Saturday, July 31, 2010

የኮሚኒቲው

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


---------- Forwarded message ----------
From: ሰላም ተዋሕዶ Selam - Tewahedo
Date: 2010/7/20
Subject: [Dallaseotc] New comment on መጣጥፎዎቻችሁ ይቀጥሉ.


ሰላም ተዋሕዶ Selam - Tewahedo has left a new comment on your post "መጣጥፎዎቻችሁ ይቀጥሉ":

ሰላም ተዋሕዶ ላለፉት በርካታ ወራት በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲን ችግሮችና ከዚሁ ጋር በተያያዙ እንዲሁም እውነትን በተመረኮዙ ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ በስፋት ስትዘግብ መክረሟ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ ከዚሁ ጋር የአገልግሎት አድማስዋን ከፍ በማድረግ ከዳላስ ውጭ ለማንኛውም የብሎጉ አንባቢ ትምሕርት ይሰጣሉ ተብለው የሚታመኑባቸውን መንፈሳዊና አስተማሪ ጽሑፎችን በማቅረብ ተጠናክራ የምትቀጥል መሆኑን በአክብሮት ትገልጻለች ፡፡

Publish this comment.

Reject this comment.

Moderate comments for this blog.

Posted by ሰላም ተዋሕዶ Selam - Tewahedo to Dallaseotc at July 20, 2010 11:49 AM

Subject: [Dallaseotc] New comment on ዝምታ ወርቅ አይደለም.


Anonymous has left a new comment on your post "ዝምታ ወርቅ አይደለም":

This idea is stollen from "Daniel's Views" that posted on June 11th 2010. You should at least give a courtesy to Daniel Kibret. However, if you don't know not giving a credit to the original writer is stilling, you should know that you did crime when you copy and past this idea on June 30th 2010 as it is your work.

Publish this comment.

Reject this comment.

Moderate comments for this blog.

ከዚህ በላይ ያቀረብነው ቀድመው ደርሰውን በገጻችን ላይ ሳንለጥፈው የቀረነው ለምክንያት ነበር። እንደምን ከርማችኃል? በሱ ፈቃድ ሁላችንም ከዚህ ደርሰናል ክብር ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ይሁንልን ! አሜን!

እንደምታውቁት ሁሉ ዛሬ እነዚሁ የቤተ ክርስትያን ጠላቶች የኛና የናንተን ይህቺን ብቸኛ ገጽ ያለሞከሩት መንገድ እንዲሁም ያልፈነቀሉት ድንጋይ የለም! ገጻችንንም ለመበከል ከዚህ በላይ ያሉትንየመሳሰሉ በርካታ ጥሑፎችን ልከውልን ነበር ። የተኮሱት ሁሉ ከሽፎ ካለቀ በኃላ ንስህ የወሰዱ ይመስል ባለፈው እለት (07/29/2010) እነ በቀለ ሽኮኮውና እነመስፍን ኢሐባው በገጻቸው ሊያስተማሩ የፈለጉ ይመስላሉ። ይሁን እንጂ የነሱ ስሌት በማር የተጠቀለለ መርዝ መሆኑ ከወዲሁ ማጤኑ ትንቢተኛ አያሰኝም ። እነዚሁ ግለሰቦች ናቸው ጾታ፡፣ ዘር፣ ጎሳ፣ ክልል፣ ሀይማኖት፣ ሕዝብ፣ ብሎም ሀገርን የሚያስቆጣ፣ የሚያዋርድ፣ የሚያገል፣ የተቀናጀ ወንጀል ሴራ ውስጥ ግምባር ቀደም ተሳታፊ ብቻ ሳይሆኑ፤ ከጽንሱ እስተመተግበሩ ብሎም በአለም ዙሪያ እስተማሰራጨቱ የተሳተፉበት የሜይ 2ቱ በዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር ላይ የተፈጠረውን ሁከት የመሩት እነዚሁ ግለሰቦች መሆናቸው በአደባባይ የታወቀ ብቻ ሳይሆን በጋርላንድ ብሎም በዳላስ ካውንቲ ፍርድ ቤት መዝገብ ላይ የተከተበ መሆኑ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እነዚሁ ሀሰተኛ ክርስትያኖች ዛሬም ደብሩን በክስ በዐለም ፍርድ ቤት አቁመው ፤ ትላንት በገጻቸው በደብሩና በአስተዳደሩ ላይ የከፈቱት ዘመቻ በመክሸፉ ፤ ዛሬ ዐይናቸውን በጥሬ ጨው ያጠቡ ቀጣፊዎች ደግና ንጹህ ክርስትያን ለማስመሰል ሰሞኑን መጣጥፋቸው ላይ የሚጠቃቅሱት፤ ተደመረም ፣ ተቀነሰም፣ ተባዛም ሆነ ተካፈለ የነሱ ሒሳብ አሁንም ሆነ ወደፊትም ንስሐ ተቀብለው ወደ እውነተኛው መንገድ እስካልገቡ ድረስ ተመልሶ ውጤቱ ያው ዜሮ ነው።

በሌላው በኩል ደግሞ የኮሚኒቲው አመራር ባለፈው እሁድ በራድዮ ብሮግራሙ ይህቺን ገጽ ለመኮነን ያልፈነቀለው ድንጋይ ባይኖርም፤ እኛም ሙሉ አቅርቦታቸውን አሁንም ባናገኘውም ፤ የገደል ማሚቱ ያልናቸው በአየር ላይ የተሳተፉት ሁሉንም ሆነ አመራሮቻቸውንም ጨምሮ ዛሬም ላቀረብንላቸው ጥሪ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለታቸው ፣ እውነትን የመሸከም ጀርባም ሆነ ትከሻቸው ጽኑ አልመሆኑን በገሀድ ነው ያስመሰከሩት። እኛም ትላንት እንዳልነው ዛሬም የምንለው በውስጡ የተሰገሰጉት የወያኔ ሎሌዎችን ማጽዳት የግድ መሆኑን ለዚህም የሕብረተሰቡ ተሳትፎ የጎላ ለመሆኑ በዳላስ እየተገበረ ያለው የሚያኮራ ውጤት ለሕብረተሰቡ እሰየው ነው ።

ሀ ብለን የጀመርነው ካልጠፋ ቦታ ለምን የኢትዮጵያ ቀን በዐል ቅድመ ዝግጅት ስብሰባ በጸረ ሀይማኖት ፣ አድነትና ሕብረት ብሎም የሀገር ጠላት በሆነውና የጳውሎስ ሎሌ በልዮ መጠሪያነት ‘ቀዩ ሰይጣን‘ የሚል የቅጽል ስም የተሰጠው ግለሰብ ቤት ከሚደረግ ፤ ወጪውን እኛ ሸፍነን ለሁሉም አማካኝነት ባለው ቦታ እንዲሆን ያቀረብነውን ጥሪ አሻፈረኝነት የፈጸሙት ውጤቱ ከአምስት ያልበለጡ የነሱው ብጤዎች መሳተፋቸው ፤ ከዚያም በኃላ የሚያደርጉት ሁሉ እየከሸፈባቸው በመምጣቱ የተለያየ ፕሮግራሞችን የመቅረፍ ግዴታ ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ባጠቃላይ ለመቅረፍና የዘንድሮውን በወያኔ ሎሌዎች የታለመውን በዐለ ዝግጅት መሰረዙ የማይቀር አማራጭ ደረጃ ላይ ደርሶባቸዋል። በሌላ በኩል የጀርባ አጥንት አርገው የሚቆጥሩት የእድር መረዳጃውን አባላትን ለዚሁ የወያኔ የኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት መጠቀሚያ ለማድረግ ባለፈው እሁድ በተጠራው ስብሰባ ፣ ከዚያ ሁሉ የሬዲዮ፣ ኢ ሜይልና የበራሪ ጽሑፎች ፕሮፓጋንዳ ዘማቻ በኃላ ካለው 420 የማያንስ አባላት ውስጥ የተገኘላቸው ወደ 20 የሚጠጋ ሰው ብቻ መሆኑ ፤ ሕብረተሰቡ በሚገባ የመገንዘብና የማስተዋል ስጦታውን ብቻ ሳይሆን የወሰደውን ታላቅ አቋም ከፍተኛ ክብርና ምስጋናችንን በአድናቆት እንገልጻለን ። አሁንም እነዚሁ ተቀጣሪዎች የማህበረሰቡን ድርጅት ከመተናኮልና ከማፈን የእድገቱና የአንድነቱ እንቅፋት ከመሆን እስካልተወገዱ ትግሉ ቀጣይነት አይቀሬ ነው።

ባለፈው የእሁድ ሬድዮ ደዋይ አስተያየት የሰጡት ግለሰቦች ለአምዳችን ጥሁፍ ቢጤ ይጥፉ ይሁን ብለን ጠብቀን ነበር ፣ ሁሉንም የተረዱት ስለመሰለን የነሱን በዚሁ አልፈነዋል። እንግዲህ የነገው የኮሚኒቲ ሬዲዮ ዘካሪ በተለምዶ የጨበጠውን የሕዝብ ማይክሮፎን እንደተለመደው የገደል ማሚቱነቱን ለወያኔ መዘክር ማቅረቢያ ያደርገው ይሆን? ወይስ እንደ ፕሮፌሽን ያለበቂ ትምህርት? የዛ ሰው ይበለና።

እኛም ሰሞኑን ሁስተን ገብተናል ያው የስራ ጉዳይ ሆኖ፣ ቀዳዳውም ዳላስ ገብቷል ማለትን ሰምተናል። የያዘው በሽታ አዲስ አበባ ላይ ሆኖ ደቡብ ሱዳን ነኝ ብሎ ሲቀድ ከረመ አሉ! እንግዲህ የሰመማችሁት ካላችሁ በኛ ይሁንባችሁና ተወራርዱ፣ ከተረታችሁ እኛን ዋቢ አድርጉ፣ ፓስፖርቱን ያሳያችሁ የገባበትንና ከሱዳን የወጣበትን፤ ጎንደርንም ያየው ለጥቂት ቀን ፈርቶ ካዲስ አበባ ሳይወጣ።ለስልክ 9ብር ሰቅጥቶት አዘግቶ የሄደ ቀጣፊ። ለዛሬ በዚህ እንሰናበት ቸር ይግጠመን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Sunday, July 25, 2010

የገደል ማሚቱ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



ሌላው ሸንጎ ሆነ የገደል ማሚቱ !

እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል በዐለ ንግስ አደረሳችሁ ። በመካከላችሁ ተገኝተን የበዐሉ ተካፋይ ባንሆንም የደመቀ በዐል እንዳሳለፋችሁ ወዳጆቻችን በስልክ አውግተውናል ። እኛም በቦኒ ምክንያት ደረቅ መሬት ቆይታችንን ጨርሰን ፣ ቦኒ ምን ሰርታ አለፈች የሚለውን ቅድሚያ ግምገማ አጠናቀን መረጃችንንም ሰርተን ጨርሰን ነው ለዚህ ጥሁፍ የበቃነው ።

በዐላችሁ የደመቀ ከመሆኑም ባሻገር አሁንም በጣት የሚቆጠሩ ቅሬታቸውን ያልተው ወይንም …… ተስተውለዋል ። ለምሳሌም ሸንጦት ከበሮ እንዳይመታ ወይንም አምላኩን በከበሮ እንዳያመሰግን የኪዳኔ ምስክር ሚስትና ግምባር ቅደም ከሳሽና በፍርድ ቤት ከ2 ጊዜ በላይ የተረታች ጥሩአየር የተባለችው አሁንም ይግባኝ ብላ ደብሩን ፍርድ ቤት ያቆመችው ፣ ባለቤታን ከበሮ ለማስጣል ዛቻ ስታደርግ በአካባቢው የተገኙትን ምዕመናን ሁሉ ያስገረመ ትርዒት መሆኑን ስንሰማ እኛንም ገርሞናል ። ከዚህም አልፎ እንደ ልቧ ወደ ወጥቤቱ በመመላለስ እዚያ ውስጥ የሚያገለግሉትን እህቶች ስታሳቅቅ ማርፈዷን ከስፍራው የደረሰን ስለሆነ ፣ ቦርዱ በጉዳዩ ላይ መክሮ እንደ እርሷ አይነት ደብሩን የከሰሱት ላይ ማእቀብ መጣል ወይንም በሕግ እርምጃ ማስወሰድ ግዴታው ነው እንላለን ።
እንደዚህ አይነቶች ምክንያት ፈላጊዎችና ነገረኞችን በቅጡና በሩቁ ካልሆነ እስካሁን በፍርድ ቤት ያላገኙትን ዐይን አውጥተውና ደፍረው የከሰሱትንና ያሳዘኑትን ደብርና ምዕመን ንቀው ፣ እንደዚሁም ክሳቸውን ሳያቆሙና ንስሐ ሳይወስዱ መካከል መግባታቸው ሌላ ችግር ለመፍጠር መሆኑ የመንኮራኩር ጠበብትነትን የሚያስፈልገው ስላልሆነ ምዕመናኑም ሆነ ቦርዱ ሊመክሩበትና ቅድሚያ ትኩረት የሚያሻው ጉዳይ ነው እንላለን ።

