም ሰሚ አጥቶ ነበር።
በቅርቡ ደግሞ አንድ የሀገር ቤቱን ሲኖዶስ ተከታይ መምህር ለ3 ጊዜ ሌላም እንደዚሁ መጥተው ቃሉን ሲያስተምሩ ምንም አይነት ተቃውሞ ከማቅና ከመሰሎቹ አልተሰማም። በቅርቡ ደግሞ ከሰሜን አሜሪካው ሲኖዶስ በተገኘ መምህር ሊያፏጩ ይዳዳሉ። ገጻችን የምትል ሁሉም የቤተክርስትያን ልጆችና ለአገልግሎት የበቁ ስለሆነ ምዕመኑ ከማንኛውም ወገን የሚገኙትን አገልጋዮች በእኩል የሚያይና የሚገመግም መሆኑን መረዳት እንዴት ተሳናቸው? መንፈሳዊ ቅናት ቢሆን እንኳ ለአባቶች አንድነት አጥብቆ መፀለይና አንድ ወጥ አመራር የሚመጣበትን መተለምና መሳተፍ ከቅንነት አልፎ ዋጋን ከፈጣሪ የሚያስገኝ መሆኑን እንዴት መለየት ያዳግታል። የሚያውካቸው ከሆነ ደግሞ ይህ ከቅዱስ መንፈስ ውጪ ነውና ሁላችንም ለተሳሳቱት መፀለይ ይገባናል። የአባቶች ልዩነት የፈጠረውን ዋና ምክንያት የሆነውን ቀነኖ በመገንዘብ አንድነትን እንዲፈጥሩ ምዕመናን የሚገባውን ጾምና ፀሎት ከማድረግ አልፎ በመካከሉ ልዩነት እንዳይኖርና አባቶችም አንድ እንዲሆኑ የተቻለውን ሁሉ በማድረግ ማሳሰብ ይጠበቅበታል።

በሌላ በኩል ለምሳሌ እንደ ዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ገለልተኛ የሚባለው አይነት አካሄድ እስከ መቼ ድረስ ይዘለቃል? ቀደም ሲል ብፁእ አቡነ ይስሐቅ (ፈጣሪ ለነፍሳቸው ማደሪያ ይስጥልንና) ነገሩ በቶሎ የሚቋጭ መስሏቸው ይሁን ወይም ሌላ በገለልተኛነት መቆየትን መርጠው ነበር። ከማለፋቸው በፊት የወደፊቱን እጣ ያስቀመጡትን ገጻችን ባታውቅም የአባት አስፈላጊነቱ እሙን ነውና በተመሳሳይ መስመር ያሉትም ጊዜው ከማለፉና ችግር ከመባባሱ በፊት መቋጫ ከወዲሁ ማጤን ይገባል። ገፃችን ካላት ግንዛቤ ልታካፍል የምትወደው ቢኖር እንደሚከተለው ነው። ገለልተኛ የሆኑ ሁሉ አመራሮቹ ያለምንም ወገንተኛነት ከሁለቱም ሲኖዶሶች ምሁራንን እየጋበዙ ስለቤተክርስትያናችን ሕግና ስርዐት ፣ በሁለቱም ሲኖዶሶች ላይ ጥልቅ ግንዛቤን በማድረግና በተረጋጋ መንፈስ እርስ በእርስ በመመካከር በአባሎቻቸው ምዕመናን በጎ ፈቃድ ላይ የተመሰረተና መንፈሳዊ የሆነ ምላሽ እንዲሰጡ ነው። የዳላሱን ቅዱስ ሚካኤልን በተመለከተ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይህች ገጽ ነቀፊታ፣ ማበረተቻና የግሏን አስተያየት ስትወረውር መቆየቷ የሚታወስ ነው። ነገር ግን የትኛውን ሲኖዶስ ይከተል የሚል አቋም ወስዳ አታውቅም። ውሳኔው ሁሉ የደብሩ አባላት ብቻ እንጂ የማህበረ ቅዱሳን /ማቅ ወይንም የውጪ ጥቅማ ጥቅም ፈላጊዎች አሊያም የወገኑ ድብቅ አላማ ያላቸው ጫና መሆን የለበትም። ለዚሁ ምእመኑ የራሱን ግንዛቤ እንዳይጨብጥና የጠለቀ ዕውቀትን እንዳይኖረው በተቀጠሩና በተጋበዙ መምህራን ላይ በማያገባቸውና ከመንፈሳዊ መንገድ ውጪ የቀደምት ሁከታቸው፣ ክስ ከሳሽና አስተባባሪነታቸው አልፎ ወሳኝ ከሳሽና  ዳኛ እንዲሁም ፍርድ አስፈፃሚ ሆነው ዛሬም ሰይጣናዊ ከፋፋይ ምግባር ላይ  ይታያሉ። እግዜብሔር ምህረትን ይስጣቸው ፣ ልቦናቸውንም ለውጦ ቀና መንገዱንም ያስይዛቸው። እነርሱም ዋሻ ያደረገውና በቅርቡ የተከፈተው እንዲሁም በአዲስ አበባ ሥር ያለው የዳላሱ ተክላይማኖት አቡነ አረጋዊ ቢሆንም በመከፈቱ ገጻችን አልተቃወመችም እንደውም ምርጫ ለምዕመኑ በዛ እንጂ፤ እዛ በካሕንነት ከሚያገለግለው አንዱ ከፈጣሪ የተቀበለውን የጠባቂነትን ሀላፊነት ከፑልፒት ላይ ‘ባትሪዬን ጨርሻለሁ “ ብሎ ሲኮበልል፣ ብሎም ከሚካኤል አጥር ስር ሆኖ ኢ ክርስትያንዊ ምግባርን ሲያከናውንና መጥፎ መጣጥፍን በብሎግ ሲለቅ የነበረው መቼ ንስሀ ወስዶ ነው ከዚያ የሚቀድስም ሆነ የሚያስተምር። ሌላውም ጎጠኛ ብቻ ሳይሆን ሚሽቱ ስትማግጥና ማህተሟን ስታፈርስ በቤተ ክርስትያኗ ህግ መሰረት ፈትቶ መመንኮስ እንጂ አብሮ መኖር የማይገባው በመሆኑ ፤ ከነሱ የመንፈሳዊ አመራር ምን ይጠበቃል? ለዚህም ነው ዛሬ ኢ ክርስትና መዶለቻና መጠንሰሻ ጎራ በማድረግ በምዕመናን ላይ በሚያደርሱት ከፈጣሪ የሚያገኙትን ዋጋ ከፋዩ እርሱ ነውና ለእርሱ እንተወው።

ከዚህ ፈቀቅ ብለን ደግሞ በዚያው በዳላስ ወገኖቻችን መካከል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታን ስንቃኝ፤ የመረዳጃው ማህበር በቅርቡ ከመረጣቸው አመራርና ካቀፈው 9 የቦርድ አባላት ውስጥ 6 የሚሆኑት በፈቃዳቸው ከሀላፊነት መልቀቃቸው በሕግ አመለካከት አመራሩ ፈርሷል። ለመረጣቸው ሕዝብ መልሶ ለማስረከብና ሕጋዊ በሆነ ምንገድ ሀላፊነትን ለማስተላለፍ ያልቻሉበት ወይንም ያሰጋቸው መክንያት ምን እንደሆነ እስካሁን በግልጽ የቀረበ ሁኔታን በእጃችን እስካሁን የገባ ስለሌለ ለመተቸት ቢያስቸግረንም፣ ሀላፊነትን ጥሎ መኮብለል ከክህደት እንዳይቆጠርባቸው መላ መፈለጉንና ለዚህ ያበቃቸውን ለመረጣቸው ማሳወቅ የግድ ሆኖ ለሕይወታቸው የሚያሰጋ ሁኔታም ካላቸው ፤ ለሕግ ማሳወቅና አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲደረግላቸው የመጠየቅ መብታቸውን እንዲገነዘቡ ገጻችን ታስገነዝባለች።ከዚህ ጋር
በማያያዝ ማንኛውም የድርጅቱ እንቅስቃሴ አብሮ በዚህ ሀገር ህጋዊ አባባል ድስስት ያደርጋል። ባስቸኳይ አጠቃላይ ስብሰባ መጥራት የግድ ነው። እንደምንሰማው ከሆነ ሸሪኮቻቸውን በጣት በመጥራት ያዋቀሩት አመራር ሕጋዊ ስላልሆነ በሕግ ያስጠይቃል።

በእርግጥም በመረዳጃው ማህበር ውስጥና በሥሩ ባቀፋቸው ድርጅቶች ውስጥ ከሕግ ተጻራሪ የሆኑ የተለያዩ ፍሮድ ይሉታል በሀገሩ እንደሚካሄዱ በየጊዜው የሚደርሱን መረጃዎችን ዋቢ በማድረግ ዘግበናል።  ገጿ ባለባት ወገናዊ ሀላፊነት ገሀድ ላለማውጣትና እርስ በእርስ በመተራረም እንዲያልፍ ስትጥር ቆይታ ነበር። አሁን ግን ከማንኛውም ጊዜ በበለጠ መልኩ የሕዝቡን ጥሪትና መብት ብቻ ሳይሆን ሕገወጥ ምግባሩ በከፋ ሁኔታ ቀጥሎ በመታየቱ እንዳመቺነቱ መርጃዎቹን ለመልቀቅ ተገዳለች። ከሚመለከታቸውም የሕግ አስከባሪ ክፍሎችም ጋር ለመተባበርና ጉዳዩ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲጠራና አጥፊና ተባባሪ ሆነው በሚገኙት ላይም ለሚወሰደው እርምጃ ምንም አይነት ቅሪታን በማንኛውም መንገድ በማንም ዘንድ እንደማትጸርስ በማመን ነው። በተለይም በመረዳጃው ማህበር አማካኝነት በኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት ቀደም ባለውና አሁንም በሚሽቀዳደሙበት ትርዒት ከጀርባ ያለው ጉድ የሰፋ ነውና፤ ንጹአን ወገንን እናገልግል ብላችሁ የምትሳተፉ ውድ ወንድሞችና እህቶች ልታጤኑትና ልታስተውሉት የሚገባ ከጀርባ ያለውን ጉድ በቀላሉ የምትገነዘቡት ስለማይሆን ቀደም ሲል የጣጣፍናቸውን መመርመሩና የጎደሉትን የመስመር ነጥቦችን (ዶቶችን) ማገናኘት ብልህነት ብቻ ሳይሆን በሕግ አብሮ ከተጠያቂነትን ያድናል ብላ ገጿ ታሳስባለች።  በአማርኛ “ለብልህ ………ምን አይሉ“ እንደሚሉ።

