Wednesday, November 23, 2011

Happy Thanksgiving!

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



We wish you a Happy Thanksgiving Day for you and your family.



Fun Thanksgiving Facts:

Did You Know that President Abraham Lincoln declared the final Thursday in November as a national day of thanksgiving?

Did You Know it was the Wampanoag Indians that shared the harvest feast in 1621 with the Plymouth colonists?

Did You Know the annual Macy’s Thanksgiving Day Parade tradition began in the 1920′s?

Did You Know that there are currently eight different breeds of turkey recognized by the American Poultry Association?

Did You Know that Canada celebrates Thanksgiving on the second Tuesday in October?

Did You Know that the first recognized Thanksgiving in our country’s history with the Pilgrims and Wampanoag Indians lasted three days?

Did You Know that Thanksgiving feasts used to be called in our nation’s history whenever there was just cause for celebration and thankfulness?

Did You Know that Wampanoag means ‘eastern people’?

Did You Know that according to the Guinness Book of Records, the largest turkey recorded was 86 pounds?

Did You Know that an adult turkey has 3,500 feathers? I am wondering who counted?

Did You Know that a spooked turkey can run at speeds up to 20 miles per hour?

Did You Know that Turkeys have heart attacks? Apparently when the air force was conducting sound barrier tests, nearby turkey’s dropped…cause of death, heart attacks.

Fun Turkey Facts
·  The average weight of a turkey purchased at Thanksgiving is 15 pounds.
·  A 15 pound turkey usually has about 70 percent white meat and 30 percent dark meat.
·  The five most popular ways to serve leftover turkey is as a sandwich, in stew, chili or soup, casseroles and as a burger.
·  Turkey has more protein than chicken or beef.
·  Male turkeys gobble. Hens do not. They make a clucking noise.
·  Commercially raised turkeys cannot fly.
·  A large group of turkeys is called a flock.
·  Turkeys have poor night vision.
·  It takes 75-80 pounds of feed to raise a 30 pound tom turkey.
·  A 16-week-old turkey is called a fryer. A five to seven month old turkey is called a young roaster.

"As we express our gratitude, we must never forget that the highest appreciation is not to utter words, but to live by them."
-John Fitzgerald Kennedy


Thursday, November 10, 2011

HAPPY VETERAN'S DAY

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።




Description: Description: United States Joint Service Color Guard on parade at Fort Myer.
United States Joint Service Color Guard on parade at Fort Myer in Arlington CountyVirginia.
Service branches
Description: Description: United States Marine Corps sealU.S. Marine CorpsDescription: Description: United States Navy SealU.S. NavyDescription: Description: United States Air Force sealU.S. Air ForceDescription: Description: United States Coast Guard sealU.S. Coast Guard
Good Afternoon!

From one Marine veteran to all veterans of all branches of the services, Thank you!

For all of our men and women in uniform protecting our rights and freedoms today, Thank You!

My prayers are with each warrior and their families.

Take time to thank a veteran for his or her service to our nation, for without their sacrifice and willingness to give their lives in our defense, America would be a far different place today.

This should get your heart pumping!
Don't blink or you might miss something

Click your mouse here: 
JSUPT Video

God Bless America!

Semper Fi

Saturday, August 27, 2011

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


የተወደደዳችሁ የዚህ ገጽ ተከታታዮች በያላችሁበት፡  እንኳን በሰላምና በጤና ለቡሄ በአል አደረሳችሁ! የፍልሰታን ፆም በሰላም ለመፍታት አበቃችሁ! ልዑል እግዜብሔርም ያቀረብነውን ፆም፣ ፀሎት፣ ምህላና ሱባኤን ይቀበልልን። ፈቃዱም ሆኖ መልሰን በዚች ገጽ ዳግም ለመገናኘት ስለፈቀደልን ለክቡር ስሙ የማያልቅ ክብርና ምስጋና ይሁንልን። በአንድ ቤተ ክርስትያን ስር በአባቶች እንዲሁም በወንድማሞችና እህትማሞች መካከል ፍቅርና አንድነትን ይስጥልን። በትውልድ ሀገር ኢትዮጵያና በአካባቢው ያለውን የአየር መዛባትንና የፈጠረውን የረሀብ ችግር ያስወግድልን። በዚህ በምንኖርበት ሀገረ አሜሪካ በምስራቀ የባሕረ ሰላጤ እየደረሰ ያለውን ሄርኬን አይረን ፈጣሪ ጥበቃና ከለላውን ያድርግልንን፣ መአቱን ይመልስልን። ወገኖቻችንን ለሚያስተዳድሩ ሁሉ ቅን ልቦናንና ፈሪያ እግዜብሔርን ይስጥልን፣ ይታደግልን። የምንኖርበትንም ሀገር እርሱ ይጠብቅልን። የኛንም ሕይወትና ኑሮ ባርኮ ቅን መንፈስን ይስጠን። አሜን።

ለተሳትፎ መጣጥፎቻችሁና ተሳትፎዎቻችሁ ሁሉ ልባዊ ምስጋና ይድረሳችሁ በማለት የፍልሰታን ጾም ምክንያት በማድረግ ገጿ አፈግፍጋ መክረሟን በቅድሚያ ታስገነዝባለች። ነገር ግን ከመስመር የወጡና እራሳቸውን የቤተክርስትያን ብቸኛ ልጅና ተቆርቋሪ አርገው በመቀባት የቆሙት ወንድሞችና እህቶች ሀሰታዊና ከክርስትናው መንገድ የተጻረረ መጣጥፍ በገጾቻቸው መለጠፋቸው የሚታወቅ ነው። ችግሮች እንኳን ቢኖሩ በፍልሰታ ወቅት ወደ ፈጣሪ ልመናና ፀሎት እንጂ ባገልጋዮች ላይ የሚያቀርቡት መስመር ዘለልና ነቀፈታዊ የሀሰት መጣጥፍ ኢ ክርስትያናዊ መሆናቸውን ዳግም አረጋገጠ እንጂ ያመጣው ውጤት የለም። እነዚህ ጥቂት ግለሰቦች ደብር በጥባጮች በመሆን መሰሪነትን የሚመሩ ናቸው። ንጹሀንን በማሳሳት ደብር እንዲከሱ ማድረግና አንድነትን ለመናድ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ሁሌም እንደከሸፈባቸው ነው። ከለቀቁት ደብር ውጪ ሆነው የሚያካሂዱት በዕምነት ላልጠነከሩት ምክንያት እንዳይሆኑ ያሳስባል ወይንም ወደ ሌላ ዕምነት እንዲነጉዱ መንገድን ያመቻቻል። ስለዚህም ምግባር በአጽራረ ቤተክርስትያንነት ያስፈርጃቸዋል። ምሳሌ በማድረግም ከምንጠቅሰው ውስጥ የዳላሱን ቅዱስ ሚካኤል ደብር በአባልነት ካሉ ተባባሪዎቿቿው አማካኝነት በፍልሰታ መጀመሪያ ዋዜማ ያስጠሩት የአባላት ጠቅላል ስብሰባ ኮረም አልሞላም በማለት ቢሰረዝም ፤ እንደ ክርስታዊነት ለጾም መዘጋጀት በተገባ ነበር። ከነዚህ ተሰብሳቢዎች መካከል ከደብሩ አባላትነታቸውን ያለቀቁ ነገር ግን ወደ ሌላ ቤተክርስትያን የተቀላቀሉና የአዋኪና የከሳሽ ቡድን ደጋፊዎችና ተባባሪዎች ናቸው። ቤተክርስትያን ማለት ምን ማለት እንደሆነና ዕምነትስ ምን እንደሆነ ፈጣሪ ይምከራቸው በማለት ገጿ ታሰምራለች።

የሚካኤል ሠይፍ ተወካይም ተመሳሳይ ያለው አመለካከት ቢሆንም በቅርቡ የተጠራውን ጠቅላላ ስብሰባ በጥቂት እባጮች የተመራ መሆኑን አልሸሸገም ። ከጠራቸው ስሞችም ውስጥ ዛሬም በነበትሩ ገ/እግዜአብሔር ፣ ኪዳኔ አለማየሁ፣ ጌታቸው ትርፌና እነኤዮኤል(ክፈተው) ነጋ በመሳሰሉት ነው። እኛም እንደምንረዳው፤ በትሩና ኪዳኔ ማንኛውንም ድርጅት ቀርበው በመንጠቅና በመዘበር፣ በማፈራረስና ለትግሬ ነጻ አውጪ በማሳለፍ የታወቁ ናቸው። ጌታቸው ትርፌ የተባለና ትምህርት የሌለው ጎንደር የተወለደና በዘሩ ኤርትራዊ፣ አማርኛና ትግርኛ በመቻሉ ብቻ የስደተኛ ረዴት ድርጅት የተቀጠረና፤ ሳቦታጅ በማድረግ ከእርሱ ያልተባበሩትን ሌሎች ኢትዮጵያዊያንን እንዲባረሩ የሚያደርግ፣ በሚስቱ የመለሰ ሚስት አክስት በመሆኗ ደብሩን ለትግሪ መንግሥት ተመሪ ለመስጠት የሚሯሯጥና በቅርቡም በደብሩ ውስጥ በመስተንግዶ ኮሚቴ የሚያገለግሉትን እንዲተዉ ሳቦታጅ ስለሚሰራባቸውና ቦርዱም እርምጃ ስላልወሰደ፤ በተለይም ቦርዱን ወክሎ የመሰተንግዶ ኮሚቴን የሚመራው ሊቀ መንበሩ የጊታቸው ቤተኛ በምሆኑ ጨምሮና እርምጃ መውሰድ ስላልተቻለ በመልቀቃቸው፤ የደብሩ አስተዳደር ያላወቀውንና ያልተቀበለውን ፤ የመረዳጃ ማህበሩ ቦርድ አባልና አንዴ ለቅቄ አለሁ በማለት በሀሰት ነገር ግን መርዳጃውን ከሚያፈርሱት የነበትሩ ሎሌ፣ በትምህርት ያላገኘውን የዶክተርነት ማዕረግ የሚሞካሽበት አምሀ የተባለውን ቢጤ አፍራሹን ለአጋርነት ያስገባና ለወደፊትም የቦርድ ምርጫ የሚያዘጋጀው ሎሌው፤ ነገረ ስራው ሁሉ አጽራረ ቤተክርስትያን እንጂ ከቆረበ ኦርቶዶክስ የማይጠበቅ። ክፈተው / ኤዮኤልም ቤሆን ለረዥም ጊዜ የደብሩ ተመራጭ ሆኖ ላደረሰው ምዝበራና በደል ገና ለገና እጠየቃለሁ በማለት ዛሬ ደብሩን ከሚከሱና ከሚያፈርሱ ወገን ግምባር ቀደምት ቦታን የያዘና ፣ ተመረጭ በነበርበት አጋጣሚ ከሚያውቀው በመነሳት የደብሩን ስስ ጎኖችና ሰነዶችን በማካፈል የሚጎዳና በግልጽ ከምዕመናን ጠቅላላ ስብሰባ ላይ የተጣለበትን የተመራጭ ሀላፊነት ጥሎ የለቀቀ ፤ ለምንም የማይሆን ማፈሪያ ነው። በእርሱም ጌዜ የቦርዱ ጠሀፊ የነበረው ሀይሉ የተባለውና የኔጊታቸው ዘመድም እስከ ዛሬ በእጁ ያለውን የደብሩን ሰነድ አላስረክብም ብሎ የያዘ ነውና ገጻችን በሕግ መጠየቅ አለበት ነው የምትለው።
   