ከዚሁ ሳንርቅ የኮሚኒቲው ሬዲዮ አቅራቢዎችና ወጋኞቻቸው የኛንና የናንተ የውድ አንባቢዎቻችን ብቸኛ ድህረ ገጻችንን ተቆጥተውባት የሚችሉትን ሁላ ሲጥሉባት ቆይተው ሰአት ስላልበቃቸው ለሌላ ጊዜ በቀጠሮ መዛታቸውን ስንሰማ እሰየው ለዛሬ ከተረፍን አላልንም ፣ እናንተም ቤታችሁን አጽዱ ነው ያልነው ። ያሉትንም ለመስማት ወደ ድህረ ገጻቸው ገብተን የእለቱን ሬድዮ ፕሮግራም በኢንተርኔት ብናገኝ ብለን ወደዚያ የሚመራን ወይም የሚጠቁመን በማጣታችን መልሰን ወደ ወዳጆቻችን ደወልን ። እነርሱም አዲስ ሞል የሚባል አለ ብለውን ያገኘነው http://www.hswebsite.com/Radio.html ሲሆን ያቆመው በ01/03/10 ። እንግዲህ እነ ጋሽ ዘውገ ዳላስ ያወራችሁት ለራሳችሁ ብቻ ስለሆነ በስማ በለው ባገኘነው ምንም እንኳ ምንጮቻችን የታመኑ ቢሆንም የሰበቃችሁትን ጦር የደሎደመ መሆኑን ከዚሁ እንገልጽላችኃለን።

አሁንም የወያኔ ሎሌ ክምችት የሆነ ድርጅት መያዛችሁን አረጋገጣችሁ እንጂ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ በገጻችን የዘገብነውን ነጥብ በነጥብ ልታስተባብሉ አልሞከራችሁም ። ለነመንግስቱም ሆነ ደጀኔ አስተያየትም ቢሆን እኛ ኢንስቱትዮች ይጥፉ ብለን አላልንም ፣ አሁንም ወደ ገጾቻችን ከበልብ ጎራ በሉ እንላለን ። ከዚህ ከመድረሱ በፊት ኮሚኒቲውን በገጻችን በቂ ጥሪ አድርገንላቸዋል ፣ አልሰሙንም ! አሁንም ሩቅ አይደለም ። የሕብረተሰቡን ጥያቄ እስካሁን ማስተናገድ ደረጃ ኮሚኒቲው ያልበቃውና ሊያድግ ያልቻለው ፤ ሁሉን ሊያቅፍ ያልበቃው ለምንድን ነው የሚለውን ጥያቄ ለማስተናገድ እራሳችንን የምንጠይቀው “ ከዳላስና አካባቢው አትዮጵያዊና የኢትዮጵያ ተወላጆች ቁጥር ስንቱ እጅ ነው አባልነቱን ጠብቆ የሚከፍል የድርጅቱ አባል?” የሚለውን ጥያቄ መመለስ
ከቻልን ብዙዋኑን ያቀፈ እስከሆነ እኛም የምንለው አይኖረንም ። ከዚህም ቀጥለን ያለውን የድርጅቱን መተዳደሪያ አንቀጽ እስቲ አብረን እናንበው፡-
6.3 BOARD OF TRUSTEES (BOT):

6.3.1 A special Board of Trustees will be established to assist, guide and monitor the efforts associated with the campaign to raise funds and other activities in supporting the MAAEC (Building Committee, Famine relief, Radio etc.)

6.3.2 The five members of this Board of Trustees will be drawn from the larger Ethiopian Community, U.S. Citizens ( who are friends of Ethiopia and interested to provide leadership and guidance in areas of legal, financial and logistical issues), and other interested parties.

6.3.3 The BOT will work closely with the MAAEC Board to make sure that the funds for the planned Community Center are kept in a separate account and are used for that purpose only.

6.3.4 The BOT will have the legal authority to reside over the Board members and staffs to act as a monitoring agency over any issue within and without the organization.

6.3.5 The BOT disputes among the officers and others as needed

6.3.6 The BOT acts as a sounding board for new or pressing issues

ይህንን ያልነው ወጋኞቹ ጠቅሰው ከኛ ድህረ ገጽ ያወጉትን አጠፋ ለመመለስ ሳይሆን ይህን የመሰለ የመተዳደሪያ አንቀጽ በዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ርዕሰ አድባራት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ለማስቀመጥ ባለፈው ጥቂት አመታት ተሞክሮ ያደረጉት ግለሰቦች ስውር ድርጊት መሆኑን የተገነዘብን ስንቶች ነን? እነዚህ ግለሰቦች እነማን ናቸው? አሁንስ ምን እያደረጉ ነው? አውቆ የተኛን መቀስቀስ ባይሆንም የነቁት ግን የነዚህን ግለሰቦችና ቤተሰቦች በተለያየ ስም የከፈቷቸውን የግብረ ሰናይ ስሞችን ለማወቅ በዘመኑ ጥበብ በመረዳት ኢንተርኔታችሁን ቃኙበት እንላለን ። ይኼ ቦታ በመተዳደሪያው የተቀመጠው ለማን ይመስላችኃል? ማን ሊጦርበት ነው? በ3.3 ጀምሮ ያለው አንቀጽ ሙሉ መብት ከማንም በላይ የሚስጥና (ሱፕሪም ፓወር) እንደተፈለገ ሕጉንም መለወጥ (ቴክኒካል) መንገድ የሚከፍት ነው ። እነዚሁ ናቸው ቤተ ክርስትያኑን ያበጣበጡ ብቻ ሳይሆኑ አሁንም ያልተቆጠቡ ግለሰቦች ያልናቸው ። የመረጃውም ማህበር በቅርብ ከቤተ ክርስትያኑ ጋር ለረጅም ጊዜ አብሮ የተጓዘ ቢሆንም በነዚሁ መሰሪዎች የኃላ መሪነት በፈጠሩት ችግር ዛሬ ሆድና ጀርባ ናቸው ።

በቤተ ክርስትያኑ ውስጥ በተፈጠረው ችግር በተሳታፊነት ሚና የተጫወቱት የዚሁ ድርጅት የቀድሞ ቦርድ አባላት አሁንም ላሉት ቦርድ አባላት እንደ አባት አሳዳጊና መካሪ ብቻ ሳይሆኑ ተደማጭነታቸው የላቀ ነው። የሬዲዮ አቅራቢዎቹም የገደል ማሚቱ ናቸው። ሁሉም ይቅርና ለሕብረተሰቡ ቆሜ አለው የሚለው ይኽ ድርጅት ፣ በዐይነቱና በድርጊቱ ተወዳዳር ያልተገኘለትን ፣ በሚንቀሳቀስበትና መንበሩ ባደረገው ከተማ ፣ በራሱና በወገኑ መካከል ተደራጅተው (ኦርጋናይዝ ክራይም) በሜይ 2 በቅዱስ ሚካኤል ደብር የተፈጠረውን ብጥብጥ ያላወገዘ ፣ ያልኮነነ ፣ መግላጫም ያላወጣ ድርጅትና ሬዲዮ ዘጋቢውንም ጨምሮ ለኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ነው የቆምኩት ፣ ስሜን በገጻችሁ ተቻችሁ ብሎ የኛን ገጽ መንካቱ ማፈሪያ እንዳያደርጋችሁ ! ያ በአለም የተሰራጨው ቪዲዮ ሀይማኖትን፣ ዜግነትን፣ ሀገርን፣ ማንነትን፣ ወዘተ…….. ያዋረደ፣ ያቆሰለ ፣ ያስደፈረ ፣ ወዘተ …….. ድርጊት አፍንጫችሁ ሥር ከመፈጠሩ በፊትም ሆነ በኃላ ተሳትፍዎቻችሁ ምን ነበር ? እርምጃዎቻችሁስ ? በዛ ቪዲዮ ተወናዊያኖቹ እነማን ናቸው? ወያኔ እህትማሟቾች ፣ የጳውሎስ ሎሌ ምናሴ እህት ፣ ባሏ ሀዋዝ ለፎክስ ዜና ያቀናጀው፣ ባለቬዲዮው መስፍንና ግብረ አበሮቻቸው፣ ወዘተ……አሁንም በቤተ ክርስትያኑ ላይ ክስ አስተባባሪዎች የናንተው ቀድሞ ሊቀ መንበር ተፈራ ፣ በትሩ፣ ወዘተ……. ማለት ብዙ ይቻላል ። እኛ ብቻ ሳንሆን ሌላም ገጾች በመረጃ ያቀረቡት ብዙ ጉድ አለ ። እኛ እነዚሀን ግለሰቦችን ቀባሪ እንዲያጡም አንፈልግም ! ጥሩ ሲሰሩ እውቅና ከመስጠት መጥፎውንም ከመጠቆም ወደ ኃላ አንልም ። የሰሩዋቸውም ጥሩ ነገር የሉም ባንልም መዘገብ ከጀመርንበት ወቅት የሚጎዳኘውን ከወቅቱ ጋር ያለውን እንጂ ። አሁን በሬዲዮ የምትሉትን ከስማ በለው ይልቅ በመጣፍ መስመር ብንገናኝ ብዙ ለንማማር እንችላለን ። ብዙዎችንም የአካባቢውን ሕብረተሰብ እናሳትፋለንና ። በቅን ከመወያየት መተራረም ይቻላል እንላለን ። ምን ጊዜም ገጻችን ሊያስተናግዳችሁ ዝግጁ ነው ። በዚህ አጋጣሚ የናንተ ድርጅት ከሴቶች ማህበሩ ጋር ያለመግባባት አለ የሚባል ስለምንሰማ ከሁለቱም ድርጅቶች ወይም አባሎች መስማት እንፈልጋለን ? ያላችሁን ጣሉልን ጅምራችን ለቅን ነውና እንደአመችነቱ እንለጥፈዋለን ! ከቤተ ክርስትያኑም አካባቢ የምትሉት ካለ ጣፉልን?

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, July 24, 2010

ዜና እረፍት

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ዜና እረፍት

የተወደዳችሁ አንባቢዎቻችን፡-

ወይዘሮ አልማዝ ይመኑ ዱባለ የተባሉ የዳላስ ከተማ ነዋሪ የነበሩ እናት ከዚህ አለም መለየታቸውን በመስማታችን እግዜአብሔር ነፍሳቸውን እንዲቀበል ፣ እንዲሁም ለቤተሰባቸውና ወዳጆቻቸው ሁሉ መጽናናቱንና ብርታቱን እንዲሰጥልን ጸሎታችን ነው ።

በነገ ጥዋት ጁላይ 25 በዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ርእሰ አድባራት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ውስጥ የጸሎተ ስርዐቱ እንደሚካሄድ የደረሰን መሆኑን እንገልጻለን ። ቤተሰቦቻቸውን ለማስተዛዘንና ማጽናናት ለምትፈልጉ አድራሻቸው  6426 Parkview Drive
                                               Sachse, Texas 75048

እግዜአብሔር ነፍሳቸውን ይማርልን ወገኖቻቸውንም ያጽናናልን!

Thursday, July 22, 2010

The Legacy of Shirley Sherrod

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


The Legacy of Shirley Sherrod

እንደምን ከረማችሁ? እንደገና ወደ ደረቅ መሬት ለሁለተኛ ጊዜ በአየር ምክንያት ተገደን ብንወጣም ቀጣዩን ስራችንን ለማከናወን መመለሳችን እውን ነው። እስካሁን ድረስም ግፊቱን ችሎ የያዘውንና ዘይት ፍሳሹን ያገተውን ቫልቭ ለጊዜው ባለበት እንዲቆይ ፈቃድ መገኘቱ ፣ ከቀድሞው ሁኔታ አንጻር አሁን በትነት እየሰረቀ ያለው ጋዝ መጠን ፣ ለባህሩ ወለልና በውስጡ ለያዛቸው ፍጥረታት የሚያደርሰው ጉዳት እስከመጨረሻው በቁጥጥር ስር ማድረግና ይህንኑ የባህር ውስጥ የዘይት ማውጫ ጉርጓድ መግደል ወይንም መድፈን ብሎም የዚህ አደጋ ውጤት የሆነውን የአካባቢ ብክለት ማጽዳትና መልሶ ማቋቋም የሚቀጥል ተግባር ነው።

በአብይነት የጠቀስነውና የሰሞኑን የብሔራዊ መወያያና መተቺያ የሆኑት ወይዘሮ ሸርሊ ሽሮድ ታሪክና የዳላስ ቅዱስ ሚካኢል ቤተ ክርስትያን ውስጥ በሜይ 2 የተፈጸመውን የተቀነባበረ ወንጀል አስመልክቶ የዳላሱ ፎክስ ቻናል 4 እንደዚሁም ወንጀለኞቹ በዩትዩብ ያሰራጩትን ቪዲዮ ተቆራርጦ የተመልካቹን ግንዛቤ ለማሳሳት ሆነ ተብሎ ቤተ ክርስትያኑን እንዲሁም የአመራሩን አባላቱን ስም ክብርና ስልጣን ለመደምሰስ ፤ በዚህም አጋጣሚ ያሰቡትን በሕገ ወጥ መንገድ ስልጣን መያዝ ካልሆነም በተፈጠረው ግርግር ወንጀል ተፈጽሞ የቅድስናው ቦታ የወንጀል መድረክ በመሆን ደብሩ እንዲዘጋ ማድረግ ነው።  ይህ ድርጊታቸው ቀደም ብሎ በአስተዳደሩ በመታወቁ አስፈላጊው እርምጃ በመወሰዱና በሕግ አስከባሪዎች በቁጥጥር ስር በመዋሉ ቢከሽፍም ፣ ከሀይማኖታዊ መንፈስ ውጭ በመንቀሳቀስ የግል ፍላጎታቸውንና አላማቸውን ብቻ በመከተል የፈጠሩትን ግርግር አጋጣሚ በመጠቀም በሚያመቻቸውና ባገኙት መንገድ ሁሉ የሀሰት ፕሮፓጋንዳቸውን ይዘው በግልጽ በአለም ላይ ተንቀሳቀሱ ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ሀይማኖት ተከታዮችን ፣ እምነቱን ፣ የኢትዮጵያ ተወላጆች ወገኖቻቸውን ፣ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ወዳጆችን እንደዚሁም የእምነቱንም አክባሪዎች ጨምሮ ክደውና አሳዝነው ለሕዝብ ሸንጎ አበቁት። ከዚያም አልፈው በሕግ ፍርድ ቤት አቀረቡት።