ሌላው የመረዳጃው አካል ነኝ ባዩና ሀሰተኛው እድር ተብዬው መረዳጃ ማህበሩን የሕገወጥ ምግባር መሸፈኛ ብቻ ሳይሆን ፤ ከሥሩ መሆኑ ቀርቶ ዛሬ እንደሚታየው ከበላይ ተቆጣጣሪ ሆኖ ብዙ ምዝበራና የወንጀል ፋብሪካ ሆኖ ነው ያገኘነው። እራሱን እንዲያጠራና እርምት እንዲያደርግ የተደጋገመ የዚች ገጽ ትችትና ማሳሰቢያ ጥረት ሁሉ ተቀባይ ባለማግኘቱና የተደጋገም ክህደትን ሳይቀርና ኩነናን በሚቆጣጠሩት የወገን ሬዲዮ ስርጭት ሁሉ ሰንዝረውባታል። ይሁንና ዛሬ ባደባባይ የማይክዱትን ወንጀል የመልቀቅ ወቅቱ ስለሆነ በእጃችን ካሉን መርጃዎች አንዱን ብቻ ጀባ እንላችኃለንና ግንዛቤው የናንተ ሲሆን ፣ እንደለመዱት ክህደት የወንጀለኞች ነው። ገቢያቸውን መደበቅ የሚፈልጉና የታክስ ግዴታቸውን ላለሟሟላት ነገር ግን ለጥቅም የመጀመሪያ ለመሆን የሚቸኩሉ ግለሰቦች ግን በጥሬ ገንዘብ ለዚህ እድር አባልነት የከፈሉበትን ደረስኝ እንኳን በመረጃነት የያዙ ስለማይኖሩ ለምዝበራ ያመቹ ናቸው። በቼክ ከከፈሉትም አንዳንዶች ለመረጃ በተባባሪዎቻችን ቢጠየቁም ፈቃደኛ ሆነው እንዳልተገኙ ከዳላስ ምንጮቻችን ብንጋራም፤ መረዳጃውም ሆነ እድሩ የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው የሚገኘው ከባንክ ኦፍ አሜሪካ ብቻ ነው። ወደ ሂሳቡ የሚገቡት ቼኮች ሁሉ ከጀርባቸው የባለ ሂሳቡ የባንክ ሂሳብ ቁጥሩና ስሙ ማህተም ኢንዶርስ ወይንም በእጅ ተሞልቶበት እንደሚገባ የባንክ የተለመደ አሰራር ነው። በእጃችን የገቡት ግን ከዚህ ተጻራሪና በሌላ ባንክ ውስጥ በሕገወጥ መንግድ በሶስተኛ ወገን በጥሬ ገንዘብ የተወሰደ ስርቆትን ያሳያል። ከዚህ በታች ያለውም መረጃ ቀጥታ ከባንክ የተገኘና፤ ጉዳዩ የሚመለከተው ባንኩም የራሱን የውስጥ ምርመራ በማካሄድ ከቻለ በጥሬ ገንዘብ የወሰደውን ማንነቱን እንዲገልጽ ካልሆነም የውስጥ ተባባሪ ካለ አስፈላጊውን እንዲፈጽም፣ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ያለውን ማንኛውንም ሪከርድ የኤሊክትሮኒክ መርጃዎችና የሰው ምስሎችንም ሁሉ የጨመረ መርረጃዎችን እንዲያቀርብ ሕጋዊ ጥያቄ ሰሞኑን ደርሶታል የሚል ፍንጭ ለምርመራው ቅርበት ያላቸው ምንጮቻችን ያዳዳቸውን እያካፈልን ጀባ ባልናችሁ በሚቀጥለው መረጃ ላይ የባለቤቱንና የሂሳቡን ቁጥር በማጥቆር ማንነታቸውን ለመደበቅ ግዴታ ስላለብን መሆኑን አስቀድመን ማሳወቅ እንፈልጋለን።

       
በመጀመሪያ መረባረብ መርዳጃ ማህበሩን መልሶ ማቋቋም ሲገባ ለኢትዮጵያ ቀን በዐል ብሎ መሯሯጥ እራሱን የቻለ ጥያቄና ለዝርፊያ ጥድፊያ አስመስሎታል። ከዚህ በላይ የተለጠፈውም ቺክ ይህንንኑ ያስረግጣል።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, August 6, 2011

እንድምን ከረሙ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


እንድምን ከረሙ?

ለተወደዳችሁ የዚህ ገጽ ተከታታዮች፡ እንደምን ሰነበታችሁ? ሁላችንንም በአንድነትና በሰላም ጠብቆ ለዚህ ላደረሰን ለልዑል እግዜአብሔር አሁንም ከሁሉ በላይ ክብርና ምስጋና ይሁንልን። ፀጋ፣ፍቅሩ፣ በረከቱና ጥበቃው አሁንም አይለየን። በመካከላችን ያለውን ልዩነትን ሁሉ አጥፍቶ በመካከላችን መተሳሰብና አንድነትን ይሰጠን ዘንድ ፈቃዱ ይሁንልን። አሜን።

ባለፈው ጥሁፍ እንዳመለከትነው ሁሉ ፤ የሚጣፍ እንዳለን ነበር። እርሱን ለጊዜው በመዝለል በ08/06/2011 በዳላስ ደብረ ምህረት ካቴድራል ደብር ስለተጠራው የአባላት ስብሰባ ከሚካኤል ሠይፍ የተወረወረልንን በማስቀደም ይሆናል። ይህንን በግምባር ቀደም ተወካይ ያደረጉት ልዕል ሰገድ አበሻው የተባለውን ነው። ለስለስ ያለ የሚመስል ነገር ግን ተመራጭ በነበረበት ወቅት ሆነም ከዚያ በኃላ የስውር አመራሩን በቀደሙት ተመራጮ ላይ ጫና ያደረገና እንደለመደው በአሁኖቹም ላይ ሊያደርግ ያሰበውን ስውር አመራር ባለማግኘቱ በትግሬ ነጻ አውጪ ምንደኞች ቡድን በመደባለቅ ከነ ጌታቸው ትርፌ ፣ ከነ ኪዳኔ አለማየሁ፣ ከነ በትሩና ከመሳሰሉት ጋር በመሆን ቢችሉ አመራሩን ለመገልበጥ ካልቻሉ ደግሞ የተጀመረውን የደብሩን የመሻሻልና የእድገት አቅጣጫ መግታት ብለውም መቀልበስ መሆኑንን አስረድቶናል። እነዚህ የትግሬ ነጻ አውጪ ምንደኞች አመራሩ ደብሩን ለውጪው ሲኖዶስ ሊሰጥብን ነው እያሉ በሬ ወለደ እያወሩ መሆኑንና ቅስቀሳቸው ምናልባት ኮረም ያስሞላልናል በማለት ለሁከት የተነሱ መሆናቸውን ነው። በዚህ ስብሰባም አብዛኛው አባል እንደማይገኝና እንዳለፈው ሁሉ እንደሚበተን ከወዲሁ ግምት አምጥቷል። ማን ነው በደብሩ ውስጥ ከነዚህ ነገረኞች ጋር ተቀምጦ ስብሰባ የሚያደርግ። ሁሌም እነርሱ አመራሩን ካልያዙና እንደፈለጉት ካላደርጉ ሌላው እንደማያውቅና መጥፎ አድርገው መቀባት ምግባራቸው ነው። በነእርሱ መሪነትና አማካሪነት የመጣውን ውድቀት ባለፉት ጥቂት አመታት የሁሉም ግንዛቤ ነው። በተለይ ቆራቢ ነኝ እየተባለ በፀሎት እንደመጠንከር ፊት አውራሪ ሆኖ ሁከትን መቀስቀስ ስይጣናዊ ምግባር መሆኑንን መቼ ይሆን የሚረዱት በማለት ደምድሞልናል።

ገጻችን ከታዘበችው ውስጥም በኢትዮጵያ ካለው ሲኖዶስ ስር ካሉት ጳጳሳትና ከህን ደብሩ ደጋግሞ ጋብዞ በኛ ሥር ካልሆናችሁ ምንም አይነት ግልጋሎት አንሰጥም በማለት አሻፈረኝ ያለው ወገን ሂዱና አስተምሩ ሲል ኢየሱስ ለግልጋሎታችሁ ካሳ ከምትሰጡት ተቀበሉ የሚል በመጽሀፍ አላየንም። አንድ አይነት እምነት ያለውን ወገናቸውን አናገለግል ያሉትና ፖለቲከኛ የሆነ አቋም የወሰደ ሲኖዶስ ያስፈልጋልን? የሚለውን ጥያቄ ለአንባቢያን በመተው፤ እኛ እራሳችንን በዋቢነት አድርገን የምንሰጠው ነጥብ ቢኖር የተሰደደው ወገናችን ለከፈለው ሁሉ እሰከዛሬ ድረስ ሲኖዶሱም ሆነ ቤተ ክህነት እንኳን ሕይወታቸው ላለፉት ቀርቶ በሕወት ላለነውም ዝምታን በመምረጥ የወሰደው አቋም ከክርስትና መንገድ የወጣ ነው። ቤተክርስትያን ስንከፍትም እንኳን ሊባርኩ ወይንም ካህን ሊሰጡ አንድ ጧፍ ጀባ ያላሉ ዛሬ ግን በግልፅና በስውር ለዘረፋና ለቅሚያ የሚያደርጉት የዶላር ሩጫ ነው። በሀገር ውስጥ ያሉትንም እያደኸዩና እንዲዘጉ እያደረጉ የሚገኙ፤ ከእምነቱ ይልቅ ለፓለቲካ ያደሩ ለመሆናቸው በተግባር እያሳዩን ነው። ሌላው ያሳደጉት ተኩላቸው ደግሞ ማህበረ ቅዱሳን / ማቅ የሚሉት ከልትም ካጀማመሩ የሀሰት ካባ ለብሶ ቤተክህነቱን ሲያተራምስ፤ ዛሬ መሪያቸው በግልጽ እንዳስቀመጠው “አባሎቻቸው የኢሀዴግ አባላት መሆናቸውን“ ነው። ከላይ መሪያቸው የትግሬ ነጻ አውጪ ማለት ነው።