‘ቅዱስ ሲኖዶስ የብፁህ አቡነ ዜና ማርቆስን ውግዘት አንስቶ ሥርዐተ ቀብራቸው በኢትዮጵያ እንዲፈፀም ፣ አስከሬናቸውም ለጵጵስናቸው በሚገባ ክብር ፣ አበው ጳጳሳት በሚያርፉበት በመ/ፀ/ቅ/ሥላሴ ቤተ ክርስትያን እንዲያርፍ ወስኗል።‘ይህ መግለጫ መንበሩን በኢትዮጵያ ያደረገው ሲኖዶስ የብፁነታቸውን ማረፍ አስመልክቶ የሰጠውን ፤ ገጻችን እርሶስ ምን ይላሉ? በሚለው ከተወረወረልን ያገኘነውን አርፍደን ብናካፍላችሁም ነገሩ አስቂኝ ነው። ምክንያቱም በቤተ ክርስትያን የውስጥ አስተዳደር ምክንያት የተነጠለ የክርስትና መብቱም አብሮ የሚገፈፍበት አልፎም ወደ ትውልድ ሀገሩ በሕይወት ብቻ ሳይሆን ኮርብሱም ወደ ትውልድ ሀገሩ እንዳይመለስ የሚያግድ የቤተክርስትያኒቱ ሆነ የሀገሪቱም ሕገ መንግሥት መኖሩን ገጻችን ስለማታውቅና የጠየቅናቸውም የሕጉ ባለሙያዎች ጨምሮ እንደማያውቁት ሲሆን አለ የምትሉ ጀባ በሉን። ሲኖዶሱ ሕግን ጥሶ የቀደሙትን ጳጳስ በአካል ሳይመረምር በላያቸው ላይ አዲስ መሾሙ ያመጣው ውዝግብ በአባቶች መካከል መከፋፈልን ብቻ ሳይሆን በምዕራቡ አለም ላለነው የቤተክርስትያኒቷ ልጆችም በትውልድ ሀገር አጽማችንን ለማሳረፍ የአዲስ አበባውን ሲኖዶስ ፈቃድ ሊያስፈልገን ይሆን? ብፁእነታቸው በሕይወት ለምን ተወግዘው ፣ ሲያርፍ ለምንስ ውግዘቱ ተነሳ ለሚለው ጥያቄ የእርሶ መልስ ምን ይሆን? ገጻችን በሕይወት የተወገዙበትንና ሲያልፉ የተነሳላቸውን ምክንያት ውግዘቱም ሆነ ሽረቱ በራሱ ለራሱ መልስ ነው። ውግዘቱ ሀቅን ለመሸፈንና ለማሳደድ እንዲመች ሲሆን፣ ሽረቱ ደግሞ አሁን በምድር በሕይወት የሉምና እውነታቸውን ይዘው ስላለፉ ፤ በዕምነታቸውም ተሰደው በመፅናታቸው ፤ በመንግሥቱ ፊት በፈጸምነው በደል እንዳያሳቅቁን ብለው ይሆን?

ጳጳስ መሰደድ አዲስ ነገር አይደለም። ከግብጦችም ተምረናል። በቅርቡም በትረ ሥልጣኑን እመራለው የሚሉት ሊቀ ጳጳስ ዘ ኢትዮጵያ አባ ጳውሎስ በዚሁ በምዕራቡ አለም በዲሲና ካልፎርኒያ የፖለቲካ ስደተኛ ሆነው አገልግሎት ሰጥተውናል። በእጃቸው መባረክ ብቻ ሳይሆን ወዳጅነትንም በወቅቱ አትርፈናል። ዛሬ ደግሞ ተለያይተናል ነገር ግን እኛም ሆን እርሳቸው የቤተክርስትያኒቱ ልጆችነታችን እሙን ነው። ምንም ሁላችንም ዜግነታችንን ብንለውጥም ቀደም ባለው ታሪካችን ከግብጥ ሊቀ ጳጳስ ይሾምልን እንደነበር ማስመር እንወዳለን።

 ባለው የቤተክርስትያኒቱ ሕግ መጣስ ምክንያት የአባቶች መለያየት ፤ ዛሬ ተሰደው በሰሜን አሜሪካ የሚገኙት አባቶች የተጣለባቸውን የአባትነት ግዴታ በተቀናጀ መልኩ በሚገባ እንዲወጡ በማሰብ የራሳቸውን ጉባኤ በማድረግ ሲኖዶስ መስርተው ምዕመኑን በማገልገልና በትውልድ ሀገር ላሉትም ቤተክርስትያንና አገልጋዮች ጨምረው በፀሎት እየተጉ ይገኛሉ። ሕግ አይጣስ ፣ አንድ ዕምነትና ሀይማኖት ፀንቶ ይኑር፣ ስህተት ይታረም ከማለት ውጪ ቤተ ክርስትያኗ እንድትከፋፈል ፈፅመው እንደማይፈልጉ ዘወትር በግልጽ በአፅኖ ይመሰክራሉ። አንዳንድ አካባቢ እንደምናስተውለው አንዳንድ ከፋፋይ ግለሰቦችን በመከተል የተሳሳተ መስመር ላይ የሚከተሉትን ወገኖቻችንን ስናይና በዚህ ዙርያ ሁከትና መከፋፈልን በምዕራቡ ሀገር ቤተክርስትያን የሚያስፋፉ ታዝበናል፣ ስለእነርሱም ዘወትር እንጸልያለን።

ማን ነው የትኛውን? የውጪውን ወይንም የሀገር ቤቱን አንዱን ብቻ ሲኖዶስ በመከተል የእግዜብሔርን መንግሥት የሚወረሰው ብሎ የሚነግረን? ማንም እንደሌለና መዳንም ሆነ መንግሥቱን መውረስ የሚቻል በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ፣ በእርሱ ስም ተጠምቆ፣ ስጋ ወደሙን ተቀብሎና በቅዱስ መፅሀፍ እንደተጣፈው ሲኖር ብቻ መሆኑ የታመነ እንጂ በሲኖዶስ የሚተካ አይደለም። በዚህ ወይንም በዚያ ሲኖዶስ መመራት ሳይሆን፣ ወይንም የአንደኛው ወገን የሆነውን አገልጋይ ግልጋሎትን መሻት አይደለም። አንዳንዶች በመጣጥፋቸው ወገናዊነትን ያሳያሉ። የሌላውንም አባላትንና አገልጋዮችን ሲኮንኑ ይስተዋላሉ። የቤተክርስትያኒቱንም ልጅነታቸውን ለመቀማት ያዳዳቸዋል። እነርሱ የክርስትና ልጅነታቸውንም ለመቀማት ይችሉ ይመስል የማይቀቡት የላቸውም። ሀይማኖቱ እንዳይሰፋና በዕምነታቸው የቀጨጩትን እንዲጠፉ ፣ ዕምነቱን ለመቀበል የሚዳዱትንም እንዲሸሹ ፣ በተለይም በምዕራቡ አህጉር ለተወለዱትና ለሚወለዱትም የመሸሻ ምክንያት እየሆኑ ይታያሉ። እውቅ መምህራን እንዳያስተምሩ እንከን ይፈጥራሉ። ወይ እነርሱ አውቀው አያስተምሩም። ለማወቅም የማይፈልጉ ዝጎችና ቤተክርስትያኒቷን ጎጂ ምግባርን ብቻ ያካሂዳሉ። እነርሱ አመራሩን ካልጨበጡና ካልመዘበሩ ሌላው ቤተክርስትያን አይመስላቸውም። ለምሳሌ የዳላሱን ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብርን ብንወስድ፡ ለብዙ አመታት ማህበረ ቅዱሳን / ማቅ የተባለው የቤተክርስትያናችን በቀል ቡድን ተሰሚነትን አግኝቶና አመራሩን ተቆጣጥሮ የእርሱን ወገንና አባላቱ የሆኑትን መምህራንን ብቻ ሲያስመጣ ነበር። ምዕመኑ በተለያየ ወቅት ሌላም መምህር ከዚህ ቡድን ውጪ ቢጠይቅ ፣ አልፎም ፊርማ አሰባስቦ ቢያቀርብም ሰሚ አጥቶ ነበር።
በቅርቡ ደግሞ አንድ የሀገር ቤቱን ሲኖዶስ ተከታይ መምህር ለ3 ጊዜ ሌላም እንደዚሁ መጥተው ቃሉን ሲያስተምሩ ምንም አይነት ተቃውሞ ከማቅና ከመሰሎቹ አልተሰማም። በቅርቡ ደግሞ ከሰሜን አሜሪካው ሲኖዶስ በተገኘ መምህር ሊያፏጩ ይዳዳሉ። ገጻችን የምትል ሁሉም የቤተክርስትያን ልጆችና ለአገልግሎት የበቁ ስለሆነ ምዕመኑ ከማንኛውም ወገን የሚገኙትን አገልጋዮች በእኩል የሚያይና የሚገመግም መሆኑን መረዳት እንዴት ተሳናቸው? መንፈሳዊ ቅናት ቢሆን እንኳ ለአባቶች አንድነት አጥብቆ መፀለይና አንድ ወጥ አመራር የሚመጣበትን መተለምና መሳተፍ ከቅንነት አልፎ ዋጋን ከፈጣሪ የሚያስገኝ መሆኑን እንዴት መለየት ያዳግታል። የሚያውካቸው ከሆነ ደግሞ ይህ ከቅዱስ መንፈስ ውጪ ነውና ሁላችንም ለተሳሳቱት መፀለይ ይገባናል። የአባቶች ልዩነት የፈጠረውን ዋና ምክንያት የሆነውን ቀነኖ በመገንዘብ አንድነትን እንዲፈጥሩ ምዕመናን የሚገባውን ጾምና ፀሎት ከማድረግ አልፎ በመካከሉ ልዩነት እንዳይኖርና አባቶችም አንድ እንዲሆኑ የተቻለውን ሁሉ በማድረግ ማሳሰብ ይጠበቅበታል።