የወይዘሮ ሽሮድንም ሙሉ ታሪክ ካለማወቅ አክራሪና የኦባማ ተቀናቃኞች የሆኑ ወገኖች፣ ኦባማ እያስመዘገቡ ያለውን ብሔራዊ ተግባር ለማዘናጋት ከ25 አመት በፊት ወይዘሮዋ ከተናገሩት ውስጥ ነጥለውና ሰንጥቀው የተወሰነ ክፍል ብቻ ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት በአስተዳደሩና በግለሰቧ ላይ ዘመቻቸውን ከፈቱ። የአስተዳደሩም ሹማምንት በችኮላ የወሰዱት እርምጃን ተገንዝበው ለማስተካከል እይተፍጨረጨሩ ቢሆኑም የዜና ማሰራጫዎች በተለይም እነፎክስ ቻናልን የመሳሰሉት እንደተለመደው አሉታን ዛሬም በብሔራዊ ደረጃ አትርፈዋል ። ወደ ዳላስ ፎክስ ቻናል ስንመለስ ሆነ ተብሎ በሴራ የተቀነባበረ ዜና ፤ ብሎ የዘከረው ጋዜጠኛ ሸዋን የተባለው ግለሰብ ይህንኑ ከእውነት የራቀ ፣ ያልተሟላና ወገንተኛ የሆነውን ፣ በእምነቱና አማኞቹ ላይና ባጠቃላይ የኢትዮጵያ ተወላጆችና ወዳጆች ላይ ያነጣጠረውን ዜናውን አየር ላይ ከመውጣቱ ቀናት በፊት የተቀነባበረ ዘመቻና ማስታውቂያዎችን በቻናሉና በነዚሁ ግለሰቦች ደጋፊ በሆኑ ድህረ ገጾች ላይ ነበር የተካሔደው ። ከዚህም አልፎ በአየር የተሰራጨበት ሰአት ብዙ ተመልካች ይኖረዋል በተባለበት ብቻ ሳይሆን ደብሩን ለሁለተኛና በአዲስ ቡድን ስም ተቀነባብሮ የተከሰሰበት ቀጠሮ መደመጫ ዋዜማ ምሽት መሆኑ ቻናሉና ዘጋቢው ማንነታቸውን በግልጽ ያስረዳል ። ይኸው ክስም የተከፈተው የቤተ ክርስትያን አባል ባልሆኑና ራሳቸውን ከሀይማኖት ጋር ባልመረመሩ እንደዚሁም የሌሎች ሎሌና  ራሳቸውንም ለዚያ ያስገዙ ፣
ሀይማኖቱና የራሳቸውን ፍላጎት መለየት የተሳናቸው ፣  ወዘተ……. የሆኑ ግለሰቦች አሁንም መረዋ በተባለው ብሎጋቸው ይህንኑ ሁካታ የፈጸሙበትንና ለነሱ ዘመቻ ሲባል ብቻ ተቀንጽቦ የቀረበ ቪዲዮ አሁንም የሚያሰራጨው ማንነታቸውን በግልጽ የሚያሳይ እንዚሁ የታሪክ ፣ የሀገር ፣ የወገን ፣ እንደዚሁም የሀይማኖት አሽክላዎች ናቸው ። ከክስ ጉዳያቸው ጋር የማይገናኝ ይህንን ቪዲዮ ዳኛው በችሎቱ እንዲታይ ማድረጉና እነሱም ማቅረባቸው ስህተት ነው ።

ሌላው በቅርቡ የደረሰን ይኸው ጋዜጠኛ ተብዬው ሸዋን የተደበቀው ገጽታው ነው ። በዘከረው ዜና ላይ ካቀረባቸው እህትማሟቾች ሌላ የቀረበችዋ  የምናሴ (የጳውሎስ ሎሌ) እህትና ቧሏም ሀዋዝ አስረስ የተባለ የመኪና መጠገኛ ቤት ያለው ነው ። እንደሰማነው ጋዜጠኛው የዚህ መኪና መጠገኛ ደንበኛ ሲሆን ፣ ይህንን ትውውቅ አልፎ ሀይማኖታችንን ፣ ወገናኖቻችንን ፣ ባሕሎቻችንን ፣ ትውልድ አገራችንን ፣ ትሪኮችችንንና የወለድናቸውን እንደዚሁም የኛን ወዳጆችን ጭምር ያዋረደ ፣ ያጎደፈና ያሳዘነ ሪፖርትን እውነት አስመስሎ አስፈላጊውን ምርመራ ሳያደርግ በወገነኝነትና በጥቅም ተሰውሮ ያቀረበው ዘገባ ከወይዘሮ ሽሮድ ታሪክ ጋር ተመሳሳይ ነው ። በዚህ ጋዜጠኛ ላይ የሚመለከተን ሁሉ አቋምና እርምጃ መውሰድና ለሚመለከታቸው ሁሉ ማሳውቅ ግዴታ አለብን ። ይኸው ግለሰብም አቅርቦት የነበረውን የተዛባ ዘገባ የማስተካከልና ሁላችንም ይቅርታ የመጠየቅ ግዴታ አለበት ። ሰሞኑንም ወደ ጋርላንድ የተጠራችሁ እውነተኛ የቤተ ክርስትያን ልጆች ሁሉ ይህንን ለመርማሪዎቹ ማስታውቅ  ግዴታችሁ ነው ፣ እኛም ጥሪ እናቀርባለን?
ከዚህ ውጭ በዲኤፍ ደብልዩ ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር ውስጥ ተሰግስገው ያሉትን የወያኔ ሎሌዎችን የመመንጠሩ ስራ በሰፊው መቀጠል አለበት ። ማንነታቸውም በግልጽ እየወጣ ባሉትን ግለሰቦች ላይ በምርጫው በመሳተፍ እንድትንቀስቀሱ ይሁን። አሁንም በኮሚኒቲው እድር ውስጥ ለሚደረገው ምርጫም ከፍተኛ ተሳትፎ እንዲኖራችሁ ጥሪ እያደረግን ካለተሳትፎ ውጤት አይኖርም እንላለን ።

እርስሶ ምን ይላሉ?

Monday, July 19, 2010

መጣጥፎዎቻችሁ ይቀጥሉ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እንዴት ሰንብታችሁኃል? እኛ ከስራ ውጥረት በቀር ጥሩ ነው ያለነው። እንደሚታወቀው ሁሉ ካለንበት ስራ ስለናንተ ማሰብ አላቆምንም ። ባለፈው እንዳስጨበጥናችሁ ፤ እንደፈለግነው የግፊቱ ንባብ ባይደርስምና ዘይቱም ወደ ባህር መትፋቱ ቢቆምም፣ ከቆቡ ጋር በተያያዘ መጋጠሚያ ላይ የሚሾልክ የጋዝ ትነት አስመልክቶ ቀጣዩን ስራ በማገት ከትላንት እሁድ የጀመርው እስከ ነገ ማክሰኞ በመራዘሙ ውጤቱን እየጠበቅን ነው ። የማስተንፈሻና የመድፈኛ ቀዳዳ ቁፋሮውም እንደቆመ ነው። ሌላው ደግሞ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ወገኖች ሊስማሙ የሚችሉበትን ምን ያህል ዘይትና ጋዝ አካባቢና ባሕሩን ብክለት የፈጸመውን መጠን ፣ የአሀዝ ስሌት ማግኘትና በዚያም የወንጀሉን መጠን መገመት እንዲያስችል ማድረግ ።

በተቃራኒውም የግፊቱ ንባብ ዝቅታ ካመጣ በአስቸኳይ ሎጀስቲኩን አደራጅቶ የተዘጋውን ቫልቭ ከፍቶ ነዳጁን ማውጣት የሚለው ሲሆን ፣ የት ቦታ ላይ ችግሩ እንደተፈጠረ ማረጋገጥ፣ ከዚሁ የሚፈሰውን እንዴት መቆጣጠርና መዝጋት የሚሉት አበይት ትኩረቶች ናቸው ። ካለንበት ገልፍ ደግሞ ወጣ ስንል ወደ ዳላስ ደግሞ ልንቃኝ እንወዳለን ።

ያለፈው ቀዳሚት የተካሄደውን የደበሩን አባላት ስብሰባ ከማለቁ የወሬ ቁራችን የተኩላው ብሎግ ጫፍ ይዞ እንደተለመደው ቀበዣዥሮ ተንፍሷል ። የሽኮኮውም ሆነ የመስፍን ድኅረ ገጽ አልሞትንም ቢሉም፣ እጃቸውን የሰጡ ወይም ንስሐ የገቡ ቢመስሉም፣ ማኅበረ ሰይጣነዊነታቸው (ማኅበረ ቅዱሳን) የቀበሮ ባሕታዊ መሆናቸው ወደውን አይደለም ፣ ማንም አይሞኝላቸውምና ። እንደምንሰማው ከሆነ በሜይ ሁለቱ ምክንያት ደብሩና የሚመለከታቸው ሁሉ በጋርላንድ የሚካሄደውን የተቀናጀና የተደራጀ ወንጀል ሴራ ምርመራ የተገባደደ ሲሆን ፤ የሚቀጥለው ምርመራ የሚያተኩረው በተሰበሰበው መረጃ መሰረት ወደ ወንጀለኞቹ ላይ ነው ። ቪዲዮ ማንሳት መዝናኛዬ ፣ አሊያም ለመብቴ ነው የከሰስኩት የምትሉ አሁን ሁኔታው ከወገኖቻችሁ ጋር ሳይሆን የፈጠራችሁን አምላካችሁን ጭምር ነው ያሳዘናችሁት ፣ ወይንም የኃይሉ ብር ወይንም የቀዳዳው ሙላው ጠበቃ አያድናችሁም ። የሚደርሰን ወሬ እውነት ከሆነ ወዮ ለናንተ !

ሌላው በስብሰባችሁ የተነሳው የአባላት ቁጥር ጥያቄ አስመልክቶ ከዚህ በፊት ፍርድ ቤት ያገደውን የስም ዝርዝር የማይሰጥ እንጂ እንደ አባልነት ማየት እንደሚቻል ነው ። ስለዚህ ጉዳይ አንተን ስለማይመለከት ተኩላው ዝጋ እንልሀለን !  አንተ ባጠቃላይ ስለዚህ ቤተ ክርስትያን መብት እንደሌለህ በምን ቋንቋ እንግለጽልህ? መፃፍም የምትችለው ገና እልምህ እውን ሆኖ በከሰስከው ጉዳይ ረተህ መብትህን ስታረጋግጥ ነው ፣ ሊያውም ከስር ቤት ከተረፍክ ነው ። አንተ ብቻ ሳትሆን ገና ብዙ ሰዎች የሚጋሩህ ስለሆነ በናፍቆት ጠብቀው ። ሽማግሌ ተብዬዎችም ስለስላም ተነፈሳችሁ ፣ ፊርማ ሰብሳቢዎችም የምትሉትን ለፈለፋችሁ ፣ ወዘተ….. እኛን የገረመንና እንደዚህ ለሁለት የከፈላችሁን ነገር በእውነት ማየት ወይም መቀበል ለምን አቃታችሁ?
1ኛ/ ፖለቲካን ከመካከላችሁ አርቁ
2ኛ/ዘርኝነትንና ጎጠኝነትን  ከራሳችሁ ለዩ
3ኛ/ እምነታችሁን መርምሩ ፣ ሀይማኖታችሁን እወቁ