በኛ አስተሳሰብ አባላቱ የፈለገውን ሲኖዶስ የመምረጥም ሆነ ገለልተኛ የመሆን መብቱን እንጠብቃለን። ነገር ግን ለእምነቱ ሲባልና ለተተኪው የኢትዮጵያ ተወላጅ እንዲሁም እምነቱን ላልያዙ ለሌላው ወገኖች የሚጠቅሙና ብቃት ያላቸውን ካህናትን ያቀፈው በሰሜን አሜሪካ የሚገኘው ሲኖዶስ ነው። በተለያዩ ደብሮች ካየነው ልምድ በቂ እምነትና ስረዐትን የሚከተሉ ተከታዮችን እያሰፉ ያሉትን ፣ ለሚሰጡትም አገልግሎት ንጹህና ምንም አይነት ስውር ተለጣፊ ምክንያትን የሌላቸው ሆነው አግኝተናቸዋል። በሀገር ቤትም ሆነ በውጪ ከፍተኛ ትምህርት ያላቸው እነዚህ አገልጋዮች፤ ሰሜን አሜሪካን እንደሀገራችን ለምናየው ሁሉ እጅግ በጣም ተስማሚዎች መሆናቸውን ነው። በየትኛውም ጊዜ ለአገልግሎት ቢጠየቁ በቅርብ ሊገኙ የሚችሉ የተትረፈረፈ የሰው ሀይል ያላቸ ሆነው ነው የሚታዩት። ስለዚህ የትኛውንም ሲኖዶስ መከተል ወይንም ገለልተኝ መሆን መንግሥቱን አያወርሰንም፣ ነገር ግን እምነትና ምግባሩን መጠበቅ ነው ።  በመጀመሪያ የውስጥ የውጪ በማለት ለመከፋፈል ምክንያትን ከማዳነቅነት፤ ለተለያዩት አባቶች አንድነትና መግባባትን አጥብቀን መጸለይን ማዘውተርና የሀገር ቤቱም ሆነ የውጪው ተከታይ እንደሚመቸው እያመለከ እንጂ ለማንንም ተጽእኖ ማደር የለበትም በማለት ገጿ ታስገነዝባለች።

ይህን ጥሁፍ ከመለጠፋችን በፊት ዘግይቶ በደረሰን ዘገባ መሰረት፤ ሚስትና ባል በመሆን ላስጠሩት የአባላት ስብሰባ በቅዱስ ሚካኤል ደብር ዛሬም ኮረም ባለሞምላቱ መበተኑን ነበር። ነገር ግን እንወያይ በማለት ሰይፉ ይገዙ የተባለውን እንዲመራቸው አድርገው የመጨረሻ እስትንፋሳቸውን እየተነፈሱ መሆናቸውን ነው። ሰይፉ የተባለውም ግለሰብ በሁለት ቢላዋ ለመብላት እየተንቀሳቀሰ እንዳለ አስምሮበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢዮኤል (ክፈተው) ነጋ የተባለውና ላለፉት ችግሮች መሪ ብቻ ሳይሆን አሁንም በከሳሽነት ከስብሰባ የተባረረው ሀይሉ (ቀዩ ሰይጣን) እጅጉና የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኛ ከሆኑት ጋር ደስታ በተባለው ምግቤት ሲዶልትና መመሪያ ሲቀበል ቆይቶ ወደስብሰባው ያመራው። እንግዲህ ይህቺ ጥለናት ለምንሄድ አለም ይህን ያህል በዕምነት ስፍራ መባላትና አፍራሽ መሆንን ከፈጣሪ እስኪያገኙትና እርሱ እስኪመክራቸው መታገሱ ሳያሻ አይቀርም። የታደለማ  ነገር ሳይሆን በፍልሰታ ዋዜማ ለሱባኤ ይዘጋጃል እንጂ የቤተክርስትያንን ሰላም ለማወክ አይሰበሰብም። ቆራቢ ነን የሚሉትስ ምን ይመልሱ?

ከዚህ ደግሞ ፈቀቅ ስንል ወደ መረዳጃ ማህበራችሁ ትንሽ የምንለው አለን። አንዳንድ ጊዜ ቃላትን ባለማወቅ ወይንም ከመሀል አንድን ቃላት ብቻ ወስዶ የራስን ትርጓሜን መስጠት አላግባብ እጅጉን ጎጂ ነው። ከጥቂት ሳምንት በፊት የዳላስ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር ሬዲዮ ስርጭት ካለንበት ሆነን በኢንተርኔት ስንከታታተል አቅራቢዎቹ ከሪዲዮ ጣቢያው ሀላፊ ጋር ያደርጉትን ስምተናል። ዲ መጋዘን የተባለውንም ቃኝተነዋል። የተጣፈው ስለሬዲዮ ጣቢያው ምግባር ሲሆን ከሚሸፍናቸው የህብረተሰብ ክፍሎቹ በማነጻፀር ዝቅ ብሎና አናሳ ከሆኑትና በከተማው ውስጥ በአስተዋጾ ደርጃ እውቅና ያላስመዘገቡትንም በምሳሌ አድርጎ ወገኖቻችንን ጠቀሰ እንጂ ሌላ አይደለም።

2ኛ/ በቅርቡ መረዳጃ ማህበሩ በጠራው ስብሰባ ላይ ይኽው ግለሰብ አንዲቷ እህት ተመራጭ ካሉት አረፍተ ነገር ውስጥ በእንግሊዘኛ ካሉት ውስጥ ብቻ አንድን ቃል በመውሰድ ሕዝቡን እንዲ ብላ ሰደበች ብሎ ያለውን በዲኤፍ ደብልዩ አማርኛ ገፅ በማንበብ ላደረግነው መከታታተል አሁንም ዳግም ስህተት አግኝተንበታል። ሴት እህታችን ያሉት “እኔ የምሰራውን የማላውቅ ደደብ መሰልኩህን “ የሚል ጥያቄን ያዘለ መልስን እንደነበር ነው። በዚሁም ወቅት ግለሰቡ በእታችን ላይ ያሳየው ሁለንተናዊ ባሕርይ ወደ አካል ግጭት የሚያስገባ እንደነበር ከስፍራው የደረሰን ዘገባ ያስረዳል።

እንግዲህ ዘውገ (ዝንጀሮ) በስውር የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኛና የሬዲዮ ተስፈኛ በነጻ ማገልገል ሲገባው፣ እርሱ ግን ለጥቅም ያደረ በመሆኑ በማስታወቂያ ስም ለሚገኘው ገቢ እንጂየነጻ አገልጋይ አለመሆኑን። መረዳጃው ግን እያስተባበር የአየር ሰዐቱን የሚሸፍንለት፣ በቂ እውቀትና ስልጠና የሌለው ነው። ለዚህም ነው እንዲገባው ሙያ አድርጎ እንዲይዘው ከፈለገ የእንግሊዝ ቋንቋን 101 መውሰድና በሙያው አንዳንድ የማሻሻያ እውቀቶችን ቢገበይ የሚሻል ። በሬዲዮም እየወጣ መዋሸቱን ያቁም።

ሌላው ለረዥም ጊዜ ሲካድ የቆየው የመረዳጃ ማህበር ተዘግቶ የነበረበትን በዚህ ስብሰባ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ኮለኔል ሊበን የተባለው የቀድሞ አመራር አመነ። የጴንጤ እምነት ተከታይ ነኝ የሚልና ሲክድ አመታትን ያስቆጠርው ሊበን የዕምነቱን ተከታዮችን አንገት አስደፊና አሳፋሪ ሆኖ ለትዝብት በቅቷል። ይህንንም ሊያምን የተገደደው በኛ ገጽ ቀደም ብለን ያወጣነውን ማስርጃና በስብሰባውም ላይ ወ/ሮ የሐረር (የኢትዮጵያ) ወርቅ ጋሻው የተባሉትና የከተማችሁ የሰብዐዊ መብት ተሟጋችና ቀስቃሽ ተገኝተው ለአመራሩ ካስረከቧቸው መርጃዎች አባሪ ሆኖ በመቅረቡ ነበር። እንግዲህ በዚህ ወቅት መረዳጃው ሕጋዊ ሰውነቱን አብክነውና ጊዜው ሲደርስ እራሳቸው ስሙን ወስደው በስማቸው ፈቃድ በማውጣት ለማካሄድና ወገኖቻችንን ለመዝረፍ ነበር። በተለይም ከትግሬ ነጻ አውጪ ጋር ባላቸው ንኪኪ ለጥቅም ብለው አሳልፈው ይሸጡትም ነበር። ሌላው የመረዳጃ ማህበሩ በስሩ ያለውንም የሬዲዮ አየር ሰአትም ለነዝንጀሮ በግላቸው ሊሰጣቸው ሲል ደርሰው ያስጣሉት እኒህ ወ/ሮ መሆናቸው ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው። ነገር ግን አንድም ወቅት የራዲዮኑን ስርጭት አስቁመዋል የሚል ምንም መረጃ እስከዛሬ የለም። መረዳጃውንም ከሳለች የተባለውም አፈታሪክ ሆኗል።  ግለሰቧ ሀቀኛና እውነትን ዳሳሽ በመሆናቸውና እራሳቸውን ለጥቅም ያላስገዙ በመሆናቸው በግለስቧ ላይ ዛሪም መተናፈሻ ያጡ ሕመምተኞች እየተወራጩ ይታያሉ። በተለይም መረዳጃው ፈርሶ እያለ በሕግ ወጥ መንገድ ያካሄዱት ውሳኔና ምግባር ብሎም በሌለ ድርጅት ስም ገንዘብ መሰብሰብ ከሕግ የተጻረረ ነው። ያስጠይቃልም።

ምሳሌ፡ ባለፈው ፍልብ ፍሎብ ያልነውና ቃል የገባውንም ገንዘብ ለመረዳጃው ያላስገባ ነገር ግን አንዴ ለቀኩኝ ሌላ ጊዜ አማልዱኝ አስታርቁኝ ባይና እንደሚጠፈጥፈው ቂጣ የሚገለባበጠው ፣ አሁንም በቃሉ የማይረጋና የአመራሩ ሊቀመንበር የሆነው ብርሀን (ማክ) መኮንን ወይንም ፍልብ ፍሎብ በግለሰቧ ላይ ዛሪም መሰሪ ምግባርን በመረዳጃው ማህበር ውስጥ እየሰራ ለመሆኑ የሚደርሱን ዘገባዎች ያትታሉ። ይህ ግለሰብ መረዳጃ ማህበር አመራር እውቀት የሌለውና ለመማርም ያልፈቀደ ዝግ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን አደገኛ መርዝ ነው። ሊቀ መንበር ለቀረቡት ሀሳቦች ግራ ቀኙን በስርዐት እንዲካሄድ አድርጎ ለድምጽ ያቀርባል። እኩል ድምጽ ቤመጣ የመጨረሻ ድምጽ ሰጪ በመሆን ለውሳኔ ያበቃል። ውሳኔው እንዲተገበር ለፈጻሚ ወገን መድረሱን ያረጋግጣል። ከዚህ ውጬ ወጥቶ አሉባልታን ይዞ መርጃን ሳይጨብጡ ሊሎች የእርሱን አመለካከት እንዲደግፉለት ተጽእኖ ማድረግ ተገቢ አይደለምና ችሎታ ባለው መተካት አለበት። ባጠቃላይ ፍልብ ፍሎብ እየሰራ ያለው ከትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች የታዘዘውን እንጂ ለዲኤፍ ደብልዩ ወገኖቻችን የሚበጅ አይደለም። ከዚህ በፊትም ወገኖቻችንን ለመከፋፈል የሞከረው ሲከሽፍበት መልሱኝ ምን አመጣው።
በመሪነቱ ብቃት እንደሌውና ከጎዳና መውጣቱን ለምን አደረገው?    