በሌላ በኩል ለምሳሌ እንደ ዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ገለልተኛ የሚባለው አይነት አካሄድ እስከ መቼ ድረስ ይዘለቃል? ቀደም ሲል ብፁእ አቡነ ይስሐቅ (ፈጣሪ ለነፍሳቸው ማደሪያ ይስጥልንና) ነገሩ በቶሎ የሚቋጭ መስሏቸው ይሁን ወይም ሌላ በገለልተኛነት መቆየትን መርጠው ነበር። ከማለፋቸው በፊት የወደፊቱን እጣ ያስቀመጡትን ገጻችን ባታውቅም የአባት አስፈላጊነቱ እሙን ነውና በተመሳሳይ መስመር ያሉትም ጊዜው ከማለፉና ችግር ከመባባሱ በፊት መቋጫ ከወዲሁ ማጤን ይገባል። ገፃችን ካላት ግንዛቤ ልታካፍል የምትወደው ቢኖር እንደሚከተለው ነው። ገለልተኛ የሆኑ ሁሉ አመራሮቹ ያለምንም ወገንተኛነት ከሁለቱም ሲኖዶሶች ምሁራንን እየጋበዙ ስለቤተክርስትያናችን ሕግና ስርዐት ፣ በሁለቱም ሲኖዶሶች ላይ ጥልቅ ግንዛቤን በማድረግና በተረጋጋ መንፈስ እርስ በእርስ በመመካከር በአባሎቻቸው ምዕመናን በጎ ፈቃድ ላይ የተመሰረተና መንፈሳዊ የሆነ ምላሽ እንዲሰጡ ነው። የዳላሱን ቅዱስ ሚካኤልን በተመለከተ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይህች ገጽ ነቀፊታ፣ ማበረተቻና የግሏን አስተያየት ስትወረውር መቆየቷ የሚታወስ ነው። ነገር ግን የትኛውን ሲኖዶስ ይከተል የሚል አቋም ወስዳ አታውቅም። ውሳኔው ሁሉ የደብሩ አባላት ብቻ እንጂ የማህበረ ቅዱሳን /ማቅ ወይንም የውጪ ጥቅማ ጥቅም ፈላጊዎች አሊያም የወገኑ ድብቅ አላማ ያላቸው ጫና መሆን የለበትም። ለዚሁ ምእመኑ የራሱን ግንዛቤ እንዳይጨብጥና የጠለቀ ዕውቀትን እንዳይኖረው በተቀጠሩና በተጋበዙ መምህራን ላይ በማያገባቸውና ከመንፈሳዊ መንገድ ውጪ የቀደምት ሁከታቸው፣ ክስ ከሳሽና አስተባባሪነታቸው አልፎ ወሳኝ ከሳሽና  ዳኛ እንዲሁም ፍርድ አስፈፃሚ ሆነው ዛሬም ሰይጣናዊ ከፋፋይ ምግባር ላይ  ይታያሉ። እግዜብሔር ምህረትን ይስጣቸው ፣ ልቦናቸውንም ለውጦ ቀና መንገዱንም ያስይዛቸው። እነርሱም ዋሻ ያደረገውና በቅርቡ የተከፈተው እንዲሁም በአዲስ አበባ ሥር ያለው የዳላሱ ተክላይማኖት አቡነ አረጋዊ ቢሆንም በመከፈቱ ገጻችን አልተቃወመችም እንደውም ምርጫ ለምዕመኑ በዛ እንጂ፤ እዛ በካሕንነት ከሚያገለግለው አንዱ ከፈጣሪ የተቀበለውን የጠባቂነትን ሀላፊነት ከፑልፒት ላይ ‘ባትሪዬን ጨርሻለሁ “ ብሎ ሲኮበልል፣ ብሎም ከሚካኤል አጥር ስር ሆኖ ኢ ክርስትያንዊ ምግባርን ሲያከናውንና መጥፎ መጣጥፍን በብሎግ ሲለቅ የነበረው መቼ ንስሀ ወስዶ ነው ከዚያ የሚቀድስም ሆነ የሚያስተምር። ሌላውም ጎጠኛ ብቻ ሳይሆን ሚሽቱ ስትማግጥና ማህተሟን ስታፈርስ በቤተ ክርስትያኗ ህግ መሰረት ፈትቶ መመንኮስ እንጂ አብሮ መኖር የማይገባው በመሆኑ ፤ ከነሱ የመንፈሳዊ አመራር ምን ይጠበቃል? ለዚህም ነው ዛሬ ኢ ክርስትና መዶለቻና መጠንሰሻ ጎራ በማድረግ በምዕመናን ላይ በሚያደርሱት ከፈጣሪ የሚያገኙትን ዋጋ ከፋዩ እርሱ ነውና ለእርሱ እንተወው።

ከዚህ ፈቀቅ ብለን ደግሞ በዚያው በዳላስ ወገኖቻችን መካከል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታን ስንቃኝ፤ የመረዳጃው ማህበር በቅርቡ ከመረጣቸው አመራርና ካቀፈው 9 የቦርድ አባላት ውስጥ 6 የሚሆኑት በፈቃዳቸው ከሀላፊነት መልቀቃቸው በሕግ አመለካከት አመራሩ ፈርሷል። ለመረጣቸው ሕዝብ መልሶ ለማስረከብና ሕጋዊ በሆነ ምንገድ ሀላፊነትን ለማስተላለፍ ያልቻሉበት ወይንም ያሰጋቸው መክንያት ምን እንደሆነ እስካሁን በግልጽ የቀረበ ሁኔታን በእጃችን እስካሁን የገባ ስለሌለ ለመተቸት ቢያስቸግረንም፣ ሀላፊነትን ጥሎ መኮብለል ከክህደት እንዳይቆጠርባቸው መላ መፈለጉንና ለዚህ ያበቃቸውን ለመረጣቸው ማሳወቅ የግድ ሆኖ ለሕይወታቸው የሚያሰጋ ሁኔታም ካላቸው ፤ ለሕግ ማሳወቅና አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲደረግላቸው የመጠየቅ መብታቸውን እንዲገነዘቡ ገጻችን ታስገነዝባለች።ከዚህ ጋር
በማያያዝ ማንኛውም የድርጅቱ እንቅስቃሴ አብሮ በዚህ ሀገር ህጋዊ አባባል ድስስት ያደርጋል። ባስቸኳይ አጠቃላይ ስብሰባ መጥራት የግድ ነው። እንደምንሰማው ከሆነ ሸሪኮቻቸውን በጣት በመጥራት ያዋቀሩት አመራር ሕጋዊ ስላልሆነ በሕግ ያስጠይቃል።

በእርግጥም በመረዳጃው ማህበር ውስጥና በሥሩ ባቀፋቸው ድርጅቶች ውስጥ ከሕግ ተጻራሪ የሆኑ የተለያዩ ፍሮድ ይሉታል በሀገሩ እንደሚካሄዱ በየጊዜው የሚደርሱን መረጃዎችን ዋቢ በማድረግ ዘግበናል።  ገጿ ባለባት ወገናዊ ሀላፊነት ገሀድ ላለማውጣትና እርስ በእርስ በመተራረም እንዲያልፍ ስትጥር ቆይታ ነበር። አሁን ግን ከማንኛውም ጊዜ በበለጠ መልኩ የሕዝቡን ጥሪትና መብት ብቻ ሳይሆን ሕገወጥ ምግባሩ በከፋ ሁኔታ ቀጥሎ በመታየቱ እንዳመቺነቱ መርጃዎቹን ለመልቀቅ ተገዳለች። ከሚመለከታቸውም የሕግ አስከባሪ ክፍሎችም ጋር ለመተባበርና ጉዳዩ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲጠራና አጥፊና ተባባሪ ሆነው በሚገኙት ላይም ለሚወሰደው እርምጃ ምንም አይነት ቅሪታን በማንኛውም መንገድ በማንም ዘንድ እንደማትጸርስ በማመን ነው። በተለይም በመረዳጃው ማህበር አማካኝነት በኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት ቀደም ባለውና አሁንም በሚሽቀዳደሙበት ትርዒት ከጀርባ ያለው ጉድ የሰፋ ነውና፤ ንጹአን ወገንን እናገልግል ብላችሁ የምትሳተፉ ውድ ወንድሞችና እህቶች ልታጤኑትና ልታስተውሉት የሚገባ ከጀርባ ያለውን ጉድ በቀላሉ የምትገነዘቡት ስለማይሆን ቀደም ሲል የጣጣፍናቸውን መመርመሩና የጎደሉትን የመስመር ነጥቦችን (ዶቶችን) ማገናኘት ብልህነት ብቻ ሳይሆን በሕግ አብሮ ከተጠያቂነትን ያድናል ብላ ገጿ ታሳስባለች።  በአማርኛ “ለብልህ ………ምን አይሉ“ እንደሚሉ።

ሌላው የመረዳጃው አካል ነኝ ባዩና ሀሰተኛው እድር ተብዬው መረዳጃ ማህበሩን የሕገወጥ ምግባር መሸፈኛ ብቻ ሳይሆን ፤ ከሥሩ መሆኑ ቀርቶ ዛሬ እንደሚታየው ከበላይ ተቆጣጣሪ ሆኖ ብዙ ምዝበራና የወንጀል ፋብሪካ ሆኖ ነው ያገኘነው። እራሱን እንዲያጠራና እርምት እንዲያደርግ የተደጋገመ የዚች ገጽ ትችትና ማሳሰቢያ ጥረት ሁሉ ተቀባይ ባለማግኘቱና የተደጋገም ክህደትን ሳይቀርና ኩነናን በሚቆጣጠሩት የወገን ሬዲዮ ስርጭት ሁሉ ሰንዝረውባታል። ይሁንና ዛሬ ባደባባይ የማይክዱትን ወንጀል የመልቀቅ ወቅቱ ስለሆነ በእጃችን ካሉን መርጃዎች አንዱን ብቻ ጀባ እንላችኃለንና ግንዛቤው የናንተ ሲሆን ፣ እንደለመዱት ክህደት የወንጀለኞች ነው። ገቢያቸውን መደበቅ የሚፈልጉና የታክስ ግዴታቸውን ላለሟሟላት ነገር ግን ለጥቅም የመጀመሪያ ለመሆን የሚቸኩሉ ግለሰቦች ግን በጥሬ ገንዘብ ለዚህ እድር አባልነት የከፈሉበትን ደረስኝ እንኳን በመረጃነት የያዙ ስለማይኖሩ ለምዝበራ ያመቹ ናቸው። በቼክ ከከፈሉትም አንዳንዶች ለመረጃ በተባባሪዎቻችን ቢጠየቁም ፈቃደኛ ሆነው እንዳልተገኙ ከዳላስ ምንጮቻችን ብንጋራም፤ መረዳጃውም ሆነ እድሩ የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው የሚገኘው ከባንክ ኦፍ አሜሪካ ብቻ ነው። ወደ ሂሳቡ የሚገቡት ቼኮች ሁሉ ከጀርባቸው የባለ ሂሳቡ የባንክ ሂሳብ ቁጥሩና ስሙ ማህተም ኢንዶርስ ወይንም በእጅ ተሞልቶበት እንደሚገባ የባንክ የተለመደ አሰራር ነው። በእጃችን የገቡት ግን ከዚህ ተጻራሪና በሌላ ባንክ ውስጥ በሕገወጥ መንግድ በሶስተኛ ወገን በጥሬ ገንዘብ የተወሰደ ስርቆትን ያሳያል። ከዚህ በታች ያለውም መረጃ ቀጥታ ከባንክ የተገኘና፤ ጉዳዩ የሚመለከተው ባንኩም የራሱን የውስጥ ምርመራ በማካሄድ ከቻለ በጥሬ ገንዘብ የወሰደውን ማንነቱን እንዲገልጽ ካልሆነም የውስጥ ተባባሪ ካለ አስፈላጊውን እንዲፈጽም፣ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ያለውን ማንኛውንም ሪከርድ የኤሊክትሮኒክ መርጃዎችና የሰው ምስሎችንም ሁሉ የጨመረ መርረጃዎችን እንዲያቀርብ ሕጋዊ ጥያቄ ሰሞኑን ደርሶታል የሚል ፍንጭ ለምርመራው ቅርበት ያላቸው ምንጮቻችን ያዳዳቸውን እያካፈልን ጀባ ባልናችሁ በሚቀጥለው መረጃ ላይ የባለቤቱንና የሂሳቡን ቁጥር በማጥቆር ማንነታቸውን ለመደበቅ ግዴታ ስላለብን መሆኑን አስቀድመን ማሳወቅ እንፈልጋለን።

       
በመጀመሪያ መረባረብ መርዳጃ ማህበሩን መልሶ ማቋቋም ሲገባ ለኢትዮጵያ ቀን በዐል ብሎ መሯሯጥ እራሱን የቻለ ጥያቄና ለዝርፊያ ጥድፊያ አስመስሎታል። ከዚህ በላይ የተለጠፈውም ቺክ ይህንንኑ ያስረግጣል።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, August 6, 2011

እንድምን ከረሙ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


እንድምን ከረሙ?