በዚህ ከተስማማችሁ በመካከላችሁ ያለው ልዩነት በኖ ይጠፋል ። እኔ ብቻ ወይንም የኔ የሚለው የህጻን አስተሳሰብ ጠፍቶ እኛ ወይንም የኛ ማለት ሲጀመር መተሳሰብና መከባበር ይጀመራል፣ እንደ ክለብ ቤት መሆኑ ቀርቶ እንደ ቤተ እግዚሐብሔር ሆኖ ይከበራል ። እስቲ ሕሊናችሁን ሰብስባችሁ ሀይማኖት ማለት ምን እንደሆነ ለመገንዘብ ሞክሩ መልሱን ታገኛላችሁ። የናንተ ችግሩ ቦርዱ አይደለም። ቦርዱ ቢለወጥ ያለው ሒደት አይለወጥም፣
ከአንድ በላይ የተደራጀ ወገን ያለበት ምን ጊዜም ሰላም አይኖረውም፣ ዛሬ ይኼ ቢያሸንፍ ነገ ሌላኛው ተራ ሊያገኝ ይችላል፣ እስከመቼ? ለቀጣዩ ትውልድ ምን እየተዋችሁ ነው? እንግዲህ ይህን ለመረዳት የመንኮራኩር ጠበብት አያሻም እንዲሉ !  እራሳችሁን መርምሩ? የኦርቶዶክስ እምነታችሁን ተገንዘቡ ? ነው የምንለው ። በተለይም አሁን ገናችሁ ያላችሁትም የቦርዱም ደጋፊዎች በቅርቡ ከተቃዋሚዎች ጋር ንግግር መጀመራችሁን ሰምተን ነበር የት እንደቆመ ባናውቅም ጥሩ ጅምር ነበር ። እንደኛ ግን ውይይቱ ግዳጃቸውን እየተወጡ ካሉ አባላት ጋር ብቻ ቢሆን ጥሩ ነው እንላለን ። ከሳሾቹም ቢሆኑ ቤተ ክርስትያኑ ለመወያየት ዝግጁ እንደሆን ያስታወቀው በቀድሞው ቦርድ ጊዜ ነው ። አቋሙ ዛሬም አልተለወጠም ። ከውይይት በፊት የሕጉ መስመር መዘጋት አለበት ይኽ ደግሞ የሁለቱም ወገን የሕግ አማካሪ የሚስማማበትና ጠበብት መሆን የሚያስፈልገው ጉዳይ አይደለምና ሁለቱም ወገኖች ፈሪሀ እግዚሐብሔርን ያስቀድሙ እንላለን።

ባለፈው ጽሁፋችን እንዳሳሰብነው ቦርዱ ካፋችን የነጠቀን ቢመስልም የክስ ክስ ጉዳይን በአጀንዳው  ላይ ለተሰብሳዊ ማቅረቡን ይግፋበት ስንል አባላት ሙሉ ድጋፍ ትሰጡት ዘንድ አሁንም ክርስትያናዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን? ሌላው የቤተ ክርስትያኑ  የሒሳብ ሰራተኛ ድርጊት ብዙዎች እያዘኑበት የፃፉልንን አንበናል ግን ቦርዱ በአሁኑ ሰአት ሊያሰናብተው ያልፈቀደበት ምክንያት ሊኖረው ይችላልና ታገሱ እንላለን ምክንያቱም ከሲደልል ጉዳይ እንማር ። እንደዚሁም ስለ ፀሐፊዋም ባል ያላችሁት ከተጀመረው ምርመራ በኃላ ወይም እራሱ አሊያም ለቦርዱ ለጊዜው መተውን እንመርጣለን። በተረፈ መጣጥፎዎቻችሁ ይቀጥሉ እንላለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?  

Friday, July 16, 2010

ጥሩ ቀን

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



እንደምን ከረማችሁ? ለናንተም ለኛም መልካሙን እየተመኘን በትላንትናው እለት መሪያችን ብራክ ኦባማ ‘ጥሩ ቀን‘ ያሉት ወግ ያለው አባባል ነው እኛንም ደስ ብሎናልና እናንተንም ደስ ይበላችሁ እንላለን።

በአካል በመካከላችሁ ባንሆንም እዚህ እስከ እሁድ የምንጠብቀው የግፊት ንባብ ማረጋገጫው የመጨረሻው እለት እንዲሳካልን በጸሎታችሁ አትርሱን ፣ በዚህም አጋጣሚ የ11ዱን ሕይወታቸው ያልፉትንና ቤተሰቦቻቸውን እያሰብን አሁንም እውቀታቸውንና ጉልበታቸውን ሌሊትና ቀን በተለያየ ሥራ ላይ ለሚሰሩት ሁሉ ብርታቱን እንመኛለን። ኦባማም ሁሉም ቫልቮች በመዘጋታቸውና ሰኔቱም የባንኩን አዲስ ሕግ በማጽደቁ ነበር ጥሩ ቀን ያሉት። እኛም ከዳላስ ከመውጣታችን በፊትና እዚህ ገልፈ ከገባን ጊዜ ጀምሮ በአፕሪል 28 አደጋ የፈነዳውን በገልፍ ባሕር ውስጥ ከማይል በታች ዝቅታ የሚገኘውን ባለቤትነቱ የእንግሊዙ ቢፒ የዘይት ድርጅት ወደ ባሕር ውስጥ የሚተፋውን ጋዝና ዘይት መቆለፍና መዝጋት ከዚያም የተፈጠረውን የአካባቢ ብክለት መቆጣጠርና ማስወገድ ላይ ያተኮረ ስራ ነው።

ከዚህ በፊት በሰው ሰራሽነቱ ተፈጽሞ የማያውቅና ከተለያየ ሙከራና ጥናት በኃላ የተገኘ ውጤት በመሆኑ የሚያስደስትና የሚያኮራ ውጤት ነው። የኛ ክፍል ግምገማ ይህ ዘዴ 60 ደቂቃ እንደፈለግነው ከሰራ ይሰራል ስለዚህ ሌላ መስመር ግፊቱን ካልቻለና ሌላ ቦታ ላይ እንዳይፈነዳብን ፣ ከሆነስ እንዴት የሚለው መላምት ላይ ነበርን። እንደ ቆብ የተሰራው ክዳን ቫልቩ ከመዘጋቱ በፊት በከፍትኛ ደረጃ መፈቀድ ስላለበት ለጊዜው ቢዘገይም በመጨረሻው በመሆኑና በምናየውም ውጤት በመደሰታችን ደስታው የሁላችንም ዜጎች ብቻ ሳይሆን ለአለምም አዲስ ውጤት ነው። በአሁን ሰአት በናፍቆት የተጠበቀው የሶስቱ ቫልቮች መዘጋትና አዲሱ ክዳን ግፊት የመቆጣጣር አቅምና የዚህ የነዳጅ ጉድጓድ ጋር የተያያዙት ማንኛውም የነዳጅ መስመር ጤንነት አስተማማኝነት ከተረጋገጠ ትልቁና ዋናው ችግር በቁጥጥር ስር ዋለ ማለት ነው። 2ኛው ተግባር ይህንን ጉርጓድ መግደል ወይንም መድፈን ነው። ከዚህ ጎን እየተካሄደ ያለው የብክለቱን ጽዳት ስራ ነው። አሁንም በየደረጃው የሰው ኃይል ፍላጎቱ ያለ ሲሆን ብዙ አሳ አጥማጆች የነበሩት በተለያየ ስራ ውስጥ ተቀጥረው እየሰሩ ነው። እስካሁን ከሁለት የኢትዮጵያ ተወላጆች ውጭ ሌላ አላየንምና ወደዚህ አካባቢ መሰራት ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ የቢፒ ነዳጅ ድርጅትን ድህረ ገጽ ደጋግመው ይጎብኙ ዘንድ እንጠቁማለን።

የዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር በነገው እለት ጠቅላላ የአባለት ስብሰባ የጠራ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በዚህ ስብስብ ያለፈባቸውን ድክመትና ጥንካሬ ይገመገማል ። በተለይ ትኩረቱ የተመዘበረውን የደብሩን ገንዘብ የሚመለከት መሆኑን ቀደም ሲባል ተገልጣል። በርግጥ ገንዘብ ጎድሏል። የሚሰራ ሁሉ ይሳሳታልና በስህተት የተፈጸመ ከሆነና አጠፉ የተባሉት አምነው ይቅርታ ከጠየቁ ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ስንል ፣ የሚክዱትን ግን አስፈላጊው እርምጃ ቢወሰድባቸው ቅሬታ አይገባንም ክርስትያኖች ነንና።

ሌላው የአመራር አባሎች በቁርጥና ወሳኝ ሰአት ላይ ፌርማታችን እዚ ነው ብልው ኃላፊነታቸውን ጥለው በወረዱት ብናዝንም ፤ ደብሩ ከመዘጋት ወደ አለመዘጋት ፣ ከወንጀል መድረክ ወደ ቅድስና መቅደስ ፣ አባላትና ምእመናን ከመበታተን ወደ አንድነት ፣ ወዘተ……. ያመጡ የአመራር አባሉ፣ ካሕናቱ፣ አባላቱና ምእመናኑ ሁሉ እንኳን ለዚህ አበቃችሁ፣ አሁንም በርቱ ፣ጽኑ፣ በምህላውንና በጸሎቱ ቀጥሉ እንላለን ።

ሌላው ከዳላሱ ወዳጃችን የሰማነው ቢኖር የቤተ ክርስትያኑ ከሳሾች ስለኛ ብሎግ ወይም ድኅረ ገጽ ቤተ ክርስትያኑን በሕግ የዲስከቨሪ ወይንም የማስረጃ ጥያቄ ማቅረባቸውን ነው። በግርግር መነኩሴው ገዘቱ እንጂ ነገሩ ከወዲያ ነበር። እኛም በቁጣ ለጻፍነው ሁሉ ይቅርታ እየጠየቅን አሁንም በኛ ገጽ ቦርዱ እንደማንም ያነበው እንደሆን እንጂ ከደሙ ንጹህ ነው። ከሳሾቹማ ዘግቶባቸው ነው የሚገርመው እነሱን የወከለው የሕግ አማካሪ ወይም ጠበቃ ተብዬው ነው ይህን የመሰለ ጽፎ መጠየቁ ። ብሎግ ምን እንደሆነ የማያውቅ ከሆነ እንደነ እንቶኔ የተጠራጠረውን አሊያም የደበረውን ሁሉ አንተ ወይም አንቺ ናችሁ እኔን በተመለከተ ነቀፌታ የጣፋችሁብኝ ፣ ማሉልኝ አለ እያሉ የከተማው መተረቻ አደረጉት ያሉት ቢጤ የሆነ ጠበቃ።

ከሳሽና አስከሳሾችም ምንም መብት የላቸውም ደብሩን ለመክሰስ። የየዋህነት ይሁን ድንቁርና ከእምነት ውጭ ደብሩን በፈለጉት መንገድ ባለመሄዱ እንደ ህጻን ያኮረፉ ብቻ ሳይሆን የስነ አእምሮ ችግር እንዳይሆን እንጂ፤ ለደብሩ ቫን፣ ቲቪ ፣ መጋረጃ ፣ መብራት ፣ ገንዘብ ፣ ወዘተ……. በመቸር የፈለጉትን ተጽእኖ ለማድረግ ወይንም የእግዚሐብሔርን ቤትና መንግሥት በአዱኛ ለመግዛት ነውን? እኛ የፈለግነውን ለማግኘት ደብሩን በሕግ በመክሰስ የገንዘብ አቅሙን በማዳከም ፣ ምእመናን ገንዘብ እንዳይሰጡ መቀስቀስ ፣ ምእመናንና አባላት መካከል ብሎም ቀሳውስቱን መከፋፈል ነውን? ሁሉም ከሸፈባቸው ፣ ፈረሰባቸውም ፣ ሁሉም የሰይጣን ስራ ነው ፣ የኛን ኦርቶዶክስ እምነት ከሌላችሁ ከኛ የተለያችሁ ናችሁ አላችኃቸው ፣ ከማህበር ሁሉ ለያችዋቸው ፣ ትመለሱ ይሆን ብሎ ታገሳችሁ ፣ አስመከራችሁ ፣ አልተቀበሏኣችሁም።
 እንግዲህ ደብሩ ቢተዋችሁም ፤ የሚቀጥለውን ጥሪ ለደብሩ አባላት እናቀርባለን።

ለቅዱስ ሚካኤል ደብር አባላትና ምእመናን ሁሉ፡- ቦርዱ ከሳሾቹን እስካሁን ስላልከሰሰና ወደፊትም የሚከስ ስለማይመስል፤ እያንዳንዳችሁ የደረሰባችሁ የስነ ልቦና፣ የሶሻል፣ የባሕልና የሀይማኖት ጉዳት ከፍተኛ ከመሆኑም በላይ ፤ እነዚሁ ግለሰቦች ያለማቋረጥ በአምልኮት ጊዜዎቻችሁ ሁሉ ከቤተ ክርስትያናችሁ ከጎናችሁ በመሆን የእንቅፋት ተጽኖ በመሆን፤ አባል ሳይሆኑ ቤተ ክርስትያናችሁንና የመረጣችኃቸውን ኃላፊዎችን በመክሰስ፣ ስም በማጥፋት ፣ ምእመናን አባል እንዳይሆኑ በመቀስቀስ ፣ ምእመናን ገንዘብ እንዳይሰጡ ዘመቻ በማድረግ፣ ወዘተ…….የተወሰናችሁ በፌደራል ፍርድ ቤት ደረጃ ከሳሽ በመሆንና የተቀራችሁት ደግሞ የገንዘብ እርዳታ በማድረግ፤ ይህንም ተግባር እንዲሆን ቦርዱ እንዲተባበር በነገው ስብሰባችሁ ላይ እንድታነሱትና በሚያመች መንገድ ሁሉ እርምጃ በመውሰድ እንድትገብሩት በአክብሮት  ክርስታናዊ ጥሪ እናቀርባለን።