ባለፈው ጠቅላላ ስብሰባም የትግሬ ነጻ አውጪ አድርባይ ብቻ ነበር ሲደመጥ የነበረ። ከሁሉም በላይ የእያንዳንዱን ግለሰብ መረጃና ማንነትን የያዘው ኤሌክትሮኒክስ መረጃን አላስረክብም ብሎ የያዘውና የመረዳጃ ማህበሩን ድህረ ገጽ ያለአግባብ እየጠለፈ ያለው ዳንኤል የተባለው ግለሰብ ሕገወጥ ምግባር ነው። ይህ ግለሰብ የያዘው መረጃ ለ3ኛ ወገን አስተላልፎ ሰጥቶት ይሆን? ወይንስ ወደፊት ያደርገው? በተለይም ለትግራይ ነጻ አውጪ! እንግዲህ በመረዳጃውም ሆነ በእድሩ እስከ መለያ ቁጥራችሁ የሞላችሁት ቅጽ ካለ ከአሁኑ እርምጃ መውሰድ የናንተው ሀላፊነት ነው።

የትግራይ ነጻ አውጪ ወኪል የሆኑት በዚህ ስብሰባ ላይ ከሚሰጣቸው መድረክ አልፈው እስከ አመራሩ መድረክ ድረስ በመዝለቅ ሥርዐት አልበኝነታቸውን ያሳዩበት ስብሰባ ነበር። ኣንግዲህ እነዚህ ናቸው በዕምነት ማዕከልም ሆነ በሶሻሉም የሕብረተሰቡ ጠንቅና መርዘኛ። ለዛሬ በአብነት ከዚህ በታች ያለው ምስል በደርግ ውታደርነት በሩሲያ ተማረ የሚባለውና በኃላም ለትግሪ ነጻ አውጪ አገልጋይ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሚስት የሽርክና ባለቤትነት የመድህን ድርጅት ያለሕጋዊ ፈቃድ በዳላስ የሚሰራና ያለሕዝብ ምርጫ የመረዳጃ ማህበር አመራር ይዞ የነበር፤ የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ለሚከሱ አጽራረ ቤተክርስትያን ኮሚቴ አቋቁሞ የሚመራና ደብሩን ለአዲስ አበባው ጌቶቹ ለመስጠት የሚንቀሳቀስ ግለሰብ ተፈራወርቅ የተባለው ከጉባኤው መሪዎች መድረክ ድረስ በመሄድ ሲፎክር የሚያሳየውን ነው።



ለዛሬው በዚህ እየቋጨን መልካም የፍልሰታ ጊዜን እየተመኘን በቸር መልሶ ያገናኘን።

እርሶስ ምን ይላሉ? 

Sunday, July 31, 2011

ፍልፕ ፍሎፕ / flip-flop

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


ፍልፕ ፍሎፕ / flip-flop

የጎረፉልን  መጣጥፎች ብዙ ናቸውና እኛም ሆን በማለት ያደፈጥነው ብዕራችን የምትጨምቀው ቀለም ደርቆ ሳይሆን በተቀጣጠለው እሳት ላይ በዚህ በጋ የድርቆሽ ሣር ላለመጨመር አሊያም እንደ ቀያችን አዋራው እስኪከስም ለሰላም ፣ ለፍቅርና ለአንድነት ባለን ቅንነት በመሆኑና ጦመሯ የተደባየውን ለመለይት ወጀቡን ስታመዛዝን መሆኑን ለመጠቆም በቅድሚያ ትዳዳለች። የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታቶች እንደምን ከርማችኃል? በሰላምና በጤና ጠብቆ ለጠዋት ማታ ጸሎታችን ምላሽ እያደረገና እንባችንን እያበሰ ላለለውና ለፈጠረን ልዑል እግዜብሔር አሁንም ክብር ምስጋና ይሁን! ወደፊትም እስከመጨረሻው ይሁንልን። አሜን።

ከሁሉ በፊት ያሳሰበን ሁለት ነጥብ ልንጋራችሁና ከጸሎታችሁ እንድታስገቡት የሚያስፈልግ ማሳሰቢያ ነው።
1. በአሁኑ ወቅት በትውልድ አገራችን ላይ እንዲሁም በአካባቢው አጎራባቾችን ጨምሮ የደረሰው የአየር መዛባት ከፍተኛ የሆነ የረአብ አደጋ መድረሱን የሁላችንም ግንዛቤ ነው። ምንም አይነት ምክንያትና ሰበብ ሳንይዝ የተቻለንን መርዳት ለየትኛውም ዕምነት ተከታይ የሚጠበቅበት ብቻ ሳይሆን ሰብዐዊነትም ጭምር ነው። አማኝ የሆነም ሆነ የሆነች ሁሉ ከእርዳታ ጋር ፈጣሪንም በፀሎት መጠየቅ ይገባል።
2. በሀገራችን አሜሪካን ምክር ቤት የተፋጠጡበት የእዳ ጭመራ ውዝግብን በመግባባት በቶሎ ይቋጩት ዘንድ ማሳሰብና መፀለይ ይገባናል። ምክንያቱም አሁን ያለው ምጣኔ ሀብት ቀውሱ አለምን እያናጋና ብዙዎችን ከኑሮ ሕይወታቸው ዛሬም እያናጋው ያለበት ወቅት ላይ ይኼው ሲጨመርበት ወደ ባሰ ጎዳና ይገፋዋልና የየትኛውም የፓለቲካ ፓርቲ ደጋፊና አባል የሆናችሁ ሁሉ ለምክር ቤቱ  ተወካዮቻችሁ ማሳሰብ ተገቢ ነው በማለት ገጻችን ያሳሰባትን አበይት ትኩረት ታካፍላለች።

የኛን ገጽ ለማንበብ የምትናፍቁ ከልብ የምትውዷት ወዳጆችዋ ብቻ ሳትሆኑ በኛ ዝምታም ግራ የሚገባቸውና ቀልባቸውን የሳበቻቸው ውስጥ ቅድሚያ የምንሰጣቸው በገጻችን ስማቸው የተጠቀሱት ሁሉ በምጎሳም ሆነ በነቀፊታ ሱስ ሆናባቸው እንዳለች ፀሀይ የሞቀው እውነታ ነው። ነቀፊታችን የሚመራቸው ሁሉ በገጿ ላይ ከመፋጨት ይልቅ ወደ ቅንነትና ወደ በጎ መስመር ገብተውልን ለማየት ለፈጣሪያችን የዘወትር ፀሎት ከማቅረብ አልቦዘንም። ሁላችሁም በዚህ ብትተባበርሩ ገፃችን ደስታዋ የላቀ ነው። ሌላው ወገን ደግሞ የድርጅት ሱሰኞችን ገጻችን በሰፊው አፍርታለች። በአውሮፓና በአሜሪካ ተቀማጭነትን ይዘውና እንዲሁም በኤትዮጵያ ውስጥም ያሰረጉት የትግሬ ነፃ አውጪ ምንደኞች ፣ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ከሊቀ ጳጳሱ ጀምሮ እንዲሁም የማህበረ ቅዱሳን የተባለው የከልት ቡድን በሀገር ቤትና በውጪ ያሉትን ፣ ብሎም የአጽራረ ቤተ ክርስትያን ቡድን ሆነው ፤ አንዳንዶችም የሀሰትና ፍሬ አልባ ግብረሰናይ በማቅዋቋም የሚንቀሳቀሱትን ያካትታል።

ከላይ እንደጠቀስነው ብዙ አስተያየቶች ቢደርሱንም ሆነ ከዝህ በፊት የኮነንነው ምግባርም ገና ዳኛው ሳይፈርድ ነበር አካሄዱን የምናስተውል። በተለይ በአእምሮ ኹከት ምክንያት የምትቸገረው እህት ቀደምትነትና እንደእርሷ ለይቶ ለሕክምና ያልዳረጋቸው ነገር ግን የጤናው እውክታን በተለይ መልኩ እየተገበሩ ያሉት ከዳላሱ የቅዱስ ሚካኤል ጋር ያላጋቸው፤ ትሁትና ታጋሽ መልአክትነቱን ሊመክረን ደገመ እንጂ በእነርሱ  እንደማይወድቅ አረጋገጠልን። ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ደገመልን። በዚህ ላይ የምንለው ቢኖር የደብሩ ጠበቆች በቀጥታ ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ ፍርዱን የሰጠው የበታች ችሎት ነጥብን ብቻ እንጂ ተጨማሪ አቤቱታን እንደማያይ እንዴት መረዳት ተሳናቸው። በወቅቱ አመራር ላይ የነበረው አስተዳደር መወሰን የነበረበትና የመጀመሪያ ክስ ሲደርሳቸው ፤ የክስ ክስን አስገብተው ቢሆን ኖሮ የታችኛው ችሎት ይወስን ነበርና ዛሬ ደብሩ አዲስ የኪሳራ ክስ ለመክፈት ወደ ሌላ ጎዳና ባልተመለከተ ነበር ብሎ ያስመዘገበን የሚካኤል ሠይፍ  ከሚናለው ቡድን ተወካይ ነው።