ለተወደዳችሁ የዚህ ገጽ ተከታታዮች፡ እንደምን ሰነበታችሁ? ሁላችንንም በአንድነትና በሰላም ጠብቆ ለዚህ ላደረሰን ለልዑል እግዜአብሔር አሁንም ከሁሉ በላይ ክብርና ምስጋና ይሁንልን። ፀጋ፣ፍቅሩ፣ በረከቱና ጥበቃው አሁንም አይለየን። በመካከላችን ያለውን ልዩነትን ሁሉ አጥፍቶ በመካከላችን መተሳሰብና አንድነትን ይሰጠን ዘንድ ፈቃዱ ይሁንልን። አሜን።

ባለፈው ጥሁፍ እንዳመለከትነው ሁሉ ፤ የሚጣፍ እንዳለን ነበር። እርሱን ለጊዜው በመዝለል በ08/06/2011 በዳላስ ደብረ ምህረት ካቴድራል ደብር ስለተጠራው የአባላት ስብሰባ ከሚካኤል ሠይፍ የተወረወረልንን በማስቀደም ይሆናል። ይህንን በግምባር ቀደም ተወካይ ያደረጉት ልዕል ሰገድ አበሻው የተባለውን ነው። ለስለስ ያለ የሚመስል ነገር ግን ተመራጭ በነበረበት ወቅት ሆነም ከዚያ በኃላ የስውር አመራሩን በቀደሙት ተመራጮ ላይ ጫና ያደረገና እንደለመደው በአሁኖቹም ላይ ሊያደርግ ያሰበውን ስውር አመራር ባለማግኘቱ በትግሬ ነጻ አውጪ ምንደኞች ቡድን በመደባለቅ ከነ ጌታቸው ትርፌ ፣ ከነ ኪዳኔ አለማየሁ፣ ከነ በትሩና ከመሳሰሉት ጋር በመሆን ቢችሉ አመራሩን ለመገልበጥ ካልቻሉ ደግሞ የተጀመረውን የደብሩን የመሻሻልና የእድገት አቅጣጫ መግታት ብለውም መቀልበስ መሆኑንን አስረድቶናል። እነዚህ የትግሬ ነጻ አውጪ ምንደኞች አመራሩ ደብሩን ለውጪው ሲኖዶስ ሊሰጥብን ነው እያሉ በሬ ወለደ እያወሩ መሆኑንና ቅስቀሳቸው ምናልባት ኮረም ያስሞላልናል በማለት ለሁከት የተነሱ መሆናቸውን ነው። በዚህ ስብሰባም አብዛኛው አባል እንደማይገኝና እንዳለፈው ሁሉ እንደሚበተን ከወዲሁ ግምት አምጥቷል። ማን ነው በደብሩ ውስጥ ከነዚህ ነገረኞች ጋር ተቀምጦ ስብሰባ የሚያደርግ። ሁሌም እነርሱ አመራሩን ካልያዙና እንደፈለጉት ካላደርጉ ሌላው እንደማያውቅና መጥፎ አድርገው መቀባት ምግባራቸው ነው። በነእርሱ መሪነትና አማካሪነት የመጣውን ውድቀት ባለፉት ጥቂት አመታት የሁሉም ግንዛቤ ነው። በተለይ ቆራቢ ነኝ እየተባለ በፀሎት እንደመጠንከር ፊት አውራሪ ሆኖ ሁከትን መቀስቀስ ስይጣናዊ ምግባር መሆኑንን መቼ ይሆን የሚረዱት በማለት ደምድሞልናል።

ገጻችን ከታዘበችው ውስጥም በኢትዮጵያ ካለው ሲኖዶስ ስር ካሉት ጳጳሳትና ከህን ደብሩ ደጋግሞ ጋብዞ በኛ ሥር ካልሆናችሁ ምንም አይነት ግልጋሎት አንሰጥም በማለት አሻፈረኝ ያለው ወገን ሂዱና አስተምሩ ሲል ኢየሱስ ለግልጋሎታችሁ ካሳ ከምትሰጡት ተቀበሉ የሚል በመጽሀፍ አላየንም። አንድ አይነት እምነት ያለውን ወገናቸውን አናገለግል ያሉትና ፖለቲከኛ የሆነ አቋም የወሰደ ሲኖዶስ ያስፈልጋልን? የሚለውን ጥያቄ ለአንባቢያን በመተው፤ እኛ እራሳችንን በዋቢነት አድርገን የምንሰጠው ነጥብ ቢኖር የተሰደደው ወገናችን ለከፈለው ሁሉ እሰከዛሬ ድረስ ሲኖዶሱም ሆነ ቤተ ክህነት እንኳን ሕይወታቸው ላለፉት ቀርቶ በሕወት ላለነውም ዝምታን በመምረጥ የወሰደው አቋም ከክርስትና መንገድ የወጣ ነው። ቤተክርስትያን ስንከፍትም እንኳን ሊባርኩ ወይንም ካህን ሊሰጡ አንድ ጧፍ ጀባ ያላሉ ዛሬ ግን በግልፅና በስውር ለዘረፋና ለቅሚያ የሚያደርጉት የዶላር ሩጫ ነው። በሀገር ውስጥ ያሉትንም እያደኸዩና እንዲዘጉ እያደረጉ የሚገኙ፤ ከእምነቱ ይልቅ ለፓለቲካ ያደሩ ለመሆናቸው በተግባር እያሳዩን ነው። ሌላው ያሳደጉት ተኩላቸው ደግሞ ማህበረ ቅዱሳን / ማቅ የሚሉት ከልትም ካጀማመሩ የሀሰት ካባ ለብሶ ቤተክህነቱን ሲያተራምስ፤ ዛሬ መሪያቸው በግልጽ እንዳስቀመጠው “አባሎቻቸው የኢሀዴግ አባላት መሆናቸውን“ ነው። ከላይ መሪያቸው የትግሬ ነጻ አውጪ ማለት ነው።

በኛ አስተሳሰብ አባላቱ የፈለገውን ሲኖዶስ የመምረጥም ሆነ ገለልተኛ የመሆን መብቱን እንጠብቃለን። ነገር ግን ለእምነቱ ሲባልና ለተተኪው የኢትዮጵያ ተወላጅ እንዲሁም እምነቱን ላልያዙ ለሌላው ወገኖች የሚጠቅሙና ብቃት ያላቸውን ካህናትን ያቀፈው በሰሜን አሜሪካ የሚገኘው ሲኖዶስ ነው። በተለያዩ ደብሮች ካየነው ልምድ በቂ እምነትና ስረዐትን የሚከተሉ ተከታዮችን እያሰፉ ያሉትን ፣ ለሚሰጡትም አገልግሎት ንጹህና ምንም አይነት ስውር ተለጣፊ ምክንያትን የሌላቸው ሆነው አግኝተናቸዋል። በሀገር ቤትም ሆነ በውጪ ከፍተኛ ትምህርት ያላቸው እነዚህ አገልጋዮች፤ ሰሜን አሜሪካን እንደሀገራችን ለምናየው ሁሉ እጅግ በጣም ተስማሚዎች መሆናቸውን ነው። በየትኛውም ጊዜ ለአገልግሎት ቢጠየቁ በቅርብ ሊገኙ የሚችሉ የተትረፈረፈ የሰው ሀይል ያላቸ ሆነው ነው የሚታዩት። ስለዚህ የትኛውንም ሲኖዶስ መከተል ወይንም ገለልተኝ መሆን መንግሥቱን አያወርሰንም፣ ነገር ግን እምነትና ምግባሩን መጠበቅ ነው ።  በመጀመሪያ የውስጥ የውጪ በማለት ለመከፋፈል ምክንያትን ከማዳነቅነት፤ ለተለያዩት አባቶች አንድነትና መግባባትን አጥብቀን መጸለይን ማዘውተርና የሀገር ቤቱም ሆነ የውጪው ተከታይ እንደሚመቸው እያመለከ እንጂ ለማንንም ተጽእኖ ማደር የለበትም በማለት ገጿ ታስገነዝባለች።

ይህን ጥሁፍ ከመለጠፋችን በፊት ዘግይቶ በደረሰን ዘገባ መሰረት፤ ሚስትና ባል በመሆን ላስጠሩት የአባላት ስብሰባ በቅዱስ ሚካኤል ደብር ዛሬም ኮረም ባለሞምላቱ መበተኑን ነበር። ነገር ግን እንወያይ በማለት ሰይፉ ይገዙ የተባለውን እንዲመራቸው አድርገው የመጨረሻ እስትንፋሳቸውን እየተነፈሱ መሆናቸውን ነው። ሰይፉ የተባለውም ግለሰብ በሁለት ቢላዋ ለመብላት እየተንቀሳቀሰ እንዳለ አስምሮበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ኢዮኤል (ክፈተው) ነጋ የተባለውና ላለፉት ችግሮች መሪ ብቻ ሳይሆን አሁንም በከሳሽነት ከስብሰባ የተባረረው ሀይሉ (ቀዩ ሰይጣን) እጅጉና የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኛ ከሆኑት ጋር ደስታ በተባለው ምግቤት ሲዶልትና መመሪያ ሲቀበል ቆይቶ ወደስብሰባው ያመራው። እንግዲህ ይህቺ ጥለናት ለምንሄድ አለም ይህን ያህል በዕምነት ስፍራ መባላትና አፍራሽ መሆንን ከፈጣሪ እስኪያገኙትና እርሱ እስኪመክራቸው መታገሱ ሳያሻ አይቀርም። የታደለማ  ነገር ሳይሆን በፍልሰታ ዋዜማ ለሱባኤ ይዘጋጃል እንጂ የቤተክርስትያንን ሰላም ለማወክ አይሰበሰብም። ቆራቢ ነን የሚሉትስ ምን ይመልሱ?

ከዚህ ደግሞ ፈቀቅ ስንል ወደ መረዳጃ ማህበራችሁ ትንሽ የምንለው አለን። አንዳንድ ጊዜ ቃላትን ባለማወቅ ወይንም ከመሀል አንድን ቃላት ብቻ ወስዶ የራስን ትርጓሜን መስጠት አላግባብ እጅጉን ጎጂ ነው። ከጥቂት ሳምንት በፊት የዳላስ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር ሬዲዮ ስርጭት ካለንበት ሆነን በኢንተርኔት ስንከታታተል አቅራቢዎቹ ከሪዲዮ ጣቢያው ሀላፊ ጋር ያደርጉትን ስምተናል። ዲ መጋዘን የተባለውንም ቃኝተነዋል። የተጣፈው ስለሬዲዮ ጣቢያው ምግባር ሲሆን ከሚሸፍናቸው የህብረተሰብ ክፍሎቹ በማነጻፀር ዝቅ ብሎና አናሳ ከሆኑትና በከተማው ውስጥ በአስተዋጾ ደርጃ እውቅና ያላስመዘገቡትንም በምሳሌ አድርጎ ወገኖቻችንን ጠቀሰ እንጂ ሌላ አይደለም።

2ኛ/ በቅርቡ መረዳጃ ማህበሩ በጠራው ስብሰባ ላይ ይኽው ግለሰብ አንዲቷ እህት ተመራጭ ካሉት አረፍተ ነገር ውስጥ በእንግሊዘኛ ካሉት ውስጥ ብቻ አንድን ቃል በመውሰድ ሕዝቡን እንዲ ብላ ሰደበች ብሎ ያለውን በዲኤፍ ደብልዩ አማርኛ ገፅ በማንበብ ላደረግነው መከታታተል አሁንም ዳግም ስህተት አግኝተንበታል። ሴት እህታችን ያሉት “እኔ የምሰራውን የማላውቅ ደደብ መሰልኩህን “ የሚል ጥያቄን ያዘለ መልስን እንደነበር ነው። በዚሁም ወቅት ግለሰቡ በእታችን ላይ ያሳየው ሁለንተናዊ ባሕርይ ወደ አካል ግጭት የሚያስገባ እንደነበር ከስፍራው የደረሰን ዘገባ ያስረዳል።

እንግዲህ ዘውገ (ዝንጀሮ) በስውር የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኛና የሬዲዮ ተስፈኛ በነጻ ማገልገል ሲገባው፣ እርሱ ግን ለጥቅም ያደረ በመሆኑ በማስታወቂያ ስም ለሚገኘው ገቢ እንጂየነጻ አገልጋይ አለመሆኑን። መረዳጃው ግን እያስተባበር የአየር ሰዐቱን የሚሸፍንለት፣ በቂ እውቀትና ስልጠና የሌለው ነው። ለዚህም ነው እንዲገባው ሙያ አድርጎ እንዲይዘው ከፈለገ የእንግሊዝ ቋንቋን 101 መውሰድና በሙያው አንዳንድ የማሻሻያ እውቀቶችን ቢገበይ የሚሻል ። በሬዲዮም እየወጣ መዋሸቱን ያቁም።