ከዚህ የሚቀጥለው ደግሞ ከዚህ በፊት እንደጠየቅነው ሁሉ ጥሩ ውጤት እያመጣ ያለው የዳላስ የኢትዮጵያ ቀን አከባበርን በተመለከተ ነው። ይህ በወያኔ ሎሌዎች የሚቀነባበርው ዝግጅት የተደጋገመ እክል እያጋጠመው መሆኑን የዳላስ ምንጮቻችን አልሸሸጉንም። ዝግጅቱም ይሰረዝ ይሆናል የሚል ግምትም አለ። አሁንም የኛ አቋም አልተለወጠም። የኮሚኒቲውም አመራሮች ወያኔዎችን ሙጥኝ እንዳሉ ስልሆነ በዚህ ዙርያ ለአምዳችን የገለጹት የለም። ስለዚህ በዳላስና አካባቢው ነዋሪ የሆኑ የኢትዮጵያ ተወላጆች ሁሉ አቋሟቸውን አንድ እያደረጉ በማንኛውም ዘርፍ እንደማይሳተፉ ከሚደርሱን ጽሑፎች እየተገነዘብን ነን። በየትኛውም አለም ውስጥ ተሰምቶ የማይታወቅ 99.6% አሸንፌ ነው ስልጣን የያዝኩት የሚለው ወያኔ በትውልድ ሀገራችን ውስጥ የሚፈጽመውን ሰቆቃ የዳላስ ነዋሪ ሕብረተሰብ ዘንድ እንዳይጋለጥ አንዱ መሳሪያ ያደረገው ይህንኑ መረዳጃ ማህበርን ነው። ከዚህ ቀደም ባሉት ጽሑፎቻችንም ብዙ ብለናል። አሁንም የዳላስና ፎርትወርዝ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማሕበር ከወያኔ ሎሌዎች ይጽዳ !  እንዲጸዳም ሁላችንም የበኩላችንን አስተዋጽዎ እንወጣ ዘንድ እየጠየቅን ከመጪው ‘የኢትዮጵያ ቀን በአል“ እራሳችንን የማግለል የትውልድ ግዴታችን መሆኑን እናስገነዝባለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, July 10, 2010

ክቡር ሚኒስትር

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



ከዚህ በታች ያለውን ጽሑፍ ያገኘነው ሪፓርተር ተብሎ ከሚጠራው ድህረ ገጽ ላይ ሲሆን ምናልባት እድሉን ላላገኙት በዚህ አጋጣሚ አንብበው እንዲዝናኑና ግንዛቤ እንዲጨብጡ ነው።

ክቡር ሚኒስትር
WEDNESDAY, 23 JUNE 2010 10:03  
User Rating: / 3
PoorBest
- እናንተ ፀሐፊዎች ስትባሉ አንዳንድ ጊዜ ከሚኒስትር በላይ ካልሆን ትላላችሁ፡፡ እኔ በጧት ስገባ፣ አንቺ አሁን ትገቢያለሽ?
- ውይ ይቅርታ ክቡር ሚኒስትር፣ ዝናቡ በጭራሽ ከቤት አላስወጣ አለኝ፤ ታክሲ ድረስ እንዴት ልሂድ... ዝናቡ... የዛሬ ጧቱ ደግሞ ልዩ ነው፡፡
- ለነገሩ እውነትሽን ነው - የዛሬ ጧቱ ዝናብ እኔም ገርሞኛል፡፡ አንዳንዴም ያስፈራኛል፡፡ - ዝናብ ፀጋ ነው እንጂ ምን የሚያስፈራ ነገር አለው ክቡር ሚኒስትር?
- በጋውንም፣ ክረምቱንም እንደዚህ ተደበላልቆ ዝናብ ብቻ ሲሆን፣ ፈጣሪ ባጀቴን ጨርሼአለሁ ብሎ በዋናው ተፈላጊ ጊዜ ዝናብ የለም እንዳይለን ነዋ"
- አያስቡ ክቡር ሚኒስትር... ፈጣሪ በኢትዮጵያ አይጨክንም፡፡ እግዚአብሔር ራሱ የሚኖረውስ ኢትዮጵያ ውስጥ አይደል?
- ደግሞ እንዲህ ማለት ጀመራችሁ? በሉዋ ብላችሁ ብላችሁ ለፈጣሪም የቀበሌ መታወቂያ ስጡታ ሆ"ሆ እግዚአብሔር ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የሚኖረው አላችሁ?
- ቀልዱን አልሰሙም መሰለኝ ክቡር ሚኒስትር?
- ምን የሚሉት ቀልድ?
- ልንገርዎት?
- ንገሪኝ፡፡
- "ሰውዬው ጃፓን አገር ሄዶ አንድ ልዩ ሞባይል ያይና ዋጋውን ሲጠይቅ አንድ መቶ ሺሕ ዶላር ይሉታል፡፡ ለምን ይህን ያህል ውድ ሆነ ብሎ ሲጠይቅ ሞባይሉ ከእግዚአብሔር ጋር በቀጥታ ያገናኛል ያነጋግራል ይሉታል፤"
- እሺ - ሆ...ሆ...
- "ውድ ነው ብሎ ይተወውና ቻይና አገር ሲሄድ ይህንኑ ሞባይል ያይና ዋጋ ሲጠይቅ እንደ ጃፓኑ መቶ ሺ ዶላር ይሉታል፡፡ ምክንያት ሲጠይቅ እንደ ጃፓኑ ከፈጣሪ ጋር በቀጥታ ስለሚያነጋግር ነው ብለው ይመልሱለታል፣"
- እሺ!
- "ዱባይ ሄዶ ይጠይቃል፤ ተመሳሳዩ ሞባይል ተመሳሳይ የአንድ መቶ ሺ ዶላር ዋጋ እንዳለው ይነግሩታል፡፡ ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ጋር በቀጥታ ስለሚያነጋግር ነው ይሉታል፤"
- እሺ  ሆ...ሆ
- "ዋጋው ውድ ነው ብሎ ሌላ ሥራውን ሠርቶ ወደ ኢትዮጵያ ይመጣል፤"
- እሺ!
- " ኢትዮጵያ ውስጥ ያቺን ሞባይል ያያታል፡፡ ዋጋው ስንት ነው? ብሎ ይጠይቃል፡፡
- እሺ!
- "አንድ መቶ ብር ብለው ይመልሱለታል፤"
- እሺ!
- "ይህ ሞባይል በሌሎች አገሮች ከፈጣሪ ጋር በቀጥታ ያነጋግራል፤ እኛ አገር ግን አያነጋግርም? አያገናኝም ወይ? ብሎ ይጠይቃል፤"
- እሺ!
- "ታዲያ ከፈጣሪ ጋር የሚያነጋግር ከሆነ ውጭ አገር አንድ መቶ ሺ ዶላር እያወጣ ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ መቶ ብር ብቻ ለምን ይሆናል? ብሎ ሰውዬው አሁንም በመገረም ይጠይቃል፤"
- እሺ!
- "ፈጣሪነኮ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የሚኖረው፤" ብለው ይመልሱለታል፡፡
- እ... ምን አለ?
- "ታዲያ ኢትዮጵያ ውስጥ ቢኖርስ ከሞባይል ዋጋ ልዩነት ጋር ምን አገናኘው?" ብሎ ሲጠይቅ፡፡
-  ምን ብለው መለሱለት?
- "እንደ ፣ሎካል ኮል፣ ነው የሚታሰበው፤"
- ሃ...ሃ...ሃ ቀልዳችሁ ግሩም ነው፤ ነገር ግን እግዚአብሔር እንደናንተ አባባል ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖረ እያለም አገራችን በድርቅና በረሃብ እንደምትጠቃ አትርሱ፡፡
- ነው ግን ክቡር ሚኒስትር አንድ ነገር አይርሱ "ሎካል ኮል" ማለትነኮ "ጥሪ አይቀበልም" የሚል መልስ አይኖርም ማለት አይደለም፡፡
- በይ፣ በይ ቀልድሽን አቁሚና ትናንት የሰጠሁሽን ፅሑፍ በአስር ኮፒ ለአሁን አዘጋጅልኝ፡፡ ለስብሰባ እፈልገዋለሁ፡፡

(ለስብሰባ የሚያስፈልጓቸውን ኮፒዎች እንደያዙ ከቢሯቸው ሊወጡ ሲሉ ፀሐፊዋ ፈቃድ ጠየቀቻቸው)

- የት ለመሄድ ነው ፈቃድ የምትጠይቂው?
- ክቡር ሚኒስትር ልጆቼ ወደሚማሩበት ትምህርት ቤት ለመሔድ ፈልጌአለሁ፡፡
- አስቸኳይ ነው?
- ክቡር ሚኒስትር ትምህርት ቤቱ ቀስ በቀስ እየተበላሸ በመሔዱ ችግሩ ምንድንነው ብዬ ለማነጋገር እፈልጋለሁ፡፡
- ተበላሸ ስትይ?
- ገና ሲጀመር ወላጆችን በደንብ ያነጋግሩ ነበር፡፡ የወላጅ ሐሳብ ያዳምጡ ነበር፣ ደህና ደህና አስተማሪዎች ይቀጥሩ ነበር፣ መፅሐፍት ነበር፣ ዋጋው ጥሩ ነበር፣ አሁን ገንዘብ ክፈሉ ብቻ ነው፡፡ ንቀትና እብሪት ያሳያሉ፣ ስትጠይቃቸው ለምን አትተውትም ይላሉ፣ በየጊዜው ማስጠንቀቂያ  ማውጣት ነው፡፡ ለመፅሐፍት፣ ለሌላ ሌላውም በየጊዜው ጭማሪ ማስከፈል ነው፡፡
- ያ በቀደም የነገርሽኝ ትምህርት ቤት ነው?
- አዎን፡፡
- የእህቴ ልጆችነኮ እዛ ነው የሚማሩት፤ እውነት እንዳልሽው ከሆነማ እህቴን ልጆችዋን ከትምህርት ቤቱ እንድታስወጣ እነግራታለሁ፡፡
- እንዴ ክቡር ሚኒስትር እርስዎም እንደኛ ሆኑ እንዴ?
- እንዴት እንደኛ ሆኑ እንዴ - አልገባኝም?
- ክቡር ሚኒስትር በእርስዎ ደረጃ መደረግ ያለበትማ ለትምህርት ሚኒስቴር ነግሮ ትምህርት ቤቶች በተፈቀደላቸው የሥራ ፈቃድና በተሟላ አቅም እየሠሩ መሆናቸውን ቁጥጥር እንዲደረግ ማድረግ ነው፡፡
- እኛም ወላጆች እናንተም ወላጆች ምን ልዩነት አለን?
- እናንተ ባለሥልጣን ኃላፊነት የተሸከማችሁ፣ መመሪያና ሕግ በማውጣት ትልቅ ሚና የምትጫወቱ ናችሁ፤ እኛ ተራ ነን፡፡ እኛ ብናኮርፍ ያምርብናል፡፡
- እኛስ?
- እናንተ ዕርምጃ እንዲወሰድና እንዲስተካከል ታደርጋላችሁ፡፡
- እህም በይ አሁን ወደ ስብሰባ ልሔድ ስለሆነ አብሮኝ እንዲሔድ የፕላኒንግ ኃላፊውን ጥሪልኝ፡፡
- ችግር አጋጥሞት አልመጣም ክቡር ሚኒስትር፡፡
- ምን ችግር አጋጠመው?
- ልጁ ታሞ አንድ ሆስፒታል ሲወስደው ሆስፒታሉ አደገኛ በሽታ እንደያዘው ነገረውና ወደ ሌላ ሆስፒታል ሄዶ ልጁን እያስመረመረ ነው፡፡
- ትቀልጃለሽ?
- አዎን ክቡር ሚኒስትር በጣም ተጨንቋል፤ እንዲያው በጣም በጣም ተቸግሯል፤ እንዲያውም ደውለው ቢጠይቁት ጥሩ ነው፡፡
- (ሞባይላቸውን አወጡና ደወሉ) ሃሎ!
- አቤት ክቡር ሚኒስትር (የፕላኒንግ ኃላፊው)
- ልጅህ መታመሙንና ሆስፒታል እንዳለህ ፀሐፊዬ ነግራኝ ነው፡፡
- አዎን ክቡር ሚኒስትር ሆስፒታል ነው ያለሁት፤ ስለጠየቁኝ አመሰግናለሁ፡፡
- የልጅህ ሁኔታ እንዴት ነው አሁን?
- ሰሞኑን በጣም ደንግጨና ተስፋ ቆርጨ ነበር፡፡ አንድ ሆስፒታል ሄጄ አደገኛ በሽታ ነው ብለውኝ ነበር፡፡ አሁን ግን ሌላ ሆስፒታል ሄጀ ሳስመረምረው የመጀመሪያው ዶክተር ያለው ስህተት ነው፤ አደገኛ በሽታ አልያዘውም ብለውኛል፡፡
- የትኛው ሆስፒታል ነው አደገኛ ነው ያለህ?
- እዛ ቢሮአችን አጠገብ ያለው፡፡
-  እንኳን ነገርከኝ፤ ሁለተኛ ልጆቼን ወደዛ ሆስፒታል አልወስድም፡፡
- እንዴ ክቡር ሚኒስትር እርሶማ እንደዛ ሊሉ አይችሉም፡፡
- ለምን አልችልም? አንተ ራስህ መጥፎ ሐኪም ያለበት ሆስፒታል ነው ብለኸኝ የለም ወይ?
- አዎን ብያለሁ ግን እኔ ሌላ ለማለት አቅም የለኝም፡፡
- እኔስ?
- እርስዎማ ክቡር ሚኒስትር ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ደውለው ጠበቅ ያለ ቁጥጥር እንዲኖር፣ የሙያ ሥነ ምግባርም በሐኪሞች እንዲዳብር መጫን፣ መመሪያና ሕግ ማውጣት ይችላሉ፡፡ ከጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ጋር መመካከር ይችላሉ፣ ሐሳብ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
- ልዩነት አለን እያልከኝ ነው?
- አዎን ተራ ሕዝብ ሌላ፣ ባለሥልጣን ሌላ፡፡
- ሕዝብ ወሳኝ ነው የሚለው ዕምነትህ ተለወጠ ማለት ነው?
- ሕዝብ ወሳኝ የሚሆነው አመራር ሲያገኝ ነው፡፡ ምሩ እንመራለን እያልኩ ነኝ፡፡
- በል ገባኝ በበሽታ ላይ በሽታ አልጨምርብህም ችግር ካለ ደውልልኝ፡፡
- አመሰግናለሁ ክቡር ሚኒስትር፡፡
- ቻው፡፡