2. ተወካዩም አያይዞ ካቀረበልን ውስጥ ፤ በተኩላውና ብጤዎቹ የተከፈተው ክስም የመጨረሻ ውስኔ ሊሰጥበት ሲጠበቅ ከሳሽ ክሱን አንስቻለሁና ጉዳዩ ይዘጋልኝ በማለት ያቀረበው መንገድ አደገኛ ስለሆነና ለሌሎችም በር የሚከፍት ስለሆነ በመመሪያ ተቀብሎ ነገር ግን ኪሳራዬ ይከፈለኝ የማለት መብቱን ማስጠበቅ አለበት። ይህ ካልሆነ የህግ አማካሪዎቹን ባስቸኳይ መለወጥ ካልሆነ ፤ አሁን ያለው አመራርን መለወጥ የግድ ይሆናል።

ሌላው ከዚህ ቀደም አስተዳደር ቦርዱ ለ2 ጌዜ የጠራው ስብሰባ አስፈላጊው ቁጥር ባለመሟላቱ መሰረዙ የታወቀ ነው። በወቅቱም በድጋሚ ጭምር የተገኙት አነዚያ ብቻ ናቸው በኦገስት 6 ስብሰባ ይጥራልን ብለው ባቀረቡት መሰረት ሲሆን አሁንም እነአርሱ ብቻ እንጂ ሌላ ክርስትያን ለነገርና ለክርክር አልፎም በእነርሱ ሊስሟጠጥ ብሎም ሊሰደብ የሚመጣ የለም። ካለእነርሱ ሀይማኖተኛ ለአሳር ፣ እንእርሱ ብቻ ለደብራችን እጣ ፈንታ አዋቂ ፣ ከዚህ ካሳለፍነው ፈተና የዶሉን እነእርሱ፣ ቆራቢም እነእርሱ፣ አስከሳሽና አካሻሽ እንእርሱ፣ ቅን አገልጋዮችን አዋኪና እንቅፋት እንእርሱ። ዛሬማ እኛ ብቻ የአሽከርካሪውን መቀመጫ ካልያዝን ሌላው መንዳት እንደማይችል ወይንም ማሽከርከ እንደማያውቅ ነው የሚያምኑ በማለት የሚካኤል ሠይፍ ተወካይ ደምድሞልናል።

ተኩላውና አጋሮቹ እንደገና ክርስትና ተነስተው ነው ወይስ የትግራይ ነጻ አውጪ አዲስ ብልሀት መመሪያ ተቀብለው ይሆን። በክርስትናው ከሆነ ደብሩን በግልጽና ባደባባይ የበደሉትን ምዕመን ጨምሮ ካሕን ይዘው መጠየቅ አሊያም ለሰይጣናዊው ምግባር ከሆነም ከፈጣሪ ያገኙታል። አሁንም በቁም እየተቀበሉት ነው። ለዚህም እንደሀገራችን አባባል ፍልፕ ፍሎፕ ያልነው’ በተለይ ተኩላው በወጣትነቱ ነበር ለትውልድ ሀገሩ ቃል ገብቶ መለዮ ያደረገ ክዶ ከኢሕአፓ የተቀላቀለ። አሜሪካ ከርሞ ኢሕአፓ ሆኜም አላውቅ ሲል በሌላ በኩል እዚያው ይልከሰከሳል። እኛ እስከምናውቅ በደብሩ መተዳደሪያ አርቃቂነት ከነግርማቸው አድማሴ ጋር ከአዲስ አበባ መመሪያ እየተቀበሉ የጣፉት በመውደቁ ያኮረፈና ልክፍቱ የተቀሰቀሰበት ትላንት ለመብቱ ነው ብሎ ከብጤዎቹ ጋር አብሮ የከሰሰውን ለምን እስከ ውሳኔ መጠበቅ አቃተው? ከታሪክ እንደምንረዳው ለመብታቸው የቆሙ እስከመጨረሻው መሰላል ይወጣሉ እንጂ እንደ እርሱና ቢጤዎቹ አያፈገፍጉም። ምናምንቴ ፍልፕ ፍሎፐር!

ሌላው ፍልፕ ፍሎፐር ደግሞ ብርሀን መኮንን aka ማክ መኮንን ነው። ሕዝብን መምራት እንደሚጠፈጥፈው ቂጣ መገለባበጥ መስሎት ይሆን የተጣለበትን ሀላፊነት ሸጦ ሲያበቃ በፈቃዱ ከለቀቀ በኃላ አማልዱኝ ብሎ ሰብስቦ መልሱኝ ማለት ምንድን ነው። ቂጣ መጠፍጠፍ ሌላ ሙያ ሕብረተሰብ መምራት ሌላ መሆኑን አላወቀምን? መረዳጃ ማህበር አመራር 101 ትምህርት የለውምን? አሁንስ በመልቀቂያ ወረቀቱ እንደተናዘዘው ሊተገብር ዘዴ ብሎ የያዘው ይኖር? ይህ ግለሰብ ባለፈው ሕብረተሰቡን ለመከፋፈል ዛሬም በሪዲዮኑ እየወጣ ያውካልን? ለማን እንደሚሰራማ በግልጽ በበተነው አይተነዋልና ለምን መለሱት? ብቻቸውን የቀሩ የእርሱ ቢጤዎች ካመራሩ ይኖሩ ይሆን? የእርሱ መመለስ ከጉዳቱ ጥቅሙ ምንድን ይሆን? የገባውንም የገንዘብ ቃል እስከ ዛሪ እንዳላስገባ ነው መረጃ የሚያሳየን ፣ እንግዲህ መጨረሻውን እዛው ለናንተ ዳላሶች እንተወዋለን።

በተለይም በዳላስ ስላለው አለም አቀፍ የምዕመን ማህበር ስለሚለውና የኢትዮጵያን ቀን በዳላስ አንባቢ እንዲያውቀው ገጿ ያዘጋጀችውን እንደ አመቺነቱ ወደፊት ታስነብባለች። ማህበረ ቅዱሳን aka ማቅ የተባለው ከልት እንደምህጻረ ቃሉ ማቅ እየለበሰ ነው። ቅንነትና ከልብ ያልሆነ ሁሉ ግዜ ይፍጅ እንጅ እውነቱ ገህድ ወጥቶ ፀሀይ እንደሚሞቅ የታወቀ ነው። በሰሜን አሜሪካ ያለው የነርቭ ሴንተራቸውም ሁኔታዎችን ለመቆጣጠር ከአቅሙ በላይ ሆኖበት ምናልባት ሌሎቹን ተሀድሶ ባለበት አንደበቱ ዛሬ ተሀድሶ ለእርሱ ወይንም አብሮ ወደ መቃብር ወራጅነቱን ከሚደርሱን ዘገባዎች ልንረዳ ችለናል። ይህም ከሚከተሉት የብዕር ጨመቃ ስራዎች የሚካተት ይሆናል። ለዛሬው ቸር ያሰማን በማለት ስንሰናበት መልካሙን ሁሉ እየተመኘንላችሁ ነው።

እርሶስ ምን ይላሉ?    

Thursday, July 7, 2011

ማርገብ ወይስ ማራገብ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


ማርገብ ወይስ ማራገብ?

የተወደዳችሁና የምንነፋፈቅ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከረማችሁ? በልዑል እግዜአብሔር ፈቃድ ደግመን ብዕራችንን እንድንጨምቅ ወደ እናንተም እንዲደርስ ለፈቀደው ለእርሱ ሁሉም ክብርና ምስጋና ይሁንልን። ስለገናናው ስሙ በፍጥረቱ ዘንድ ሁሉ ይወደስልን። አሜን።

ጌታችን አምላካችንና ፈጣሪያችን በባዕድ ምድር አምጥቶ የማያልቅ ቸርነቱንና በረከቱን አፈሰሰልን። እጅ ለእጅ ተያይዘን በአንድነት እንግዳ የሆነውንና ያልታወቅውን እምነታችንን ከሩቅ ውቅያኖስን አሻግረን በየከተምንበት ሁሉ በማዳረስ ከአንድ ቤተክርስትያን ቁጥር እያበለጥን በእርሱ ጸጋ መብቃታችንን በማስተዋል ፈቃዱን በመቸሩ ምስጋናችንን ከልብ ማድረግ ይገባናል። ጽድቅ ባለበት ሁሉ አጥህ እንደሚያደናቅፈን መዘንጋት አያስፈልግም። እጅ ለእጅ ተያይዘን የጀመርነውን አብቦ ለተተኪው የማስተላለፍ ደግሞ የግድ ነውና በዚህ ሳምንት ማገባደጃ ላይ እየተካሄደ ያለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ አማኞች በአይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካን በቴክሳስ ግዛት በዳላስ ከተማ አካባቢ የሚገኘው የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር የጀመረው ከታዳጊ እስከ ወጣት የሚያካትተው መንፈሳዊ ጉባኤ ታላቅ ቦታ ይሰጠዋል። በተለይም ከአመት በፊት ይህ ደብር ከተወሳሰበ ፈተና ብቻ ሳይሆን ሕልውናው አደጋ ላይ እንደነበር ለማንም ግልጽ ነው። እነዚህ ጠላቶች በተለያየ መልኩ የከፈቱበትን ፈተና በእግዜአብሔር እገዛ ለዚህ ታላቅ ምዕራፍ ጎህ ቀዳጅ ሆኖ በመገኘቱ ደግሞ ደስ ሊለን ይገባል። እኝባችንን አብሶልናል ጸሎታችንንም ስምቶናልና። ለፈጣሪያችን ምስጋና ይሁንልን። አሜን።

ዛሬም እንደዚህ አሜህላ የሆኑ እህትና ወንድሞች ጨርሰው አልጠፉምና በጸሎታች በርትተን መጽናት ይገባናል። ፈጣሪም እንደዚ ያሉትን እጸጽ ከማራገብ አውጥቶ አርጋቢ ያድርግልን እንላለን። የተከፈተው የወጣቶች ጉባኤ ወጣቶቻችን የምንጠብቅባቸውን የተረካቢ ጎዳና ውስጥ እንዲሳተፉ ፈጣሪያችንን እንማለዳለን። አንድነትና ሕብረታችንን ይጠብቅልን። ቤተክርስትያናችንን ቅን አገልጋዮቿን ይጠብቅልን። ጉባኤውንም የታቀደውን ግብ ያድርስልን፡። አጽራረ ቤተክርስትያንን ያስታግስልን። አሜን።