ሌላው ለረዥም ጊዜ ሲካድ የቆየው የመረዳጃ ማህበር ተዘግቶ የነበረበትን በዚህ ስብሰባ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ኮለኔል ሊበን የተባለው የቀድሞ አመራር አመነ። የጴንጤ እምነት ተከታይ ነኝ የሚልና ሲክድ አመታትን ያስቆጠርው ሊበን የዕምነቱን ተከታዮችን አንገት አስደፊና አሳፋሪ ሆኖ ለትዝብት በቅቷል። ይህንንም ሊያምን የተገደደው በኛ ገጽ ቀደም ብለን ያወጣነውን ማስርጃና በስብሰባውም ላይ ወ/ሮ የሐረር (የኢትዮጵያ) ወርቅ ጋሻው የተባሉትና የከተማችሁ የሰብዐዊ መብት ተሟጋችና ቀስቃሽ ተገኝተው ለአመራሩ ካስረከቧቸው መርጃዎች አባሪ ሆኖ በመቅረቡ ነበር። እንግዲህ በዚህ ወቅት መረዳጃው ሕጋዊ ሰውነቱን አብክነውና ጊዜው ሲደርስ እራሳቸው ስሙን ወስደው በስማቸው ፈቃድ በማውጣት ለማካሄድና ወገኖቻችንን ለመዝረፍ ነበር። በተለይም ከትግሬ ነጻ አውጪ ጋር ባላቸው ንኪኪ ለጥቅም ብለው አሳልፈው ይሸጡትም ነበር። ሌላው የመረዳጃ ማህበሩ በስሩ ያለውንም የሬዲዮ አየር ሰአትም ለነዝንጀሮ በግላቸው ሊሰጣቸው ሲል ደርሰው ያስጣሉት እኒህ ወ/ሮ መሆናቸው ፀሀይ የሞቀው ሀቅ ነው። ነገር ግን አንድም ወቅት የራዲዮኑን ስርጭት አስቁመዋል የሚል ምንም መረጃ እስከዛሬ የለም። መረዳጃውንም ከሳለች የተባለውም አፈታሪክ ሆኗል።  ግለሰቧ ሀቀኛና እውነትን ዳሳሽ በመሆናቸውና እራሳቸውን ለጥቅም ያላስገዙ በመሆናቸው በግለስቧ ላይ ዛሪም መተናፈሻ ያጡ ሕመምተኞች እየተወራጩ ይታያሉ። በተለይም መረዳጃው ፈርሶ እያለ በሕግ ወጥ መንገድ ያካሄዱት ውሳኔና ምግባር ብሎም በሌለ ድርጅት ስም ገንዘብ መሰብሰብ ከሕግ የተጻረረ ነው። ያስጠይቃልም።

ምሳሌ፡ ባለፈው ፍልብ ፍሎብ ያልነውና ቃል የገባውንም ገንዘብ ለመረዳጃው ያላስገባ ነገር ግን አንዴ ለቀኩኝ ሌላ ጊዜ አማልዱኝ አስታርቁኝ ባይና እንደሚጠፈጥፈው ቂጣ የሚገለባበጠው ፣ አሁንም በቃሉ የማይረጋና የአመራሩ ሊቀመንበር የሆነው ብርሀን (ማክ) መኮንን ወይንም ፍልብ ፍሎብ በግለሰቧ ላይ ዛሪም መሰሪ ምግባርን በመረዳጃው ማህበር ውስጥ እየሰራ ለመሆኑ የሚደርሱን ዘገባዎች ያትታሉ። ይህ ግለሰብ መረዳጃ ማህበር አመራር እውቀት የሌለውና ለመማርም ያልፈቀደ ዝግ ግለሰብ ብቻ ሳይሆን አደገኛ መርዝ ነው። ሊቀ መንበር ለቀረቡት ሀሳቦች ግራ ቀኙን በስርዐት እንዲካሄድ አድርጎ ለድምጽ ያቀርባል። እኩል ድምጽ ቤመጣ የመጨረሻ ድምጽ ሰጪ በመሆን ለውሳኔ ያበቃል። ውሳኔው እንዲተገበር ለፈጻሚ ወገን መድረሱን ያረጋግጣል። ከዚህ ውጬ ወጥቶ አሉባልታን ይዞ መርጃን ሳይጨብጡ ሊሎች የእርሱን አመለካከት እንዲደግፉለት ተጽእኖ ማድረግ ተገቢ አይደለምና ችሎታ ባለው መተካት አለበት። ባጠቃላይ ፍልብ ፍሎብ እየሰራ ያለው ከትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች የታዘዘውን እንጂ ለዲኤፍ ደብልዩ ወገኖቻችን የሚበጅ አይደለም። ከዚህ በፊትም ወገኖቻችንን ለመከፋፈል የሞከረው ሲከሽፍበት መልሱኝ ምን አመጣው።
በመሪነቱ ብቃት እንደሌውና ከጎዳና መውጣቱን ለምን አደረገው?    

ባለፈው ጠቅላላ ስብሰባም የትግሬ ነጻ አውጪ አድርባይ ብቻ ነበር ሲደመጥ የነበረ። ከሁሉም በላይ የእያንዳንዱን ግለሰብ መረጃና ማንነትን የያዘው ኤሌክትሮኒክስ መረጃን አላስረክብም ብሎ የያዘውና የመረዳጃ ማህበሩን ድህረ ገጽ ያለአግባብ እየጠለፈ ያለው ዳንኤል የተባለው ግለሰብ ሕገወጥ ምግባር ነው። ይህ ግለሰብ የያዘው መረጃ ለ3ኛ ወገን አስተላልፎ ሰጥቶት ይሆን? ወይንስ ወደፊት ያደርገው? በተለይም ለትግራይ ነጻ አውጪ! እንግዲህ በመረዳጃውም ሆነ በእድሩ እስከ መለያ ቁጥራችሁ የሞላችሁት ቅጽ ካለ ከአሁኑ እርምጃ መውሰድ የናንተው ሀላፊነት ነው።

የትግራይ ነጻ አውጪ ወኪል የሆኑት በዚህ ስብሰባ ላይ ከሚሰጣቸው መድረክ አልፈው እስከ አመራሩ መድረክ ድረስ በመዝለቅ ሥርዐት አልበኝነታቸውን ያሳዩበት ስብሰባ ነበር። ኣንግዲህ እነዚህ ናቸው በዕምነት ማዕከልም ሆነ በሶሻሉም የሕብረተሰቡ ጠንቅና መርዘኛ። ለዛሬ በአብነት ከዚህ በታች ያለው ምስል በደርግ ውታደርነት በሩሲያ ተማረ የሚባለውና በኃላም ለትግሪ ነጻ አውጪ አገልጋይ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሚስት የሽርክና ባለቤትነት የመድህን ድርጅት ያለሕጋዊ ፈቃድ በዳላስ የሚሰራና ያለሕዝብ ምርጫ የመረዳጃ ማህበር አመራር ይዞ የነበር፤ የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ለሚከሱ አጽራረ ቤተክርስትያን ኮሚቴ አቋቁሞ የሚመራና ደብሩን ለአዲስ አበባው ጌቶቹ ለመስጠት የሚንቀሳቀስ ግለሰብ ተፈራወርቅ የተባለው ከጉባኤው መሪዎች መድረክ ድረስ በመሄድ ሲፎክር የሚያሳየውን ነው።



ለዛሬው በዚህ እየቋጨን መልካም የፍልሰታ ጊዜን እየተመኘን በቸር መልሶ ያገናኘን።

እርሶስ ምን ይላሉ? 

Sunday, July 31, 2011

ፍልፕ ፍሎፕ / flip-flop

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


ፍልፕ ፍሎፕ / flip-flop

የጎረፉልን  መጣጥፎች ብዙ ናቸውና እኛም ሆን በማለት ያደፈጥነው ብዕራችን የምትጨምቀው ቀለም ደርቆ ሳይሆን በተቀጣጠለው እሳት ላይ በዚህ በጋ የድርቆሽ ሣር ላለመጨመር አሊያም እንደ ቀያችን አዋራው እስኪከስም ለሰላም ፣ ለፍቅርና ለአንድነት ባለን ቅንነት በመሆኑና ጦመሯ የተደባየውን ለመለይት ወጀቡን ስታመዛዝን መሆኑን ለመጠቆም በቅድሚያ ትዳዳለች። የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታቶች እንደምን ከርማችኃል? በሰላምና በጤና ጠብቆ ለጠዋት ማታ ጸሎታችን ምላሽ እያደረገና እንባችንን እያበሰ ላለለውና ለፈጠረን ልዑል እግዜብሔር አሁንም ክብር ምስጋና ይሁን! ወደፊትም እስከመጨረሻው ይሁንልን። አሜን።

ከሁሉ በፊት ያሳሰበን ሁለት ነጥብ ልንጋራችሁና ከጸሎታችሁ እንድታስገቡት የሚያስፈልግ ማሳሰቢያ ነው።
1. በአሁኑ ወቅት በትውልድ አገራችን ላይ እንዲሁም በአካባቢው አጎራባቾችን ጨምሮ የደረሰው የአየር መዛባት ከፍተኛ የሆነ የረአብ አደጋ መድረሱን የሁላችንም ግንዛቤ ነው። ምንም አይነት ምክንያትና ሰበብ ሳንይዝ የተቻለንን መርዳት ለየትኛውም ዕምነት ተከታይ የሚጠበቅበት ብቻ ሳይሆን ሰብዐዊነትም ጭምር ነው። አማኝ የሆነም ሆነ የሆነች ሁሉ ከእርዳታ ጋር ፈጣሪንም በፀሎት መጠየቅ ይገባል።
2. በሀገራችን አሜሪካን ምክር ቤት የተፋጠጡበት የእዳ ጭመራ ውዝግብን በመግባባት በቶሎ ይቋጩት ዘንድ ማሳሰብና መፀለይ ይገባናል። ምክንያቱም አሁን ያለው ምጣኔ ሀብት ቀውሱ አለምን እያናጋና ብዙዎችን ከኑሮ ሕይወታቸው ዛሬም እያናጋው ያለበት ወቅት ላይ ይኼው ሲጨመርበት ወደ ባሰ ጎዳና ይገፋዋልና የየትኛውም የፓለቲካ ፓርቲ ደጋፊና አባል የሆናችሁ ሁሉ ለምክር ቤቱ  ተወካዮቻችሁ ማሳሰብ ተገቢ ነው በማለት ገጻችን ያሳሰባትን አበይት ትኩረት ታካፍላለች።

የኛን ገጽ ለማንበብ የምትናፍቁ ከልብ የምትውዷት ወዳጆችዋ ብቻ ሳትሆኑ በኛ ዝምታም ግራ የሚገባቸውና ቀልባቸውን የሳበቻቸው ውስጥ ቅድሚያ የምንሰጣቸው በገጻችን ስማቸው የተጠቀሱት ሁሉ በምጎሳም ሆነ በነቀፊታ ሱስ ሆናባቸው እንዳለች ፀሀይ የሞቀው እውነታ ነው። ነቀፊታችን የሚመራቸው ሁሉ በገጿ ላይ ከመፋጨት ይልቅ ወደ ቅንነትና ወደ በጎ መስመር ገብተውልን ለማየት ለፈጣሪያችን የዘወትር ፀሎት ከማቅረብ አልቦዘንም። ሁላችሁም በዚህ ብትተባበርሩ ገፃችን ደስታዋ የላቀ ነው። ሌላው ወገን ደግሞ የድርጅት ሱሰኞችን ገጻችን በሰፊው አፍርታለች። በአውሮፓና በአሜሪካ ተቀማጭነትን ይዘውና እንዲሁም በኤትዮጵያ ውስጥም ያሰረጉት የትግሬ ነፃ አውጪ ምንደኞች ፣ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት፣ ከሊቀ ጳጳሱ ጀምሮ እንዲሁም የማህበረ ቅዱሳን የተባለው የከልት ቡድን በሀገር ቤትና በውጪ ያሉትን ፣ ብሎም የአጽራረ ቤተ ክርስትያን ቡድን ሆነው ፤ አንዳንዶችም የሀሰትና ፍሬ አልባ ግብረሰናይ በማቅዋቋም የሚንቀሳቀሱትን ያካትታል።