(ክቡር ሚኒስትሩ ስብሰባ ውለው ደክሟቸው ወደቤታቸው ከሾፌራቸው ጋር እያወሩ ይጓዛሉ)

- እንዴ ወዴት ወዴት ነው እየነዳህ ያለኸው?
- አውቄ ነው ክቡር ሚኒስትር፣ በዛኛው መንገድ ቅድም ልከውኝ ስሔድ አይቼው ነበር፣ ቤት መግባት አንችልም፡፡
- ምን አጋጠመ?
- ትልቁ ቧንቧ ፈንድቶ መንገዱ በውኃ ተጥለቅልቋል፤ የመብራት ኃይል ምሰሶዎች ወድቀው የሚያነሳቸው አጥተዋል፡፡ ብቻ አካባቢው "ሱናሚ" ያጠቃው ነው የሚመስለው፡፡
- ትቀልዳለህ?
- እውነቴን ነው ክቡር ሚኒስትር፡፡
- ኧረ እንኳን ነገርከኝ - መኪናውን ስይዝ ሁለተኛ በዛ አልሔድም፡፡
- እንዴ ክቡር ሚኒስትር?
- ምን እንዴ?
- እርስዎማ እንደኛ እንደዛ አይሉም፡፡
- ለምን አልልም?
- እንዴ ክቡር ሚኒስትር እርሶማ ወደ ውኃና ፍሳሽ መሥሪያ ቤት ደውለው፣ ወደ መብራት ኃይል ደውለው እንዲጠግኑና እንዲያስተካክሉ ይነግራሉ እንጂ፣ እንደኛ አኩርፈውና ተናደው በዛ አልሔድም ይላሉ እንዴ?
- ለምን አልልም፣ አንተ ብለህ የለም ወይ?
- መሪ ሌላ፣ ተመሪ ሌላ፡፡
- መሪውን የጨበጥከው አንተ ነህ፡፡
- ግዑዝ ነገርን የሚመራ ሌላ፣ ሕዝብን የሚመራ ሌላ፡፡

(ክቡር ሚኒስትር መሸትሸት ብሎ ቤት ገቡ፤ ሹፌሩም ወደ ቤቱ ሄደ፡፡ ወሬው ከባለቤታቸው ጋር ነው፤ የዓለም የእግር ኳስ ውድድር እያዩ)

- እሺ ማን እየመራ ነው? (ክቡር ሚኒስትር)
- ፓርቹጋል 7 ሰሜን ኮሪያ ዜሮ፡፡
- ምነው፣ ምነው ሰሜን ኮሪያ፣ በስህተት የዋና ቡድን ልኮ እንዳይሆን?
- መቀለድህ ነው ከእኛ ይሻላሉ፡፡
- የእኛ አገር እግር ኳስማ እንኳን ላየው ስለሱ ሲወራም ያቅለሸልሸኛል፡፡
- አንተማ እንደዛ ልትል አትችልም፡፡
- እንዴት አልችልም?
- አንተነኮ ክቡር ሚኒስትር የተከበሩ ሚኒስትር ተብለህ የተሾምክ ነህ፡፡
- እና?
- እናማ ያቅለሸልሸኛል ማለት አትችልም፡፡ ማረምና ማስተካከል ነው ያለብህ፡፡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይበት፣ መንግሥት እንዲያሻሽለው አድርግ፡፡
- አንችም እንደዛ ትያለሽ?
- ደግነቱ እግዜር አንተን አይሰማም እንጂ፣ ቢሰማህ እንደዛ ይል ነበር፡፡
- በይ ተይው ኳሳችንን እንይ፡፡
- አለቀኮ 7 ለ 0፡፡
- ሌላ ጨዋታ አለ አይደለም ወይ?
- እኔ በጧት ነው የምነሳው ልተኛ - አንተ እይ፡፡
- በጧት ምን አለ?
- በእናትህ ይህ ወንድሜ ዳያስፖራ ሆኜ ከምኖር አገሬ ገብቼ ልስራ ብሎ መጥቶ፣ እስቲ ከሁሉም በፊት መኖሪያ ቤት ልስራ ብሎ ጀምሮ አንዴ ሲከሱት፣ አንዴ የሲሚንቶ ዋጋ ሲጨምር፣ አንዴ የሱን ካርታ ለሌላ ሲሰጡበት፣ እንዲያው ምን ልበልህ፣ ሰው ለመገንባት ይህን ያህል ይሰቃያል ወይ? ብሎ በእጅጉ እያለቀሰ ነው፡፡
- አየሽ...
- አየሽ ምን?
- እንደዚህ ዓይነት የሚያናድድና በሽታ የሚያስይዝ ቢሮክራሲ ስሰማ ነው ቤት መስራት ያስጠላኝ፡፡
- እንዴ፣ እንዴ አንተማ እንደዚህ ልትል አትችልም፡፡
- ወንድምሽ ሲለው ያልተቃወምሽ ባልሽ ሲለው ምነው ገረመሽ?
- ወንድሜ የመንግሥት ቪላ፣ የመንግሥት መኪና፣ የመንግሥት ነዳጅ፣ የመንግሥት አበል፣ የመንግሥት ሞባይል፣ የመንግሥት ሥልጣን አልተሰጠውማ!
- ሥልጣን አለኝ ብዬ በደል ሳይ ላላማርር ነው?
- ላይ የተቀመጥከው ችግር ልትፈታ እንጂ ልታማርር አይደለም፡፡
- ያምሻል?
- የታመምከውስ አንተ! ድንቄም ባለሥልጣን!!

እንግዲህ ቄሶቻችሁ እንደ ውጭ ሀገሩ ስልክ ውድ ሆነውብን ከፈጣሪ እንዳንርቅ፤ ቦርዶችና የክህነቱ ባለሙያዎች የእውነቱን መንገድ ይዛችሁ አገልግሎታችሁ ሁሉ ለልዑል እግዚሐብሔር እንጂ እንደ ክቡር ሚኒስተሩ ለሰማችሁት የነቀፌታ እሮሮ ለጥቂት ግለሰቦች ብላችሁ የሌላውን ጣት ላይ መቆም አላስፈላጊ እርምጃ ነው።

ውድ ምዕመናን ሆይ! ከዚህ ቀደም ባለው ገጻችን የአስጨበጥነው ቁም ነገር አለን። እናንተም የልዑል እግዚሐብሔር ድንቅ ስራ  “ቅዱስ ቅዱስ……..” እያላችሁ በምስጋና፣ በጸሎትና በምህላው በርቱ፣ እንደ ቀድሟችሁ ከደብራችሁ አትቅሩ ለሰይጣን መንገድ ይከፍታልና፣ እንደ ክቡር ሚኒስተሩ በወሬ አትፈቱ የዕምነት ፈተናው ብዙ ነውና። ደብራችሁ የትም አይሄድም ታላቁ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቀዋልና ነገር ግን ወርቅ በሳት እንደሚፈተን ሁሉ ዛሬ በሱ ፈቃድ የናንተ ቀላሉና አላፊው ሳንካ ስለሆነ አሁን ከጫፉ ደርሳችኃልና በጥበብና በዕምነት ጽኑ፣ እርሱ ቤቱን እያጸዳው ነውና ክብር ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ይሁን። አሜን!!

እርሶስ ምን ይላሉ?







Thursday, July 8, 2010

አወገዘ ውግዘት

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።




 የቤተ ክርስትያን ሕግና ሥርዐት የሆነው ፍትሐ ነገሥት፣ ቄስም ሆነ ዲያቆን በሀገሩ የተሾመውን ኤጲስ ቆጶስ ንቆ ፣ አቃሎ ለብቻው ቤተክርስትያን ከሰራ ኤጲስ ቆጰሱ እስክ ሶስት ጊዜ ጠርቶት ካልመጣ እሱና እሱን የመሰሉት ከሹመታቸው ይሻራሉ ይላል (ፍትሐ ነገስት አንቀጽ 8 ረስጠብ 19)። ቄሱ እንካ ያል ሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ቤተ ክርስትያን መክፈት ቀርቶ ያለበትን ቤት ክርስትያን ትቶ ወደ ሌላ ቤት ክርስትያን ከሄድ እንዲመለስ ተነግሮት ካልተመለሰ ከሹመቱ ይሻራል ይላል። (ፍትሐ ነገስት አንቀጽ 6 ረስጣ 14 ነቂያ 14)።

ይህንን ከመዘርዘራችን በፊት በቀደሙት ፓትሪያኮች የሥልጣን ዘመን ብዙ የኦርቶዶክስ ቤ/ክ ከአገር ውጭ በብዛት ተከፍተዋል። የአሁኑም ፓትሪያክ በስደት ጊዜቸው ከላይ ያለውን ሕግ አፍርሰውና ሰበካቸውን ጥለው ፖለቲከኛ ሁነው ሀገር ጥለው ሲኮበልሉ ፣ ጳጳስ ነኝ ብለው ቤ/ክ ሲከፍቱ ኖረዋል። እንደ ደንቡማ ክሕነት ያለው ከከፋው ወደ ገዳም እንጂ ስደቱ ወደ ምእራብ ሀገሮች ባልሆነ። ስለዚህ ከቤተ ክህንት ፈቃድ ውጭ ቤተ ክርስትያን መመስረትና የፓትሪያክ ስም ሳይጠሩ መቀደስ የጀመሩት ራሳቸው አቡነ ጳውሎስ ናቸው። የኢትዮጵያ ሕዝብ በፖለቲካ ምክንያት ወደውጭ አገር መሰደድ ከጀመረ በኃላ በየደረሰበት አገርም ህብረቱን (ግንኙነቱን) የጀመረው ፖለቲካውንና ሃይማኖቱን አቀላቅሎ ነው። አብዛኛው ከ45 አመት በላይ ያለው አማኝ ሃይማኖቱን ይወዳል እንጂ ስለሀይማኖቱ ቢጠየቅ በቂ መልስ ለመስጠት የሚያዳግተው ስለነበር፣ በልቡ ብቻ የሀይማኖቱን ፍቅር ይዞ ተሰደደ። የፖለቲካውንና የሀይማኖቱን ለዩነት በሚገባ ለይቶ የተረዳ ባለመኖሩ በፊቱ መልካም መስሎ የታየውን ብቻ በመከተል የቻለውን ሁሉ ሲያደርግ ቆየ።

በመጨረሻም ደርግ ሲወድቅ ወደ ኢትዮጵያ ከመመለሳቸው በፊት በሎስ አንጀለስ ለተሰበሰበው ምዕመን ይቅርታ በመጠየቅ ‘እስካሁን ድረስ በትግርኛ ቋንቋ ሳላገለግላችሁ ስለቀረሁ ይቅርታ‘ ብለው ትግራዊያንን ከሌላው ለይትው ይቅርታ በመጠየቅ፣ በሀይማኖት መካከል ዘረኝነትንና ፖለቲካን አቀላቅለው መርዝና ፍትፍት የተናገሩትም ራሳቸው አቡነ ጳውሎስ ናቸው። በግፍ ተሰደድን የሚሉት የጳጳሳቱ ቡድንም ቢሆን የትክክለኛ ሀይማኖተኞችን ልብ የሚይዝ አንዳችም ነጥብ የላቸውም፣ በስተጀርባው ብዙ ከሀይማኖት መንገድ የወጣ ዘረኝነት የኑፋቄና የፖለቲካ ችግር ያለባቸው ሰዎች የሚበዙበት ቡድን ነው። ከዚህም በተጨማሪ አገር ውስጥ ያሉት የውጭዎችን እንዲሁም የውጪዎች አገር ውስጥ ያሉትን አወጋግዘው ነው ያሉት። ስለዚህ መዳፈር ባይሆንብን አንድም በኦርቶዶክስ እምነት ክህነቱን ተቀብሎ ያለ የተረፈ የለም ማለት ነጥብ ላይ ያስደመድማል።