ከዚህ ፈቀቅ ስንል ደግሞ የዳላስ መረዳጃ ማህበርን አስመልክቶ ባለፈው ያወጣነውን ትኩስ ዜና የከተማችሁ መነጋገሪያ እንደነበርና ግንዛቤን ያጫበጠ መሆኑን ከሚደርሱን አስተያየቶች ስላገኘነው፣ ስለተሳትፎዎቿችሁ ልባዊ ምስጋናችን ይድረሳችሁ። ቀደም ሲል የነበረው ሴራ ውስብስብ እንደነበር ከመኃላችሁ የተረዱት በጣት የሚቆጠሩ ቤሆንም ቀደም ብለው ፊት ለፊት የገጠሟቸውን ወይዘሮ ላይ የከፈቱት ዘመቻና የግለሰቧን ቆራጥነት ገጻችን ታደንቃለች። የተራዷቸውና የደገፏችውንም ምስጋና ይድረሳችሁ እያልን ድርጅቱ ባለቤቱ ለሆነው ወገኖቻችን ተመለሰ ለማለት የሚያስችለው ፈጽሞ ሲጠራ ብቻ ነው።

በተለይ ድርጅቱን ለማጥፋት ዘመቻው የተጀመረው ቀደም ሲል ነበር። ወደመረዳጅው ማህበር ዘልቀው በመግባት የተቆጣጠሩት ጥቂት ግለሰቦች በእድር ሽፋን የሕይወት ኢንሹራንስ ለመሸጥ ነበር። እነዚህ የኢንሹራንስ ደላላዎች የታያቸውና የታወሩት በግል ጥቅም ብቻ ስለነበር፣ አጋጣሚው ድርጅቱ ደካማ እንዲሁም ተቆርቋሪ የለውምና ፤
1. የመረዳጃ ማህበሩን ሕጋዊ ስምና ፈቃዱን በማብከን። ጊዜው ሲደርስ ደግሞ በእራሳቸው ስም የማውጣት ቁልፍ ዋነኛው ስልትና በስሙ ከተለያየ መንግሥታዊና ግላዊ ድርጅቶች በኢትዮጵያውያን ስም ገንዘብ ማግኘት ነበር። ምሳሌ አውራዎቹ የፈጠሯቸውን የግብረ-ሰናይ ስሞች ብዛትና ማን ማን እንደሆነ እኛና ሌሎች በገጾቻችን ያስነበብነውን ማየቱ ይጠቅማል። ለዚህም ነበር የዳላስና አካባቢውን የኢትዮጵያን መረዳጃ ማህበር ሕጋዊ ፈቃድ አብክነው የነበሩ።
2. መረዳጃ ማህበሩ በድህረ-ገጹ እንዳስቀመጠው እድሩ በስሩ እንዳለ ያደረገውን አስነብቦናል። ነገር ግን እድሩ የተቋቋመበት ጊዜ መረዳጃ ማህበሩ ሕጋዊ ሰውነት የሌለውና ፈርሶ እንደነበር ይታወቃል። አላማው መረዳጃ ማህበሩ ስሙ ከመከነ በኃላ በግለሰብ ስም ለመተካትና ማንም ሳያውቅ ለመበዝበዝ ሲሆን፤ ይህ ቢታወቅም አንዴ ሕጋዊ ሰውነትን ከያዘ ማስመለስ አይቻልምና። ይህን እስከለጠፍንበት ደቂቃ እድሩ ምንም አይነት ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ነገር ግን በጠረፔዛ ስር የተደረገ ሕገ ወጥ እድር ነው። ይህንንም ጊዜዊ ከለላ ያስተናገደው የቀድሞ መረዳጃ ማህበር አመራር ሲሆን የአሁንስ ምን ይል ይሆን? ዋናው አላማ እድሩን በመረዳጃው ማህበር ለመተካት ወይንም መረዳጃ ማህበሩን ለማገት ሲሆን፣ በዚህም ኢንሹራንስ ደላሎችም በእድር ስም ነገር ግን ጃንጥላ የተባለውን መድህን በመግዛት ከሆነ የራሳቸውን መድህን መክፈት ካልሆነም መሀል ቤት ሆነው ወገኖቻችንን መዝረፍ ነው። ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ፤ አሁን እድሩ እክል ላጋጠመው መክፈል ባይችል ተጠያቂው ማነው? ለሚለው ጥያቄ ማንም የለም ነው መልሱ።።

ምክንያቱም እድሩ ምንም ሕጋዊ ሰውነት የሌለውና ተጠያቂ የሚሆን ሕጋዊ ተወካይ የሌለው ነው።
መረዳጃው ማህበርም ቢሆን ህገ ወጥ ስራ ሲሰራና በተባባሪነት ስሙ ሲጠቀስ እንጅ በመተዳደርያ ደንቡ ላይ ያልተቀመጠ በመሆኑ አላውቅም ባይ ይሆናል። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሂሳብ ደብተሩ በገለልተኛ አካል ተመርምሮ ያልተረጋገጠና ሀቀኛ ቁጥሩ የማይታወቅ መሆኑን በተግባር ያሳየ ነው። መረዳጃውም ቤሆን በሂሳብ አያያዙ ላይና ቁጥጥር የማያደርግለት መሆኑ ይታወቃል። እድሩ ስም እንጂ በራሱ ገለልተኛ ነው። ሕጋዊ ፈቃድም በምንም ጎኑ የለውምና። 500 በላይ አባል አለን የሚሉትና አመራሩን የያዙት ቢሆኑም እምነት የማይጣልባቸውና በወገኖቻችን ላይ ለሚደረገው ስውር ብዝበዛ ተጠቃሚዎች እንጂ ንጹሀን እንዳይደሉ እናሰምርበታለን።

ዘግይቶ እንደደረሰን ከሆነ ባለፈው ሳምንት ለወራት የመረዳጃ ማህበር ሊቀመንበር የሆነው ብርሀን aka ማክ መኮንን ለቦርዱ እንቅፋት በመሆኑ ቦርዱ በመረጃ በተደገፈና በአንድ ድምጽ ወስኖበት እንደነበር ነው ግን ከእነርሱ መግለጫ ስላልመጣ አልፈነው በእርሱ ፈቃድ እንደለቀቀ አድርጎ የበተነውን ያነበባችሁ ሁሉ ትገነዘባላችሁ እንላለን። በጥሁፉ ላይ ከጠቀሰው ስም አንዱ የበተነውን ኢ ሜይል እንደዚህ ይነበባል።


--- On Tue, 7/5/11, Daniel Gizaw wrote:

From: Daniel Gizaw
Subject: Emergency meeting
To:
Date: Tuesday, July 5, 2011, 10:14 AM

SELAM  All EDIR members,

You might have heard the Ethiopian Community Radio Ato Birhan  on Sunday the MAAEC chairman  calling an emergency meeting. When there is an impasse to resolve an issue or issues the by-law give the chairman authority to call an emerngency  meeting. The Board members division is a sign of unhealthy atmosphere which  take our community and EDIR backward.  Therefore, we can not stress enough that your participation on the meeting which is going to be held July 10th at Double tree Hotel located at Central and Campbell.

We highly encourage you  to pass this information to EDIR members that you know.

Thank you very much

The EDIR  secretary  

Daniel Gizaw

እንግዲህ ከጠሀፊው አጻጻፍ የስፔሊንግና የግራመር ጉድፉን ለእራሱ በመተው ( ሊያው ሚስቱስ ቢሆን የመረዳጃው ማህበር በጠሀፊነት ተቀጣሪ ተመሳሳይ ችግር ያላት ስለሆነች ባልና ሚስት ከአንድ ውኃ ብለን እንለፋት)። የጥሁፋችን መነሻ ያደረግነው ‘ማርገብ ወይስ ማራገብ’ ወደ አልነው እርእስ ቢወስደንም አንባቢ የራሱን ግምገማ ያድርግ እንላለን። እንደ ደረሰን አስተያየቶች እንግዲ አቶ ብርሀን  ለግለሰቡና ለሚስቱ በጣም የተነካ ባስመሰለው የስንብት ጥሁፉ ካዘነላቸው፤ በግሉ ከሚያስተዳድረው ንግድ ቤት በቂጣ ጠፍጣፊነት ወይንም በፒሳ አድራሽነት የተላላኪ ስራ ውስጥ ቢዶላቸው እንጂ እርሷ ለመረዳጃው ማህበር ሳይሆን አብዛኛውን ጊዜዋን የምታጠፋው ለቢሮው ተጋሪዎች በማገልገል ሲሆን እርሱም መረዳጃውን በእድርና በሕይወት ኢንሹራንስ ድርጅት ለመተካት ነው። ምናልባትም አቶ ብርሀንም የዚያ ራዕይ ተጋሪ ለመሆን አስቦ ይሆን? ስለነእነርሱ የአዞ እንባ የያዘው። የተመረጠው ለመረዳጃው ማህበር ጥቅምና ጥቅም ብቻ መሆኑን አላወቀውምን?

ይህ የተበተነውና ተጠራ የተባለው ስብሰባን በተመለከተ የሚመለከታችሁ ሁሉ በቀጥታ የመረዳጃ ማህበር ተመራጮቹን በማነጋገር መረዳት ይገባችኃል። ጠሪው የቀድሞው ሊቀመንበር በግሉ እንጂ መረዳጃው እንዳልሆነ ስላረጋገጥን ይህ ሕገወጥ ስብሰባና ወገኖቻችንን አንድነት የሚያናጋ ሰይጣናዊ ስብሰባ ነው። የመረዳጃውንም ማህበር እንዲፈታተን ጥቅማቸው የተነካ ግለሰቦች አብረው የሚደልቁት ከበሮ ነው እንላለን።  

በሚቀጥለው መጣጥፋችን እስክንገናኝ፤ ለሁላችንም ማስተዋልና ቅንነትን ይስጠን። ከመካከላችሁ አሜኸላ የሆኑባቸሁን ውንድሞችና እህቶች ፈጣሪ ልቦናቸውን ይመልስልን፤ ቸር ወሬ ያሰማን ፤ በቸር ያገናኘን። አሜን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Monday, July 4, 2011

አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


 አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!