ከላይ እንደጠቀስነው ብዙ አስተያየቶች ቢደርሱንም ሆነ ከዝህ በፊት የኮነንነው ምግባርም ገና ዳኛው ሳይፈርድ ነበር አካሄዱን የምናስተውል። በተለይ በአእምሮ ኹከት ምክንያት የምትቸገረው እህት ቀደምትነትና እንደእርሷ ለይቶ ለሕክምና ያልዳረጋቸው ነገር ግን የጤናው እውክታን በተለይ መልኩ እየተገበሩ ያሉት ከዳላሱ የቅዱስ ሚካኤል ጋር ያላጋቸው፤ ትሁትና ታጋሽ መልአክትነቱን ሊመክረን ደገመ እንጂ በእነርሱ  እንደማይወድቅ አረጋገጠልን። ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ደገመልን። በዚህ ላይ የምንለው ቢኖር የደብሩ ጠበቆች በቀጥታ ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ ፍርዱን የሰጠው የበታች ችሎት ነጥብን ብቻ እንጂ ተጨማሪ አቤቱታን እንደማያይ እንዴት መረዳት ተሳናቸው። በወቅቱ አመራር ላይ የነበረው አስተዳደር መወሰን የነበረበትና የመጀመሪያ ክስ ሲደርሳቸው ፤ የክስ ክስን አስገብተው ቢሆን ኖሮ የታችኛው ችሎት ይወስን ነበርና ዛሬ ደብሩ አዲስ የኪሳራ ክስ ለመክፈት ወደ ሌላ ጎዳና ባልተመለከተ ነበር ብሎ ያስመዘገበን የሚካኤል ሠይፍ  ከሚናለው ቡድን ተወካይ ነው።

2. ተወካዩም አያይዞ ካቀረበልን ውስጥ ፤ በተኩላውና ብጤዎቹ የተከፈተው ክስም የመጨረሻ ውስኔ ሊሰጥበት ሲጠበቅ ከሳሽ ክሱን አንስቻለሁና ጉዳዩ ይዘጋልኝ በማለት ያቀረበው መንገድ አደገኛ ስለሆነና ለሌሎችም በር የሚከፍት ስለሆነ በመመሪያ ተቀብሎ ነገር ግን ኪሳራዬ ይከፈለኝ የማለት መብቱን ማስጠበቅ አለበት። ይህ ካልሆነ የህግ አማካሪዎቹን ባስቸኳይ መለወጥ ካልሆነ ፤ አሁን ያለው አመራርን መለወጥ የግድ ይሆናል።

ሌላው ከዚህ ቀደም አስተዳደር ቦርዱ ለ2 ጌዜ የጠራው ስብሰባ አስፈላጊው ቁጥር ባለመሟላቱ መሰረዙ የታወቀ ነው። በወቅቱም በድጋሚ ጭምር የተገኙት አነዚያ ብቻ ናቸው በኦገስት 6 ስብሰባ ይጥራልን ብለው ባቀረቡት መሰረት ሲሆን አሁንም እነአርሱ ብቻ እንጂ ሌላ ክርስትያን ለነገርና ለክርክር አልፎም በእነርሱ ሊስሟጠጥ ብሎም ሊሰደብ የሚመጣ የለም። ካለእነርሱ ሀይማኖተኛ ለአሳር ፣ እንእርሱ ብቻ ለደብራችን እጣ ፈንታ አዋቂ ፣ ከዚህ ካሳለፍነው ፈተና የዶሉን እነእርሱ፣ ቆራቢም እነእርሱ፣ አስከሳሽና አካሻሽ እንእርሱ፣ ቅን አገልጋዮችን አዋኪና እንቅፋት እንእርሱ። ዛሬማ እኛ ብቻ የአሽከርካሪውን መቀመጫ ካልያዝን ሌላው መንዳት እንደማይችል ወይንም ማሽከርከ እንደማያውቅ ነው የሚያምኑ በማለት የሚካኤል ሠይፍ ተወካይ ደምድሞልናል።

ተኩላውና አጋሮቹ እንደገና ክርስትና ተነስተው ነው ወይስ የትግራይ ነጻ አውጪ አዲስ ብልሀት መመሪያ ተቀብለው ይሆን። በክርስትናው ከሆነ ደብሩን በግልጽና ባደባባይ የበደሉትን ምዕመን ጨምሮ ካሕን ይዘው መጠየቅ አሊያም ለሰይጣናዊው ምግባር ከሆነም ከፈጣሪ ያገኙታል። አሁንም በቁም እየተቀበሉት ነው። ለዚህም እንደሀገራችን አባባል ፍልፕ ፍሎፕ ያልነው’ በተለይ ተኩላው በወጣትነቱ ነበር ለትውልድ ሀገሩ ቃል ገብቶ መለዮ ያደረገ ክዶ ከኢሕአፓ የተቀላቀለ። አሜሪካ ከርሞ ኢሕአፓ ሆኜም አላውቅ ሲል በሌላ በኩል እዚያው ይልከሰከሳል። እኛ እስከምናውቅ በደብሩ መተዳደሪያ አርቃቂነት ከነግርማቸው አድማሴ ጋር ከአዲስ አበባ መመሪያ እየተቀበሉ የጣፉት በመውደቁ ያኮረፈና ልክፍቱ የተቀሰቀሰበት ትላንት ለመብቱ ነው ብሎ ከብጤዎቹ ጋር አብሮ የከሰሰውን ለምን እስከ ውሳኔ መጠበቅ አቃተው? ከታሪክ እንደምንረዳው ለመብታቸው የቆሙ እስከመጨረሻው መሰላል ይወጣሉ እንጂ እንደ እርሱና ቢጤዎቹ አያፈገፍጉም። ምናምንቴ ፍልፕ ፍሎፐር!

ሌላው ፍልፕ ፍሎፐር ደግሞ ብርሀን መኮንን aka ማክ መኮንን ነው። ሕዝብን መምራት እንደሚጠፈጥፈው ቂጣ መገለባበጥ መስሎት ይሆን የተጣለበትን ሀላፊነት ሸጦ ሲያበቃ በፈቃዱ ከለቀቀ በኃላ አማልዱኝ ብሎ ሰብስቦ መልሱኝ ማለት ምንድን ነው። ቂጣ መጠፍጠፍ ሌላ ሙያ ሕብረተሰብ መምራት ሌላ መሆኑን አላወቀምን? መረዳጃ ማህበር አመራር 101 ትምህርት የለውምን? አሁንስ በመልቀቂያ ወረቀቱ እንደተናዘዘው ሊተገብር ዘዴ ብሎ የያዘው ይኖር? ይህ ግለሰብ ባለፈው ሕብረተሰቡን ለመከፋፈል ዛሬም በሪዲዮኑ እየወጣ ያውካልን? ለማን እንደሚሰራማ በግልጽ በበተነው አይተነዋልና ለምን መለሱት? ብቻቸውን የቀሩ የእርሱ ቢጤዎች ካመራሩ ይኖሩ ይሆን? የእርሱ መመለስ ከጉዳቱ ጥቅሙ ምንድን ይሆን? የገባውንም የገንዘብ ቃል እስከ ዛሪ እንዳላስገባ ነው መረጃ የሚያሳየን ፣ እንግዲህ መጨረሻውን እዛው ለናንተ ዳላሶች እንተወዋለን።

በተለይም በዳላስ ስላለው አለም አቀፍ የምዕመን ማህበር ስለሚለውና የኢትዮጵያን ቀን በዳላስ አንባቢ እንዲያውቀው ገጿ ያዘጋጀችውን እንደ አመቺነቱ ወደፊት ታስነብባለች። ማህበረ ቅዱሳን aka ማቅ የተባለው ከልት እንደምህጻረ ቃሉ ማቅ እየለበሰ ነው። ቅንነትና ከልብ ያልሆነ ሁሉ ግዜ ይፍጅ እንጅ እውነቱ ገህድ ወጥቶ ፀሀይ እንደሚሞቅ የታወቀ ነው። በሰሜን አሜሪካ ያለው የነርቭ ሴንተራቸውም ሁኔታዎችን ለመቆጣጠር ከአቅሙ በላይ ሆኖበት ምናልባት ሌሎቹን ተሀድሶ ባለበት አንደበቱ ዛሬ ተሀድሶ ለእርሱ ወይንም አብሮ ወደ መቃብር ወራጅነቱን ከሚደርሱን ዘገባዎች ልንረዳ ችለናል። ይህም ከሚከተሉት የብዕር ጨመቃ ስራዎች የሚካተት ይሆናል። ለዛሬው ቸር ያሰማን በማለት ስንሰናበት መልካሙን ሁሉ እየተመኘንላችሁ ነው።

እርሶስ ምን ይላሉ?    

Thursday, July 7, 2011

ማርገብ ወይስ ማራገብ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


ማርገብ ወይስ ማራገብ?

የተወደዳችሁና የምንነፋፈቅ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከረማችሁ? በልዑል እግዜአብሔር ፈቃድ ደግመን ብዕራችንን እንድንጨምቅ ወደ እናንተም እንዲደርስ ለፈቀደው ለእርሱ ሁሉም ክብርና ምስጋና ይሁንልን። ስለገናናው ስሙ በፍጥረቱ ዘንድ ሁሉ ይወደስልን። አሜን።

ጌታችን አምላካችንና ፈጣሪያችን በባዕድ ምድር አምጥቶ የማያልቅ ቸርነቱንና በረከቱን አፈሰሰልን። እጅ ለእጅ ተያይዘን በአንድነት እንግዳ የሆነውንና ያልታወቅውን እምነታችንን ከሩቅ ውቅያኖስን አሻግረን በየከተምንበት ሁሉ በማዳረስ ከአንድ ቤተክርስትያን ቁጥር እያበለጥን በእርሱ ጸጋ መብቃታችንን በማስተዋል ፈቃዱን በመቸሩ ምስጋናችንን ከልብ ማድረግ ይገባናል። ጽድቅ ባለበት ሁሉ አጥህ እንደሚያደናቅፈን መዘንጋት አያስፈልግም። እጅ ለእጅ ተያይዘን የጀመርነውን አብቦ ለተተኪው የማስተላለፍ ደግሞ የግድ ነውና በዚህ ሳምንት ማገባደጃ ላይ እየተካሄደ ያለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ አማኞች በአይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካን በቴክሳስ ግዛት በዳላስ ከተማ አካባቢ የሚገኘው የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር የጀመረው ከታዳጊ እስከ ወጣት የሚያካትተው መንፈሳዊ ጉባኤ ታላቅ ቦታ ይሰጠዋል። በተለይም ከአመት በፊት ይህ ደብር ከተወሳሰበ ፈተና ብቻ ሳይሆን ሕልውናው አደጋ ላይ እንደነበር ለማንም ግልጽ ነው። እነዚህ ጠላቶች በተለያየ መልኩ የከፈቱበትን ፈተና በእግዜአብሔር እገዛ ለዚህ ታላቅ ምዕራፍ ጎህ ቀዳጅ ሆኖ በመገኘቱ ደግሞ ደስ ሊለን ይገባል። እኝባችንን አብሶልናል ጸሎታችንንም ስምቶናልና። ለፈጣሪያችን ምስጋና ይሁንልን። አሜን።