ስለዚህም ባለፈው ሰንበት እለት ከወዲይ ሰፈር ስለውግዘት ቃኘንና ወደ ዳላስ ወዳጃችን ደውለን ካረጋገጥን ከረምን ። ቀደም ሲል ለኛ ያልወጣልን ስም አልነበረም፣ ምህላም ላይም ብንሆን እውነተኛውን ከመናገር ወደ ኃላ አንልም። እኛ ቦርዱን ጥሩ እስከሰራ ድረስ ከጎኑ እንደምንሆን ሁሉ ከመንቀፍም ወደ ኃላ አንልም። ከተቃዋሚዎችም የምንለየው ለዚህ ነው። እንግዲህ ወደ ቁም ነገሩ ስንገባ ለምን ቦርዱ ይህንን እርምጃ ወሰደ? አስገዘተ? ገዛቹስ ከግዝት የደረሰውስ? ሥልጣኑስ? የሚለውን አንባቢዎቻችን እንዲያጤኑትና የራሳቸውን ግንዛቤና አቃም እንዲወስዱ እየጠየቅን እኛ የምንለው አለን።

ከቦርዱም ሆነ ከመነኩሴው እንድተገለጸው አምዳችንን መዝጋት ስለማይችሉ ትምህርት ይስጡበት ሲሉ ምን አይነት እንደ ሆነ ቢገልጹልን በወደድን፣ ለነገሩ እስካሁን አምዳችን በተለያየ ርእስ ላይ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ እየሰጠና እያወያየ መሆኑን ከትምህርት ካልገባ ፤ ስህተቶች ገሀድ ካልተወያየንበትና ካልተማመርንበት ፤ ለምርምር ካልበቃንብት ፤ ወዘተ……ሲያበሩን ባቻ የምንበራ ወይም ሲያጠፉን ብቻ የምንጠፋ ኣሊያም የመብት ጥያቄን መጋፋት እንዳይሆን እንላለን።
“ሰንበቴ የለ ተቆጪ ዳላስ የለ አፍጣጭ
 ቦርድ ተገኘ በግላጭ።“ ያለን ወዳጃችንን እይስታውስን መላ የኦርቶዶክስ ምእመን ወደ ዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ዌብ ሳይት እየገባ አስተያየቱን እንዲሰጥልንና ውግዘቱ በመነሳቱ ብዙ ከኛ የተሻሉ ድህረ ገጾች እንዲወጡ መንገድ ይከፍታል ብለን ስለምናምን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። በሌላ በኩልም ‘ የቆጡን አወርድ ብላ የብብታን ጣለች‘ እንዲሉ ቦርዱ  የወሰደው እርምጃ ውጤት ግን እሩቅ አይሆንም። ቀደም ባለው ስለመኖክሴው አባት ስንጽፍ ፣ በግል ጊዜአቸው ስላለው ባያገባንም፤ ወደ አፓርትማቸው የሚነጉደው ትራፊክ ቁጥር አብዛኛው ደብሩን ሲያደሙት የኖሩ አሁንም ያልተኙት መሆናቸው የዚህም ነጸብራቅ ውጤቶች ባለፈው እሁድ ገሀድ ሆናል።

በከተሜ ሽውዳ ወይም ሞሳ ከግዞቱ እንዲሉ እንግዲህ እንደህጻን ተረት ትረት እያልን እንስጨብጣችህ፡-

ተረት ትረት በሉን የላም በረት!

በአንድ ሀገር ውስጥ በአንድ ከተማ የሰፈሩ ስደተኞች ነበሩ። እንደአቅማቸውና እንደእምነታቸው በሰፈሩት ከተማ ውስጥ አንዲት ቤተ ክርስትያን አቁመው ከቆዩ በኃላ ቄስ ከትውልድ ሀገራቸው ያስመጣሉ። ያስመጣቸው ሁለቱም ቄሶቸ ባለትዳርና ልጆች ያላቸው ነበሩ። አንደኛው ወጣት ሲሆን ሌላው የጨመተ ነበር። በቅርብም ተጎራብተው ሲኖሩ ወጣቱ ገንዘብ ስለሚወድ ሌላ ስፍራም ተቀጥሮ ይሰራ ነበር አሉ። የሌላኛው እየደረሰ ያለው ወጣት ልጅና የወጣቱ ቄስ ሚስት ትውውቃቸው እየጠበቀ በመምጣቱ ለባላ አልመች በማለታ በትዳራቸው ችግር ገባ አሉ። በመጨረሻም ስትባልግ ተይዛ ከቤት ውጣች። ይባስ ብላም ሀይማኖታን ለወጠች። ጰነጠጠች። መቼም በኦርቶዶክስ እምነት ከአንድ በላይ ቅስናን የሚያፈርስ ነገር አይጣል ነውና መልሶ ታርቆ አስገባት። የጎረምሳው አባት ግን ጉዳዩን ሲያውቅ ፣ የልጁን ድቁና ገፎ ወደ ትውልድ ሀገሩ ሲመልሰው እንዳይመጣም ገዝቶ የላከው የወጣቱን ቄስ ቅስናና ትዳር ሊመልሰው ነበር አሉ። ነገር ግን በህጉ ወጣቱ ቄስ መለያየትና መመልኮስ አሊያም ቅስናውን ማፍረስ ሲገባው ክህነተ ስልጣኑን እየተጠቀመ ነው አሉ። ምን ይህ ብቻ ከነበረበትም ደብር በዘርና በፖለቲካ በመመረዙ ክርስትና ልጆቹን፣ የዘርና የጎሳ ተወላጆቹን ይዞ የራሱን ቤተ ክርስትያን ከፍቶ ያገለግልበት የነበረው ደብር ሲሆን ለመቀማት ካልሆነም ለማጥፋት ሌት ተቀን ጥፋቱን ተያይዞት ይገኛል አሉ። የነበረበት ደብር በሰደትኞች የተቃቀመ ስልሆን ከሀገር ቤቱ አስተዳደር ነፃ የሆነ በመሆኑ እርሱም ለሀገር ቤቱ መሪ በቁዋንቃና ባገር ልጅነቱ በማድላት የሰውና የፖለቲካ ሰራተኛ ሆነ አሉ። ተፈጸመ።

ከዚህ ተረት ጋር የሚገናኝ በዳላስ ከተማ ሁለት የጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያኖች አሉ። አንደኛው የሰባተኛው የሚሉት ውስጡ ባቀፈው ነው አሉ። ሌላው ግን እስካሁን ገለልተኛ የነበረ ከዚህ በፊት ያሳሰብነው ትንቢት ባይሆንም ገሀድ እየመጣ ነው አሉን። በተረቱ የወጣቱ ቄስ የመሰለ የዚህን ቤተ ክርስትያን አመራር ለሀገር ቤቱ ለማስረከብ በአመራሩ ውስጥ ገብቶ እያመቻቸ መሆኑን ከዚሁ ሹክ እንበላችሁ። እነሱንም ታገሉ እያልን  መላ ኣማኝ ጸንቶ በጾሎት እንዲለምንላቸው እንጠይቃለን። እንደሚታወቀው አንድ የነበሩትና ከሚካኤል ወጥተው የከፈቱት ባለመግባባት የተከፈሉ ናቸው ብለውናል።

እርሶስ ምን ይላሉ

Tuesday, July 6, 2010

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



We are great full the participation of the following contributor for the following piece.


Volume II -- Edition VII -- July 1, 2010


                                                         Tragedies - God Oriented or Not


Have you noticed the catastrophes happening around the world and in our own country?  Tsunamis, earthquakes, volcanoes, floods, and hurricanes have caused deaths, injuries, children orphaned, families members lost, and homes destroyed.


In our own country, 9-11 is not that far removed that we have forgotten.  Hurricane Katrina devastated Louisiana, Mississippi, Alabama, and Florida as 1000s lost their lives.  Lives and homes were destroyed in Hurricane Ike in Galveston, TX.

We have had recent floods in Iowa, Oklahoma, Arkansas, and Tennessee that have taken lives and caused tremendous damage.  People have had their very existence changed and are forever affected.

Now we have the oil spill in the Gulf that has cost 11 lives.  It will affect the livelihood of folks for decades.  Even today, there is not an answer.

Businesses, employment, and the needs of the country will be affected for years as we seek to overcome the adversity.

Immediately following 9-11, we had many of the cloth who declared that the catastrophe was caused by an angry God.  I would never judge these recent events in our country, but I am wondering at what point will we evaluate these tragedies in context with a Holy God?

It was best said that God possesses the persona not to go where He is not wanted.  The greatest travesty we could experience would be to have Satan convince us to blame God for what happened.

How can we blame God when we asked Him to leave?

Turning Away From God

In 1 Samuel 8, the people of Israel observed other nations.  They determined that they could be better served with a king instead of an invisible God – "invisible" the key thought behind the overt reason.

The covert reason was that it would be better to answer to man rather than to God.  They saw God as severe.


They forgot that God had protected them and had established them as a nation among the nations.

They forgot that God had brought them out of slavery and that God had provided for them in the desert.

Man has continually forgotten God.  Samuel’s day is considered to have been between 1000 and 900 BC.  Before that, we had the Adam and Eve event in the Garden of Eden when man forget God.

There are numerous instances of man forgetting God recorded in Scripture leading to the New Testament.  The ultimate turning away was consummated with the crucifixion of Jesus Christ.

Defining moments in our time have been the Supreme Court decision of Murray vs Curlett in 1963 allowing prayer (God) to be taken out of schools.

In 1973, the preciousness of life (God given) was decided by the Supreme Court in the Roe vs Wade decision to allow a woman to terminate her baby.

We are as guilty of forgetting God as our forefathers.  Yet we question God's existence when tragedies occur.

Turning to God

I have seen an escalation of man seeking to remove God. It did not just start with President Obama.  Although, it seems the process is increasing under Obama at an increasing rate.

However, w are seeing a sweeping move today with many crying out for God not to remove His hand from us and to keep us from evil.  However, in that cry, we do not have a commitment to include God.

2 Chronicles 7:14 “If my people who are called by my name will humble themselves and pray and seek my face and turn from their wicked ways, then will I hear from heaven and will forgive their sin and will heal their land.”

The truth is so obvious that it has become oblivious to us.   What happens if we don’t turn from our wicked ways?  What happens if we don’t seek His face?  What happens if we don’t humble ourselves?  Is this why our land is facing such turmoil today?

Folks, this is a “God thing”.  These tragedies are not acts of God but instead God acting in our behalf by allowing us the freedom to make choices.  Even to make bad choices.

Kick Him out – He will go!  Ignore His presence – He will remove His hand!  HOWEVER, He will hold us accountable.  He is not to be mocked.


I would encourage us to pray fervently for ourselves and for our nation.  Click on In Touch Ministries and join with Dr Charles Stanley for 140 days of prayer for our nation.

 HOWEVER, do not just to pray…

We need to humble ourselves; we need to seek God; we need to turn from our wicked ways – then He will hear from heaven, will forgive our sin, and will heal our land and our church.

God bless…

Bob Hataway


What say you?

Saturday, July 3, 2010

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

 ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

Have you seen the following blog link:-

http://dallaseotc-selame.blogspot.com/

http://www.senbete.blogspot.com/

What say you?

Friday, July 2, 2010

Speaking Truth on Behalf of Country's Youth

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡  ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ውድ አንባቢዎቻችን ሰላም ከናንተ ጋር ይሁን።

የሚቀጥለውን ጽሑፍ የቸሩን ታዳሚያችንን ከልብ እያመሰገንን እናንተም ጊዜ ወስዳችሁ በጽሞና እንድታነቡት እንጋብዛችኃለን። ለኛ ግን ልባችንን መንካት ብቻ ሳይሆን እጅጉን አሳስቦናል። ቀደም ባለው አምዶቻችን እንዳስጨበጥነውና በዳላስ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ መረዳጃ ውስጥ ያለውምንም ሒደት አበክረን እንድንመረምር ብቻ ሳይሆን በአጠቃልይ ሕብረተሰቡ ውስጥ ሀይማኖትንም ጭምር ሂደቶችን ያስገመግማል እንላለን።





Alemayehu G. Mariam

2 July 2010

________________________________________



OPINION

In 1935, Adolf Hitler delivered a speech at the Reichsparteitag (national party convention) during which he declared, 'he alone, who owns the youth, gains the future.' By impregnating German youth with Nazi ideology and unleashing them on the world, Hitler believed he could perpetuate the Third Reich for a thousand years. Creating an indoctrinated and brainwashed youth is the impossible dream of all dictators and tyrannical regimes.

The Soviets created the Young Pioneers and Komsomols to integrate youth into the party structure and tighten their control over the population. In China, Mao anchored his theory of 'permanent revolution' in the mass mobilisation of youth; and in the late 1960s he formed the Red Guards to implement his Cultural Revolution.

During the 17 years of military dictatorship in Ethiopia following the overthrow of the imperial regime in 1975, much effort was done to convert the country's youth to become supporters of the junta and its socialist revolution. That courtship ended in a so-called Red Terror campaign in which tens of thousands of young people were hunted down in the streets and in their homes and arrested or killed by junta cadres. In a monstrous act that will remain in infamy in the history of mankind, junta leader Mengistu Haile Mariam forced the parents of Red Terror victims to pay for the bullets used to murder their children.