ከውስጡ ትኩስ ዜና ስለ አቶ ብርሀን የመልቀቂያ ደብዳቤ የተሰጠውን አክለንበታል።

የተወደዳችሁ የገጻችን አንባቢዎች እንደምን አላችሁልን? በእርሱ ፈቃድ ደግመን ብዕራችንን ለመጭመቅ ፈቃዱን ላደረገልን ለልዑል እግዜአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን። አሜን። ስለ ታላቁ ስምህ አሁንም ክብር ምስጋና ይሁን።

በዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር የቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ ተቋም ከፊታችን ሀሙስ ጅላይ 7 እስከ 9 2011 ድረስ በደብሩ ውስጥ የሚያኬደው መንፈሳዊ ጉባኤ በአይነቱ ለመጀመሪያው ጊዜ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተወላጆች ዘንድ ታላቅና ታሪካዊ ቦታ የሚሰጠው ነው። ይህ ተቋም በዚሁ ከቀጠለ ወደፊት ሀገር በቀል የኦርቶዶክሳዊ ዕምነት አገልጋይና ተረክቦ ጠባቂ የሚሆኑ የዕምነቱን ሊቃውንትና ካህናትን ማፍለቂያ ምንጭ ይሆናል የሚል ከፍተኛ ዕምነትን ሊያስጨብጥ የሚያስችል መሰረትን ይጥላል የሚለውን ራዕይ ያደርሰናልና ሁላችንም በያለንበት በጸሎታችን ሁሉ ልናስበው የሚገባን መሆኑን ገጻችን ታሳስባለች።

ከታሪክ እንደምንረዳው ከሆነ ደብሩ በዳላስ ኪንግ መንገድ ላይ ከሚገኘው የቀደምት ስፍራው አሁን በጋርላንድ ውስጥ በሰሜን ጁቢተር መንገድ የተዛወረበት ምክንያቶች ውስጥ አበይቱ ስለ ታዳጊ ልጆቻችሁ እንደሆነ ነበር። በየጊዜው ከሚመረጡት የደብሩ የስራ አመራሮች አብዛኛዎቹ ተደጋግመው የሚመረጡት አበይት ምክንያት ሆኖ ወደ አዲሱ ሕንጻ ያስገዛቸውን ጉዳይ ላይ የሰጡት ትኩረትና ያስመዘገቡት እድገት ለራሱ ምስክር ስለሚሆን ግምገማውን ለሚመለከታቸው እየተውን፤ ለወጣቱና ለህጻናቱ ተብሎ የተቀጠረው አዲሱ መምህርና አዲሱ የአስተዳደር አባላት እያስመዘገቡ ያሉትን ልዩነት በኛ ብዕር ብንከትበው ደግሞ ወገነኛ ያሰኘናልና እናንተው ገምግሙት የምንለው። ምክንያቶችን ዘርዝረን የአነጻጸርንበትን ነጥቦች ማቅረብ አይገደነም ነገር ግን የቀደሙት አመራሮች ምንም ሰሩ ምንም ባላቸው የዕውቀትና የአመራር ብቃት ለተተኪው አድርሰዋልና የአሁኖቹን ራዕያቸው ደግሞ ምንድን ነው ? የሚለውን እናንተው ዳላሶች ናችሁና የምትኖሩት፤ አብራችሁ በቅንነት ከአመራሩ ጎን በመሆን ለተተኪና ተረካቢ ልጆቻችሁ የሚጠበቅባችሁን በምትችሉት ሁሉ በመተባበር ለሀይማኖታችሁ ቀጣይነት አጋዥ በመሆን የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ክርስትያናዊ ጥሪዋን ገጻችን ታቀርባለች።

ገጻችን በየጊዜው ከሚደርሷት መልዕክቶች ውስጥ አንዳንድ ጥቅማቸው የተነካባቸው አሊያም ከኛ ውጪ ወይንም እኛ ባልነው በማለት መልካምና ትሁት የሆኑትንና ያለምንም ጥቅም በበጎነትና በቅንነት እንባረክበታለን ብለው የሚያገለግሉትን ምዕመኖችን በተለያየ መንገድ ለማወክ እንቅፋቶች እየሆኑባቸው ይገኛሉ። እነዚህ ከውስጥ ሆነው የሚያውኩትን ልቦና ሰጥቶና መክሮ እንዲመልሳቸው ለፈጣሪ እየለመንን ፤ ቅን አገልጋዮችንም ትግእስትን እንዲሰጣቸውና በረከቱን እንዲያበዛላቸው ፈቃዱን ያድርግልን እንላለን። የወጣቶቹን ጉባኤ እንዲሳካ ለተሳተፉት ሁሉ እግዜአብሔር ይክፈላቸው፣ ልጆቻችንንም ይባርክልን፣ አጽራረ ቤተክርስትያንን ያስታግስልን። አሜን።

ከዚህ እልፍ ስንል ደግሞ የዳላስ ኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር የጁላይ 3 እሁድ የሬዲዮ ዝግጅትን በኢንተርኔት ለመስማት የሞከርነውን ድራማ አስቂኝና አሳዛኝ ነበር። ብዙ ጊዜ ገጻችን ያስጨበጠቻቸው እውነታዎች ዛሬም እየተደገሙ በመሆናቸው ‘አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!’ የሚለውን ዘይቤ ያስታወሰን እውነትነቱ መዳገሙ እንጂ አስደስቶን አለመሆኑን ልናሰምርበት እንፈልጋለን።

ዝግጅቱ ጥራት የሌለው ብቻ ሳይሆን ብቃት ያጣ አስተናጋጅ ያቀረበው መሁኑን ያደመጠው ሁሉ ዋቢ ይሆነናል። ከሁሉም በላይ ሬዲዮኑ የማን ነው? ኃላፊና ተቆጣጣሪስ አለውን? የሚቀርቡትንስ ዝግጅቶች የሚገመግመው ማነው? አሊያስ በጣት የሚቆጠሩ የሬዲዮ መናገሪያውን ይዘው እንዳሻቸው የሚፈልጉትን መደስኮሪያ መሳሪያቸው ይሆን? ወዘተ……የመሳሰሉትን ጥያቄዎች የሚመለከታቸው የመረዳጃ ማህበር አመራሮችን መስሎ ስለማይታየን ማን ይሆን የሚመልሰው? የሚለውን አንባቢዎቻችን የቤት ስራ ይሁናችሁ እንላለን።

የመረዳጃው ማህበር ተመራጭ ያደረገውን የፊታችን እሁድ የስብሰባ ጥሪን አስመልክቶ ተቃራኒ የሆነ ዲስኩር ያደረገው ግርማ ንጉሴ የተባለው በምሬትና በቁጭት የተመራጩን ንግግር አጣጥሎና አዋርዶ የሰጠውን መግለጫ የለየለት ጸረ መረዳጃ ቅስቀሳ እንደነበረ አስደምጦናል። ቀደም ሲል መረዳጃ ማህበሩን አፍነው ከሚመዘብሩት ውስጥ አንዱ የሆነውና በታቀደው የአመቱ የኢትዮጵያ ቀን በዓል ተሳትፎ የግል ጥቅሙ እንደሚቀርበት ከወዲሁ በመረዳቱ ከነግብረ- አበሮቹ የከፈቱት አዲስ ዘመቻ ነው። ስለዚህ ግለሰብ ቀደም ባሉት መጣጥፎቻችን ውስጥ ብዙ የተካተተ ስለሆነ እንደ እነዚህ ላሉት ግለስቦች መረዳጃ ማህበሩና ወገኖቻችን ከወዲሁ ነቅተው መዘጋጀት ይገባቸዋል።

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስብሰባውን ጥሪ ያስደመጠው የመረዳጃ ማህበሩ ሊቀ መንበር ብርሀን መኮንን የተባለ ሲሆን፣ ከምንጮቻችን እንደተረዳነው ከሆነ ይህንን የስብሰባ ጥሪ አስመልክቶ ቦርዱ ምንም አይነት ስብሰባና ውሳኔ አለማድረጉንና ምንም አይነት ቃለ ጉባኤ ያልጨበጠ መሆኑን፣ በግሉ ያደረገው ጥሪ ነው በማለት ሌሎች ተመራጮች መናገራቸውን አስምረውልናል። በዚህ የራዲዮ ስርጭት ላይ ከተደመጠው ጋር ሌላው አቅራቢ ስለ በትሩ ገብረእግዚሀብሄር የኮሚኒቲ ጀግና የሚል እውቅናና ሽልማት መደረጉን ነበር። ይህች ገጽ ከዚህ በፊት የግለሰቡን አስነዋሪ ምግባርና በቴኔሲ ፍርድ ቤት ከነባለቤቱ የተወነጀለብትን በቀደምት ገጾቿ ማስነበቧ ይታወቃል። በዳላስም የተለያየ ግብረ- ሰናይ ድርጅት ስሞችን በመጠቀም አልፎም በወገኖቿችን ስም በመነገድ እንጂ በዳላስ አካባቢ ለሚኖሩት ወገኖቿችን ያበረከተውና ለኮሚኒቲ ጀግና ተብሎ የሚያበቃው ያየነው አንድም ጠብታ የለም። እርሱና የጥቅም ተካፋዮቹ ጥቂት ግለሰቦች የሚቀቡት ስያሜ ነው ሲል ምንጫችን አስረድቶናል። አሁን ደግሞ አዲስ የተመረጠው መረዳጃ ማህበር ቦርድ ሊቀ መንበርም ሕብረተሰቡን በመወከል በዚህ ግብዣ ቦታ መገኘቱን ራዲዮው ማስደመጡ ይህ ሰው ማነው ወደሚል ግምገማ ጋብዞናል። በዚህም መሰረት ብርሀን በሚል መጠሪያ የተመረጠው ግለሰብ ጥንድ ስም ያለው ለመሆኑ ከመረዳጃው ማህበር ድህረ ገጽ ለመረዳት በቅተናል። ስሙም ማክ መኮንን ነው። እንዴት በሁለት ስም ይጠራል? ለምንስ አስፈለገ? የሚለውን ጥያቄ ላንባቢ እየተውን የተጓደኛቸውንና አብሮ በአላቸውን ያዳመቀላቸውን በማስተዋል ሊታይ ይገባዋልና የወደፊቱ የድርጅቱን ጉዞ በዚህ አይነት ግለሰብ አመራር ስር ለመተንበይ አያዳግትም ያሰኛል።