ዛሬም እንደዚህ አሜህላ የሆኑ እህትና ወንድሞች ጨርሰው አልጠፉምና በጸሎታች በርትተን መጽናት ይገባናል። ፈጣሪም እንደዚ ያሉትን እጸጽ ከማራገብ አውጥቶ አርጋቢ ያድርግልን እንላለን። የተከፈተው የወጣቶች ጉባኤ ወጣቶቻችን የምንጠብቅባቸውን የተረካቢ ጎዳና ውስጥ እንዲሳተፉ ፈጣሪያችንን እንማለዳለን። አንድነትና ሕብረታችንን ይጠብቅልን። ቤተክርስትያናችንን ቅን አገልጋዮቿን ይጠብቅልን። ጉባኤውንም የታቀደውን ግብ ያድርስልን፡። አጽራረ ቤተክርስትያንን ያስታግስልን። አሜን።

ከዚህ ፈቀቅ ስንል ደግሞ የዳላስ መረዳጃ ማህበርን አስመልክቶ ባለፈው ያወጣነውን ትኩስ ዜና የከተማችሁ መነጋገሪያ እንደነበርና ግንዛቤን ያጫበጠ መሆኑን ከሚደርሱን አስተያየቶች ስላገኘነው፣ ስለተሳትፎዎቿችሁ ልባዊ ምስጋናችን ይድረሳችሁ። ቀደም ሲል የነበረው ሴራ ውስብስብ እንደነበር ከመኃላችሁ የተረዱት በጣት የሚቆጠሩ ቤሆንም ቀደም ብለው ፊት ለፊት የገጠሟቸውን ወይዘሮ ላይ የከፈቱት ዘመቻና የግለሰቧን ቆራጥነት ገጻችን ታደንቃለች። የተራዷቸውና የደገፏችውንም ምስጋና ይድረሳችሁ እያልን ድርጅቱ ባለቤቱ ለሆነው ወገኖቻችን ተመለሰ ለማለት የሚያስችለው ፈጽሞ ሲጠራ ብቻ ነው።

በተለይ ድርጅቱን ለማጥፋት ዘመቻው የተጀመረው ቀደም ሲል ነበር። ወደመረዳጅው ማህበር ዘልቀው በመግባት የተቆጣጠሩት ጥቂት ግለሰቦች በእድር ሽፋን የሕይወት ኢንሹራንስ ለመሸጥ ነበር። እነዚህ የኢንሹራንስ ደላላዎች የታያቸውና የታወሩት በግል ጥቅም ብቻ ስለነበር፣ አጋጣሚው ድርጅቱ ደካማ እንዲሁም ተቆርቋሪ የለውምና ፤
1. የመረዳጃ ማህበሩን ሕጋዊ ስምና ፈቃዱን በማብከን። ጊዜው ሲደርስ ደግሞ በእራሳቸው ስም የማውጣት ቁልፍ ዋነኛው ስልትና በስሙ ከተለያየ መንግሥታዊና ግላዊ ድርጅቶች በኢትዮጵያውያን ስም ገንዘብ ማግኘት ነበር። ምሳሌ አውራዎቹ የፈጠሯቸውን የግብረ-ሰናይ ስሞች ብዛትና ማን ማን እንደሆነ እኛና ሌሎች በገጾቻችን ያስነበብነውን ማየቱ ይጠቅማል። ለዚህም ነበር የዳላስና አካባቢውን የኢትዮጵያን መረዳጃ ማህበር ሕጋዊ ፈቃድ አብክነው የነበሩ።
2. መረዳጃ ማህበሩ በድህረ-ገጹ እንዳስቀመጠው እድሩ በስሩ እንዳለ ያደረገውን አስነብቦናል። ነገር ግን እድሩ የተቋቋመበት ጊዜ መረዳጃ ማህበሩ ሕጋዊ ሰውነት የሌለውና ፈርሶ እንደነበር ይታወቃል። አላማው መረዳጃ ማህበሩ ስሙ ከመከነ በኃላ በግለሰብ ስም ለመተካትና ማንም ሳያውቅ ለመበዝበዝ ሲሆን፤ ይህ ቢታወቅም አንዴ ሕጋዊ ሰውነትን ከያዘ ማስመለስ አይቻልምና። ይህን እስከለጠፍንበት ደቂቃ እድሩ ምንም አይነት ሕጋዊ ሰውነት የሌለው ነገር ግን በጠረፔዛ ስር የተደረገ ሕገ ወጥ እድር ነው። ይህንንም ጊዜዊ ከለላ ያስተናገደው የቀድሞ መረዳጃ ማህበር አመራር ሲሆን የአሁንስ ምን ይል ይሆን? ዋናው አላማ እድሩን በመረዳጃው ማህበር ለመተካት ወይንም መረዳጃ ማህበሩን ለማገት ሲሆን፣ በዚህም ኢንሹራንስ ደላሎችም በእድር ስም ነገር ግን ጃንጥላ የተባለውን መድህን በመግዛት ከሆነ የራሳቸውን መድህን መክፈት ካልሆነም መሀል ቤት ሆነው ወገኖቻችንን መዝረፍ ነው። ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ፤ አሁን እድሩ እክል ላጋጠመው መክፈል ባይችል ተጠያቂው ማነው? ለሚለው ጥያቄ ማንም የለም ነው መልሱ።።

ምክንያቱም እድሩ ምንም ሕጋዊ ሰውነት የሌለውና ተጠያቂ የሚሆን ሕጋዊ ተወካይ የሌለው ነው።
መረዳጃው ማህበርም ቢሆን ህገ ወጥ ስራ ሲሰራና በተባባሪነት ስሙ ሲጠቀስ እንጅ በመተዳደርያ ደንቡ ላይ ያልተቀመጠ በመሆኑ አላውቅም ባይ ይሆናል። ከዚህ ጋር ተያይዞ ሂሳብ ደብተሩ በገለልተኛ አካል ተመርምሮ ያልተረጋገጠና ሀቀኛ ቁጥሩ የማይታወቅ መሆኑን በተግባር ያሳየ ነው። መረዳጃውም ቤሆን በሂሳብ አያያዙ ላይና ቁጥጥር የማያደርግለት መሆኑ ይታወቃል። እድሩ ስም እንጂ በራሱ ገለልተኛ ነው። ሕጋዊ ፈቃድም በምንም ጎኑ የለውምና። 500 በላይ አባል አለን የሚሉትና አመራሩን የያዙት ቢሆኑም እምነት የማይጣልባቸውና በወገኖቻችን ላይ ለሚደረገው ስውር ብዝበዛ ተጠቃሚዎች እንጂ ንጹሀን እንዳይደሉ እናሰምርበታለን።

ዘግይቶ እንደደረሰን ከሆነ ባለፈው ሳምንት ለወራት የመረዳጃ ማህበር ሊቀመንበር የሆነው ብርሀን aka ማክ መኮንን ለቦርዱ እንቅፋት በመሆኑ ቦርዱ በመረጃ በተደገፈና በአንድ ድምጽ ወስኖበት እንደነበር ነው ግን ከእነርሱ መግለጫ ስላልመጣ አልፈነው በእርሱ ፈቃድ እንደለቀቀ አድርጎ የበተነውን ያነበባችሁ ሁሉ ትገነዘባላችሁ እንላለን። በጥሁፉ ላይ ከጠቀሰው ስም አንዱ የበተነውን ኢ ሜይል እንደዚህ ይነበባል።


--- On Tue, 7/5/11, Daniel Gizaw wrote:

From: Daniel Gizaw
Subject: Emergency meeting
To:
Date: Tuesday, July 5, 2011, 10:14 AM

SELAM  All EDIR members,

You might have heard the Ethiopian Community Radio Ato Birhan  on Sunday the MAAEC chairman  calling an emergency meeting. When there is an impasse to resolve an issue or issues the by-law give the chairman authority to call an emerngency  meeting. The Board members division is a sign of unhealthy atmosphere which  take our community and EDIR backward.  Therefore, we can not stress enough that your participation on the meeting which is going to be held July 10th at Double tree Hotel located at Central and Campbell.

We highly encourage you  to pass this information to EDIR members that you know.

Thank you very much

The EDIR  secretary  

Daniel Gizaw

እንግዲህ ከጠሀፊው አጻጻፍ የስፔሊንግና የግራመር ጉድፉን ለእራሱ በመተው ( ሊያው ሚስቱስ ቢሆን የመረዳጃው ማህበር በጠሀፊነት ተቀጣሪ ተመሳሳይ ችግር ያላት ስለሆነች ባልና ሚስት ከአንድ ውኃ ብለን እንለፋት)። የጥሁፋችን መነሻ ያደረግነው ‘ማርገብ ወይስ ማራገብ’ ወደ አልነው እርእስ ቢወስደንም አንባቢ የራሱን ግምገማ ያድርግ እንላለን። እንደ ደረሰን አስተያየቶች እንግዲ አቶ ብርሀን  ለግለሰቡና ለሚስቱ በጣም የተነካ ባስመሰለው የስንብት ጥሁፉ ካዘነላቸው፤ በግሉ ከሚያስተዳድረው ንግድ ቤት በቂጣ ጠፍጣፊነት ወይንም በፒሳ አድራሽነት የተላላኪ ስራ ውስጥ ቢዶላቸው እንጂ እርሷ ለመረዳጃው ማህበር ሳይሆን አብዛኛውን ጊዜዋን የምታጠፋው ለቢሮው ተጋሪዎች በማገልገል ሲሆን እርሱም መረዳጃውን በእድርና በሕይወት ኢንሹራንስ ድርጅት ለመተካት ነው። ምናልባትም አቶ ብርሀንም የዚያ ራዕይ ተጋሪ ለመሆን አስቦ ይሆን? ስለነእነርሱ የአዞ እንባ የያዘው። የተመረጠው ለመረዳጃው ማህበር ጥቅምና ጥቅም ብቻ መሆኑን አላወቀውምን?

ይህ የተበተነውና ተጠራ የተባለው ስብሰባን በተመለከተ የሚመለከታችሁ ሁሉ በቀጥታ የመረዳጃ ማህበር ተመራጮቹን በማነጋገር መረዳት ይገባችኃል። ጠሪው የቀድሞው ሊቀመንበር በግሉ እንጂ መረዳጃው እንዳልሆነ ስላረጋገጥን ይህ ሕገወጥ ስብሰባና ወገኖቻችንን አንድነት የሚያናጋ ሰይጣናዊ ስብሰባ ነው። የመረዳጃውንም ማህበር እንዲፈታተን ጥቅማቸው የተነካ ግለሰቦች አብረው የሚደልቁት ከበሮ ነው እንላለን።  

በሚቀጥለው መጣጥፋችን እስክንገናኝ፤ ለሁላችንም ማስተዋልና ቅንነትን ይስጠን። ከመካከላችሁ አሜኸላ የሆኑባቸሁን ውንድሞችና እህቶች ፈጣሪ ልቦናቸውን ይመልስልን፤ ቸር ወሬ ያሰማን ፤ በቸር ያገናኘን። አሜን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Monday, July 4, 2011

አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም።


 አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!