Today, the dictatorship of Meles Zenawi is busily implementing a master plan to 'own' Ethiopia's youth in a futile attempt to perpetuate itself for a thousand years. Zenawi's strategy is straightforward; force the best and the brightest of Ethiopia's youth to make a Hobson's choice: Become loyal party members or you will not have access to jobs, education, healthcare or social welfare programs. It is a simple Faustian bargain. The youth have the option of getting education, jobs, wealth, political power and social privileges in exchange for selling their souls and joining the party. Those who will not take the deal will be left to twist slowly in the wind. The political pressure on Ethiopia's youth to join the ruling party is so staggering that young people who are not members or supporters of the dictatorship are routinely denied 'support letters' from their kebeles (local districts) necessary to get public employment and other social benefits. To squeeze new college graduates into joining the party, the dictatorship has a 'new scheme' in place: 'students graduating in the year 2008-2009 from all governmental higher learning institutions have been prohibited from collecting their academic credentials including the student copy until they find jobs which enable them to refund the cost sharing expenses utilized at the universities.'[2] This policy is not applied to members and supporters of the dictatorship's party.

ONLY SLAVES CAN BE OWNED

'Owning' the youth of a nation remains the holy grail of every tin pot dictator and tyrant from Albania to Zimbabwe. The concept of 'ownership' of youth evokes the imagery of slaves and masters. The slave's sole purpose in life is to serve the master. Slaves work exclusively for the benefit of their masters, and receive nothing in return. Slaves always work involuntarily and do so because they fear the painful sting of their overseer's whip. The history of slavery also shows that the master can only own the body of the slave and rarely the slave's mind. But the master's ultimate aim is to enslave and cripple the mind of the slave by making the slave feel totally dependent on the master, by imposing an overwhelming sense of fear, powerlessness, hopelessness and despair.

OWN-A-YOUTH OR RENT-A-YOUTH?

In his 'victory' speech celebrating his 99.6 per cent win in last month's 'election', Zenawi offered hollow gratitude to Ethiopia's youth: 'we are also proud of the youth of our country who have started to benefit from the ongoing development and also those who are in the process of applying efforts to be productively employed! We offer our thanks and salute the youth of Ethiopia for their unwavering support and enthusiasm!' Given the grim statistics on Ethiopia's youth and children (below), it is not clear what 'ongoing development' Zenawi is talking about.

Nonetheless, Zenawi's message at the Third Annual Youth Conference in November 2009 provides some insight into his overall strategy to 'own' (more appropriately 'rent') Ethiopia's youth. Before a stage-managed hall full of young people sitting in numbed silence wearing party-issued baseball caps and purportedly representing Ethiopia's youth, Zenawi laid out his overall youth strategy based on engagement of youth into his party structure. In sketching out his plan for 'leadership succession' incorporating youth, Zenawi said that his party for the preceding three to four years had been engaged in preparing youth for political leadership by undertaking 'broad recruitment, broad training and broad placement' efforts. His party has placed 'no less than 30,000' youths in leadership positions at the local, district and even regional levels. Youth leaders that have shown potential for higher leadership positions will be 'tried and tested' and elevated. The 'main thing', Zenawi said, is to get youth - large numbers of them - enlisted in the party. In response to carefully crafted questions read out by apparently pre-selected youth, Zenawi assured the overwhelmingly male youth crowd that they have a much better chance of electoral participation than ever before, and have an 'irreplaceable role' to play in ensuring a 'free and fair election' in the May 2010 'election'. He advised repeatedly to closely work with and report issues and problematic persons to the authorities.

The manifest aim of this youth strategy is to recruit and unleash a robotic army of hundreds of thousands of well-trained, loyal, and bought-off youths that will carry out the party's programs, follow orders and serve as 'shock brigades' in the implementation of party policies and Zenawi's will. In time, the 30,000 youths would proliferate to hordes of three million; that way, the youth can be owned and the future gained. But the history of the 20th Century shows that many dictatorships have tried and failed in their efforts to recruit and enlist an army of brainwashed youths who could be cloned as successive generations of True Believers for the party.

ETHIOPIA'S YOUTH AT RISK

In discussing Ethiopia's youth here, I am not employing the standard quantitative age category of 15-24 years. In the context of the African economic realities, a broader swathe of the under 30 age group is warranted.

Article 36 of the Ethiopian Constitution enumerates a whole set of guarantees to ensure the health, education and welfare of the country's children and youth. But the statistics on Ethiopia's children in general is shocking. Though the population under the age of 18 is estimated to be 41 million, or just over half of the country's population, UNICEF estimates that malnutrition is responsible for more than half of all deaths among children under age five.[2] Ethiopia has an estimated 5 million orphans - approximately 15 per cent of all children. Some 800,000 children are estimated to be orphaned as a result of AIDS. These children are highly vulnerable to all forms of exploitation including child labor and sexual, and receive little educational services, social support or supervision. Urban youth unemployment is estimated at 70 per cent. According to a Population Council report 'the vast majority of Ethiopian adolescents, 85 per cent, live in rural areas. Levels of education are very low, especially for girls and for rural youth. A substantial proportion of adolescents do not live with their parents, especially in urban areas, where 33 percent of Ethiopian girls aged 10-14 live with neither parent. Some regions have extremely high rates of early marriage. For example, 46 percent of girls in the Amhara region were married by age 15'.[3] There are also about 2.5 million children with disabilities receiving very little government assistance. Frustrated and in despair of their future, many urban youths drop out of school and engage in a fatalistic pattern of risky behaviours including drug, alcohol and tobacco abuse, crime and delinquency and sexual activity that exposes them to a risk of acquiring sexually transmitted diseases including HIV. There is a serious problem of child trafficking, and highly publicised instances of adoption fraud and abuse cases have been documented in the international media in the past year.

ETHIOPIA'S YOUTH AS A TICKING BOMB

The wretched conditions of Ethiopia's youth point to the fact that they are a ticking demographic time bomb. The evidence of youth frustration, discontent, disillusionment and discouragement by the protracted economic crisis, lack of economic opportunities and political repression is manifest - overwhelming and irrefutable. The yearning by youth for freedom and change is self-evident. The only question is whether the country's youth will seek change through increased militancy or by other peaceful means. On the other hand, many thousands gripped by despair and hopelessness and convinced they have no future in Ethiopia continue to vote with their feet. Today, young Ethiopian refugees can be found in large numbers from South Africa to North America and the Middle East to the Far East.

The dictatorship in Ethiopia hopes to neutralize the youth by 'buying' (renting) the 'best and the brightest' to serve it. But the party also sees the writing on the wall clearly. When youth who experience such high levels of frustration represent such a high percentage of the total population, the implications for a small repressive dictatorship without any broad societal support or acceptance are plain. The critical questions are: will the frustration, hopelessness and despair push the youth to take a path away from peaceful change? Will the hand-selected and well-trained cadre of rent-a-youth be able to provide a buffer between the masses of locked-out youth and the dictators, or will they demand change? Does the dictatorship really 'own' the youth cadres or merely 'rent' them by offering them lavish rewards and incentives? The answers to these questions appear plain to the reasonable mind.

WHAT CAN BE DONE?

Given the enormity of the problems facing Ethiopia's children and youth, there are no easy answers or solutions. But the real and lasting solutions to the problems of youth will not come from self-serving cynical dictators, party hacks, academics or self-indulgent intellectuals. The search for solutions must begin with the youth themselves.

ETHIOPIA'S YOUTH MUST BE SEEN, HEARD AND ENGAGED

As I have observed and studied Ethiopian politics, it seems that the old adage holds true: children should be seen and not heard. Though young people represent a significant segment of the Ethiopian population, they are marginalised and largely ignored in the governance process. A study of Zenawi's speech and exchange with the youth 'leaders' at the Third Annual Youth Conference provides an object lesson in how political leaders of all stripes have dealt with the youth in a condescending and patronising manner. At that conference, Zenawi did not solicit the views of the youth leaders; he lectured them like school children. He did not allow them to interact with him freely. Rather, designated individuals asked specific written questions in apparent trepidation. It was obvious that they were not even allowed to improvise while asking questions or follow up with additional questions. The stage management of the questioners was so mechanical and robotic that the observer could easily tell the youth asking questions did not formulate the questions themselves. The very nature of the questions points to the fact that they were planted. One would reasonably expect a youth conference representing the interests of all of Ethiopia's youth to focus largely on matters that have direct relevance to youth. It seems odd that such a conference should devote so much attention and time to questions of leadership succession, party organization of youth and placement of youth in local, state and national offices. The point is that all young Ethiopians, regardless of their party affiliation or ideology, should be encouraged to be actively engaged in the political process, become civically engaged, take volunteer and formal leadership roles in their communities and become active participants in the governance process.

WE MUST LISTEN TO THE YOUTH

It is necessary to listen to and understand the views and perspectives of Ethiopia's youth on the issues and problems vital to them. They should not be marginalized in the discussions and debates. The older generation is always quick to tell the youth what to do and not do. We lecture them when we are not ignoring them. But rarely do we show them the respect they deserve. We tend to underestimate the intelligence of youth and overestimate our abilities and craftiness to manipulate and use them for our own cynical ends or in our political struggles with our adversaries. How many of us in the older generation have made the effort to interact with young people regularly and tried to understand their pain, despair, hopelessness? How many of us have taken the time to talk to small groups of them to find out the issues that are most important to them and what they desire in the future? How many of us in the older generation truly believe that the youth own the future and we do not own them?

LET'S HELP DEVELOP YOUTH LEADERSHIP AND INSPIRE THEM

One of the major problems of Ethiopia's youth is that the older generation refuses to get out of the way. At the conference Zenawi used an interesting analogy involving a traffic jam to describe his sense of the intergenerational leadership succession. He said it was necessary to create an orderly succession in the transfer of power from one generation to another in the same way as traffic on the highway should flow 'smoothly' and in an 'orderly process'. It is ironic that he does not see himself as the principal cause of the 20-year total traffic jam on the Ethiopian political freeway, but his analogy is instructive. Speaking particularly to the older generation opposition, we need to realize that we are cluttering and congesting the political highway with our old clunkers and jalopies. We need to graciously accept that we need to get off the highway so that the youth driving their turbocharged cars can zoom to their destinations. The point is that the older generation can be most helpful by providing guidance and advice to the youth instead of getting on the highway and blocking the flow of traffic. Leadership is not limited to the political realm. Youth can be engaged in activism on community, environmental and human rights issues; they can participate in volunteer community service and take leadership roles in civic and cultural institutions. We can help enlighten, inspire and empower the youth. The basic challenge is not only to engage the youth in governance but also in preparing them to take diverse leadership in the future. Those in the opposition should seriously consider drafting a formal youth agenda with the significant input of youth addressing the wide range of problems and issues.

LINK DIASPORA YOUTH WITH YOUTH IN ETHIOPIA

There is a big disconnect and a huge gulf between young Ethiopians in the Diaspora and those in Ethiopia. That is partly a function of geography, but also class. It needs to be bridged. Youth in the Diaspora are in the best position to create linkages with their counterparts in Ethiopia using cyber-technology. Many young Ethiopians born in the West are often heard complaining and expressing concern over the enormous problems faced by young people in Ethiopia. Diaspora youth endowed with higher education and resources can use their creativity to forge networks and linkages to help their counterparts in Ethiopia.

MY HUMBLE MESSAGE TO ETHIOPIA'S YOUTH

I have no magic formula for any of the problems faced by Ethiopia's youth. My humble message to all young Ethiopians is simple: Never give up. Never. Emancipate your minds from mental slavery. Develop your creative powers. Learn and teach each other. Unite as the children of Mother Ethiopia, and reject any ideology or effort that seeks to divide you on the basis of ethnicity, language, region or class. Study and acquire knowledge not only about the arts and sciences but also your legal, constitutional and human rights. It is easier for tyrants and dictators to rob you of your rights when you are ignorant and fearful. It has been said that 'ignorance has always been the most powerful weapon of tyrants; enlightenment the salvation of the free'. Jamming the airwaves to keep information from reaching the youth and the larger population and maintaining a pall of darkness over society is the weapon of tyrants. Blocking access to the Internet, banning the free press and exiling independent journalists are all weapons in the arsenal of tyrants who fear the truth and despair over their rendezvous with the dustbin of history.

Relevant Links

• East Africa

• Ethiopia

• Children

US President Barack Obama was absolutely right when he said, 'we've learned that it will not be giants like Nkrumah and Kenyatta who will determine Africa's future. It will be the young people bringing with talent and energy and hope who can claim the future that so many in previous generations never realized'. The destiny of 'the future country of Ethiopia' is in not in the clenched fists of dictators but in the palms of the likes of Birtukan Midekssa and all the youth like her yearning to breath free. Ethiopia's youth owes a lot to Midekssa. She is in prison for life not only because she stood up for her rights; but most importantly because she wants her generation of young people and posterity to live free in the future country of Ethiopia that she often dreamed about. If the dictators do not own the youth, they cannot own the future.

This article first appeared in The Huffington Post. Alemayehu G. Mariam is a political science professor at California State University, San Bernardino, and an attorney based in Los Angeles.

NOTES

[1] http://www.huffingtonpost.com/alemayehu-g-mariam/.

[2] http://www.abugidainfo.com/?p=10670.

[3] http://www.popcouncil.org/pdfs/TABriefs/PGY_Brief06_Ethiopia.pdf.

እርሶስ ምን ይላሉ?