የአስቸኳይ ስብሰባው አላማ እንደተደመጠው ከሆነ የኢትዮጵያን በዐል ቀን አስመልክቶ  ቢሆንም በመረዳጃው ማህበር ድህረ ገጽ ላይ ቀኑንም ጨምሮ እንደሚከበር የተወሰነ ሲሆን፤ በግሉ የጠራው ስብሰባና የግርማ ዲስኩር ተዳምሮ ምን እየተሰራ መሆኑና አዲሶቹም ተመራጮች ከድጥ ወደ ማጡ እየተጓዙ መሆናቸውን ያሳያል። በሌላ በኩል በድህረ ገፁ በተቀመጠው መሰረት የሬድዮ ዝግጅቱ የመረዳጃ ማህበሩ መሆኑን ሲያስነብብ፤ አቅራቢዎቹ ግን የግላቸው በማድረግ ያሻቸውን እንደሚያደርጉና ለመረዳጃ ማህበሩ አመራር ውሳኔ እንደማይገዙና ተጻራሪ ዘመቻ እንደሚያደርጉ ግርማ የተባለው ግለሰብ በ07/03/2011 ያስደመጠው ጉልህ መረጃ ነው። ስለዚህም መቼ ነው ሕብረተስቡና መረዳጃ ማህበሩ እውነተኛ የሬዲዮ ባለቤትነታቸው የሚታወቀው? ውይስ ለጥቅም ሸጠውታል? የሚያሰኘው። ሌላው ከገጹ ላይ የታዘብነው ቢኖር እድሩን አስመልክቶ ተመሰረተ የተባለውና በመረዳጃው ማህበር ስር ነው የተሰኘው የተባለበት ወቅት መረዳጃው በሕግ ፈርሶ እንደነበር ከዚህ በታች ያለውን መረጃ ማየቱ ጠቃሚ ሲሆን፤ ድርጅቱም ቤሆን በገጹ ለምን ይህንን አልገለጸም? በመረዳጃው ማህበር ስር እንዴት ሕገወጥ ጋብቻ ተደረገ? በመተዳደሪያው ሕግ ላይስ ለምን በግልጽ አልተቀመጠም? እድሩ በሕግ መሰረት በመረዳጃው ማህበር ስርና አካል ከሆነ እንዴት አድርጎ ነው ለአባላቱ እርዳታን የሚሰጥ? ምንስ ሕጋዊ ከለላ አለው? ወዘተ……..  
 
ሌላው መረዳጃ ማህበሩ በስሬ አቅፊ አለ የሚለውና እራሱን ግብረ-ሰናይ ድርጅት ነኝ የሚል ስለ ዐይን የተቋቋመና ከኤትዮጵያ ዐይን ባንክ ጋር ትስስር አለኝ የሚለውን ድርጅት አስነብቦናል። በየጊዜው አዳዲስና የመረዳጃው ማህበር አባላት ተሰብስበው ባልወሰኑት ላይ ጥቂት ግለሰቦች የሚፈጽሙት ሕገ ወጥ ጋብቻ ከመተዳደሪያ ደንቡና ሀገሪቱም ካወጣችው የግብረ-ሰናይ መተዳደሪያ ህጎች ተጻራሪ ተግባር መሆኑን ተረድተውት ይሆን? ወይስ በዳላስ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወገኖቻችን መካከል እውቀትና ማስተዋል ያለው ማንም የኢትዮጵያ ተወላጅና ድርጅቱ የሁላችንም ነው ብሎ የሚነሳ ወንድ ወንድም ወይስ ሴት እህት ይጥፋ! ወይስ መሀይምና ደንቆሮ ብቻ ይሆን ብለን ለማስመር ባንዳዳም ጉዳዩ አስቸኳይና ታላቅነት ያለው ነው እንላለን። የሊቀ መንበሩን የትምህርት ደርጃ አጣርተን ባናውቅም ለጊዜው ቦርዱ ካቀፋቸው ውስጥ 2 የዶክተርነት ዲግሪ ያላቸውን ድሀረ ገጹ አስነብቦናል። የክብር ይሁን የዕውቀት ዲግሪ እኛ እስከምናውቀው ድረስ አምሃ የተባለው ግለሰብ ማንኛውም አይነት እንደሌለውና ከሚሰራበትም መስሪያ ቤት ያረጋገጥን ስለሆነ መረዳጃው የሀሰት ማዕረግ መቀባቱን ቢያርም ስንል፣ ስለሌላው ዶክተር ምርምራችንን ስላልጨረስን የምታውቁ ካላችሁ ብታካፍሉን እንወዳለን። እኛም ትምህርት ቤታቸውን ካወቅን እናረጋግጣለንና የዕውቀት ገብያቸው በሰጣቸው ደርጃ ሁሉ በቅን ከወገኖቻቸው ጎን ተሰልፈው ለሚቸሩ ሁሉ ገጻችን ምስጋናና አድናቆታን ለመለገስ አትቆጠብም። እንቅፋት ቢመታቸው እንኳን ትደግፋለች፣ አስፈላጊም ሲሆን እርማት ትለግሳለች ፣ ለመሻሻልም የሚጠቅሙ ጎኖችን ታካፍላለች፣ በጥፋቶች ላይ ትተቻለች፣ ተመሳሳይ አስተየየትና ነቀፌታዎችንም በእራሷ ላይም ትቀበላለች።

እንደተለመደው እርሶስ ምን ይላሉ ብለን ከመደምደማችን በፊት ከዳላሱ ምንጫችን የደረሰን ትኩስ ዜና እንደሚቀጥለው ይሆናል። ነገር ግን የኛ ዘገባ ሳይለጠፍ በፊት ይህ ቢደርሰንም አሳዝኖናል ሆኖም እራስን ብቁ አድርጎ ከልብ በቅንነት መቆምና በሌሎች ሳይደለሉና 2 ቢላዋ ሳይዙ የተጣለብዎትን  መወጣት ያቃቶትና ከወጡበት ዳገት ለምን ተንከባለው ወረዱ? ይህ ሕዝባዊ መረዳጃ ማህበር እንጂ በግሎ የሚያስተዳድሩትና እንዳሻዎ በግሎ የሚወስኑበት የንግድ ድርጅት አለመሆኑን እንዴት ጋረደቦት? ከመልቀቂያ ጥሁፎ እንዳሰመሩት ለሁለት ጌታ የሚያገለግሉና የመረዳጃ ማህበር ቦርዱን የመከፋፋይ ንፏቄ እየተገበሩ መክረሞን በገሀድ አስቀምጠውታል። በተለይም ድርጅቱ እንዳያብብ ሲያቀጭጭ ለኖሩት ባልና ሚስት አንጓችና አዛኝ ሆነው የከተቡት ጥሁፎ የህሊናም ሆነ የዕውቀት አድማሶን ስፋትና ብስለትን መስታወት ሆኖ ለእርሶ ያልታየበትን? ወይም ለከተማው እንግዳና ባይተዋር ሆነው ይሆን? ይህም ባይሆን አመታት ያስቆጠረውንና ቃል የገቡለትን የመረዳጃ ማህበር የገንዘብ እርዳታ በጨበጣ ይዘው እያቁለጨለጩ በወገኖቻችን ሕዝባዊ ድርጅት ላይ ገበጣ መጫወቶ ይሆን? ቃሎንስ ጠብቀው ሊቸሩ ወይስ ቃሎን ሊያጥፉ? የቀድሞ ደም ያሏቸውን ግለሰቦች ማንነት ያውቃሉን? ተርማቸው ካበቃ በኃላ በጉልበት አንለቅም ያሉ መሆናቸውን ምስክር አይደሉምን? የሕዝቡን ምርጫ ምላሽን ከእነርሱ ጋር አብረው ሊድጡና ሊጨፈልቁ የተነሱ መሆኖን ከዚህ በታች ያቀረቡት መልቀቂያ የበተኑላቸው ሁሉ ቦርድ ውስጥ የሌሉና የማይመለከታቸው እንዲሁም እርሶን ከኃላ ሆነው የሚዘውሩት ጌቶቾ ለመሆናቸው ጥሁፎ  በሚገባ አስቀምጦታልና አንባቢዎቻችን የራሳቸውን ግንዛቤ ይውሰዱ በማለት ከዚህ በታች ለጥፈነዋል።

---------- Forwarded message ----------
From: Mac Mekonnen
Date: Mon, Jul 4, 2011 at 1:39 AM
Subject: Resignation Letter
To: Ato Endeshaw Chckol , Ato Seyume Argaw , Ato Surafel Belay , Dr Ameha Gebremichael , "Dr. Sisay Teketel" , "Enge. Paulos Berhane" , "Enge. Samuel Kirub" , Wyzero Sene Yohannes
Cc: MAAEC InDFW , Yonas Liben , Hewan Yimer , solomon hamelmal , yilma.zerihun@gmail.com, YILMA FELEKE , ethdaydallas2011@googlegroups.com


To the Board (the original Board)…

I am resigning as Chairman and Board member of MAAEC at the conclusion of the General Assembly, on July 10.

Here are the reasons:

I can only work with one Board. Clearly, we have two Boards within MAAEC. Please refer to all email communications and some decisions made by the “other Board”. Refer to all emails that you received from these ‘Board” members.

I cannot work for or with a mob. Please look at some of the decisions made in the past 2 months. Please refer to all the decisions and direction you have witnessed by these Board members.

I cannot work with Board members who divide the community into two groups…the Old Blood and the New Blood. These Board members forget that the Old Blood was the reason for the position they are in. The Old Blood still flows into the heart of the MAAEC. The heartbeat of MAAEC you hear has the soul of the Old Blood. Having New Blood is good only when one recognizes the wisdom of the Old Blood.

I cannot work with Board members who by nature are designed to ruin what is built. When issues arise from the Old Blood, they will not stop to shut off the voice. Please refer to the genuine request that was made by the ED Committee.  Please refer to the sincere comments that were made by the EDIR and other committee members.

I cannot be a witness to see the MAAEC going astray after so much sweat, money, and many scarifies.

I cannot stand a Board member who diminishes a human being. The punishment and treatment that Wizero Yordanos received is unforgivable.  The treatment that Ato Daniel received was evil and no apology can heal it.

If requested, all records of events that transpired in the past two months will be available for the General Assembly.

I have extended all my apologies to the people who are hurt by all of the decisions that were made by the “other” Board.

I sincerely thank and apologize (for my departure) to Board members who are good at heart and have done everything possible to point out the ship is going astray…..

My regrets, I wish I were from the Old Blood!

Sincerely,

Mac Mekonnen
Chairman
MAAEC

እርሶስ ምን ይላሉ?