ከውስጡ ትኩስ ዜና ስለ አቶ ብርሀን የመልቀቂያ ደብዳቤ የተሰጠውን አክለንበታል።

የተወደዳችሁ የገጻችን አንባቢዎች እንደምን አላችሁልን? በእርሱ ፈቃድ ደግመን ብዕራችንን ለመጭመቅ ፈቃዱን ላደረገልን ለልዑል እግዜአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን። አሜን። ስለ ታላቁ ስምህ አሁንም ክብር ምስጋና ይሁን።

በዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር የቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ ተቋም ከፊታችን ሀሙስ ጅላይ 7 እስከ 9 2011 ድረስ በደብሩ ውስጥ የሚያኬደው መንፈሳዊ ጉባኤ በአይነቱ ለመጀመሪያው ጊዜ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተወላጆች ዘንድ ታላቅና ታሪካዊ ቦታ የሚሰጠው ነው። ይህ ተቋም በዚሁ ከቀጠለ ወደፊት ሀገር በቀል የኦርቶዶክሳዊ ዕምነት አገልጋይና ተረክቦ ጠባቂ የሚሆኑ የዕምነቱን ሊቃውንትና ካህናትን ማፍለቂያ ምንጭ ይሆናል የሚል ከፍተኛ ዕምነትን ሊያስጨብጥ የሚያስችል መሰረትን ይጥላል የሚለውን ራዕይ ያደርሰናልና ሁላችንም በያለንበት በጸሎታችን ሁሉ ልናስበው የሚገባን መሆኑን ገጻችን ታሳስባለች።

ከታሪክ እንደምንረዳው ከሆነ ደብሩ በዳላስ ኪንግ መንገድ ላይ ከሚገኘው የቀደምት ስፍራው አሁን በጋርላንድ ውስጥ በሰሜን ጁቢተር መንገድ የተዛወረበት ምክንያቶች ውስጥ አበይቱ ስለ ታዳጊ ልጆቻችሁ እንደሆነ ነበር። በየጊዜው ከሚመረጡት የደብሩ የስራ አመራሮች አብዛኛዎቹ ተደጋግመው የሚመረጡት አበይት ምክንያት ሆኖ ወደ አዲሱ ሕንጻ ያስገዛቸውን ጉዳይ ላይ የሰጡት ትኩረትና ያስመዘገቡት እድገት ለራሱ ምስክር ስለሚሆን ግምገማውን ለሚመለከታቸው እየተውን፤ ለወጣቱና ለህጻናቱ ተብሎ የተቀጠረው አዲሱ መምህርና አዲሱ የአስተዳደር አባላት እያስመዘገቡ ያሉትን ልዩነት በኛ ብዕር ብንከትበው ደግሞ ወገነኛ ያሰኘናልና እናንተው ገምግሙት የምንለው። ምክንያቶችን ዘርዝረን የአነጻጸርንበትን ነጥቦች ማቅረብ አይገደነም ነገር ግን የቀደሙት አመራሮች ምንም ሰሩ ምንም ባላቸው የዕውቀትና የአመራር ብቃት ለተተኪው አድርሰዋልና የአሁኖቹን ራዕያቸው ደግሞ ምንድን ነው ? የሚለውን እናንተው ዳላሶች ናችሁና የምትኖሩት፤ አብራችሁ በቅንነት ከአመራሩ ጎን በመሆን ለተተኪና ተረካቢ ልጆቻችሁ የሚጠበቅባችሁን በምትችሉት ሁሉ በመተባበር ለሀይማኖታችሁ ቀጣይነት አጋዥ በመሆን የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ክርስትያናዊ ጥሪዋን ገጻችን ታቀርባለች።

ገጻችን በየጊዜው ከሚደርሷት መልዕክቶች ውስጥ አንዳንድ ጥቅማቸው የተነካባቸው አሊያም ከኛ ውጪ ወይንም እኛ ባልነው በማለት መልካምና ትሁት የሆኑትንና ያለምንም ጥቅም በበጎነትና በቅንነት እንባረክበታለን ብለው የሚያገለግሉትን ምዕመኖችን በተለያየ መንገድ ለማወክ እንቅፋቶች እየሆኑባቸው ይገኛሉ። እነዚህ ከውስጥ ሆነው የሚያውኩትን ልቦና ሰጥቶና መክሮ እንዲመልሳቸው ለፈጣሪ እየለመንን ፤ ቅን አገልጋዮችንም ትግእስትን እንዲሰጣቸውና በረከቱን እንዲያበዛላቸው ፈቃዱን ያድርግልን እንላለን። የወጣቶቹን ጉባኤ እንዲሳካ ለተሳተፉት ሁሉ እግዜአብሔር ይክፈላቸው፣ ልጆቻችንንም ይባርክልን፣ አጽራረ ቤተክርስትያንን ያስታግስልን። አሜን።

ከዚህ እልፍ ስንል ደግሞ የዳላስ ኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር የጁላይ 3 እሁድ የሬዲዮ ዝግጅትን በኢንተርኔት ለመስማት የሞከርነውን ድራማ አስቂኝና አሳዛኝ ነበር። ብዙ ጊዜ ገጻችን ያስጨበጠቻቸው እውነታዎች ዛሬም እየተደገሙ በመሆናቸው ‘አንጀቴ ቅቤ ጠጣ!’ የሚለውን ዘይቤ ያስታወሰን እውነትነቱ መዳገሙ እንጂ አስደስቶን አለመሆኑን ልናሰምርበት እንፈልጋለን።

ዝግጅቱ ጥራት የሌለው ብቻ ሳይሆን ብቃት ያጣ አስተናጋጅ ያቀረበው መሁኑን ያደመጠው ሁሉ ዋቢ ይሆነናል። ከሁሉም በላይ ሬዲዮኑ የማን ነው? ኃላፊና ተቆጣጣሪስ አለውን? የሚቀርቡትንስ ዝግጅቶች የሚገመግመው ማነው? አሊያስ በጣት የሚቆጠሩ የሬዲዮ መናገሪያውን ይዘው እንዳሻቸው የሚፈልጉትን መደስኮሪያ መሳሪያቸው ይሆን? ወዘተ……የመሳሰሉትን ጥያቄዎች የሚመለከታቸው የመረዳጃ ማህበር አመራሮችን መስሎ ስለማይታየን ማን ይሆን የሚመልሰው? የሚለውን አንባቢዎቻችን የቤት ስራ ይሁናችሁ እንላለን።

የመረዳጃው ማህበር ተመራጭ ያደረገውን የፊታችን እሁድ የስብሰባ ጥሪን አስመልክቶ ተቃራኒ የሆነ ዲስኩር ያደረገው ግርማ ንጉሴ የተባለው በምሬትና በቁጭት የተመራጩን ንግግር አጣጥሎና አዋርዶ የሰጠውን መግለጫ የለየለት ጸረ መረዳጃ ቅስቀሳ እንደነበረ አስደምጦናል። ቀደም ሲል መረዳጃ ማህበሩን አፍነው ከሚመዘብሩት ውስጥ አንዱ የሆነውና በታቀደው የአመቱ የኢትዮጵያ ቀን በዓል ተሳትፎ የግል ጥቅሙ እንደሚቀርበት ከወዲሁ በመረዳቱ ከነግብረ- አበሮቹ የከፈቱት አዲስ ዘመቻ ነው። ስለዚህ ግለሰብ ቀደም ባሉት መጣጥፎቻችን ውስጥ ብዙ የተካተተ ስለሆነ እንደ እነዚህ ላሉት ግለስቦች መረዳጃ ማህበሩና ወገኖቻችን ከወዲሁ ነቅተው መዘጋጀት ይገባቸዋል።

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስብሰባውን ጥሪ ያስደመጠው የመረዳጃ ማህበሩ ሊቀ መንበር ብርሀን መኮንን የተባለ ሲሆን፣ ከምንጮቻችን እንደተረዳነው ከሆነ ይህንን የስብሰባ ጥሪ አስመልክቶ ቦርዱ ምንም አይነት ስብሰባና ውሳኔ አለማድረጉንና ምንም አይነት ቃለ ጉባኤ ያልጨበጠ መሆኑን፣ በግሉ ያደረገው ጥሪ ነው በማለት ሌሎች ተመራጮች መናገራቸውን አስምረውልናል። በዚህ የራዲዮ ስርጭት ላይ ከተደመጠው ጋር ሌላው አቅራቢ ስለ በትሩ ገብረእግዚሀብሄር የኮሚኒቲ ጀግና የሚል እውቅናና ሽልማት መደረጉን ነበር። ይህች ገጽ ከዚህ በፊት የግለሰቡን አስነዋሪ ምግባርና በቴኔሲ ፍርድ ቤት ከነባለቤቱ የተወነጀለብትን በቀደምት ገጾቿ ማስነበቧ ይታወቃል። በዳላስም የተለያየ ግብረ- ሰናይ ድርጅት ስሞችን በመጠቀም አልፎም በወገኖቿችን ስም በመነገድ እንጂ በዳላስ አካባቢ ለሚኖሩት ወገኖቿችን ያበረከተውና ለኮሚኒቲ ጀግና ተብሎ የሚያበቃው ያየነው አንድም ጠብታ የለም። እርሱና የጥቅም ተካፋዮቹ ጥቂት ግለሰቦች የሚቀቡት ስያሜ ነው ሲል ምንጫችን አስረድቶናል። አሁን ደግሞ አዲስ የተመረጠው መረዳጃ ማህበር ቦርድ ሊቀ መንበርም ሕብረተሰቡን በመወከል በዚህ ግብዣ ቦታ መገኘቱን ራዲዮው ማስደመጡ ይህ ሰው ማነው ወደሚል ግምገማ ጋብዞናል። በዚህም መሰረት ብርሀን በሚል መጠሪያ የተመረጠው ግለሰብ ጥንድ ስም ያለው ለመሆኑ ከመረዳጃው ማህበር ድህረ ገጽ ለመረዳት በቅተናል። ስሙም ማክ መኮንን ነው። እንዴት በሁለት ስም ይጠራል? ለምንስ አስፈለገ? የሚለውን ጥያቄ ላንባቢ እየተውን የተጓደኛቸውንና አብሮ በአላቸውን ያዳመቀላቸውን በማስተዋል ሊታይ ይገባዋልና የወደፊቱ የድርጅቱን ጉዞ በዚህ አይነት ግለሰብ አመራር ስር ለመተንበይ አያዳግትም ያሰኛል።

የአስቸኳይ ስብሰባው አላማ እንደተደመጠው ከሆነ የኢትዮጵያን በዐል ቀን አስመልክቶ  ቢሆንም በመረዳጃው ማህበር ድህረ ገጽ ላይ ቀኑንም ጨምሮ እንደሚከበር የተወሰነ ሲሆን፤ በግሉ የጠራው ስብሰባና የግርማ ዲስኩር ተዳምሮ ምን እየተሰራ መሆኑና አዲሶቹም ተመራጮች ከድጥ ወደ ማጡ እየተጓዙ መሆናቸውን ያሳያል። በሌላ በኩል በድህረ ገፁ በተቀመጠው መሰረት የሬድዮ ዝግጅቱ የመረዳጃ ማህበሩ መሆኑን ሲያስነብብ፤ አቅራቢዎቹ ግን የግላቸው በማድረግ ያሻቸውን እንደሚያደርጉና ለመረዳጃ ማህበሩ አመራር ውሳኔ እንደማይገዙና ተጻራሪ ዘመቻ እንደሚያደርጉ ግርማ የተባለው ግለሰብ በ07/03/2011 ያስደመጠው ጉልህ መረጃ ነው። ስለዚህም መቼ ነው ሕብረተስቡና መረዳጃ ማህበሩ እውነተኛ የሬዲዮ ባለቤትነታቸው የሚታወቀው? ውይስ ለጥቅም ሸጠውታል? የሚያሰኘው። ሌላው ከገጹ ላይ የታዘብነው ቢኖር እድሩን አስመልክቶ ተመሰረተ የተባለውና በመረዳጃው ማህበር ስር ነው የተሰኘው የተባለበት ወቅት መረዳጃው በሕግ ፈርሶ እንደነበር ከዚህ በታች ያለውን መረጃ ማየቱ ጠቃሚ ሲሆን፤ ድርጅቱም ቤሆን በገጹ ለምን ይህንን አልገለጸም? በመረዳጃው ማህበር ስር እንዴት ሕገወጥ ጋብቻ ተደረገ? በመተዳደሪያው ሕግ ላይስ ለምን በግልጽ አልተቀመጠም? እድሩ በሕግ መሰረት በመረዳጃው ማህበር ስርና አካል ከሆነ እንዴት አድርጎ ነው ለአባላቱ እርዳታን የሚሰጥ? ምንስ ሕጋዊ ከለላ አለው? ወዘተ……..  
 
ሌላው መረዳጃ ማህበሩ በስሬ አቅፊ አለ የሚለውና እራሱን ግብረ-ሰናይ ድርጅት ነኝ የሚል ስለ ዐይን የተቋቋመና ከኤትዮጵያ ዐይን ባንክ ጋር ትስስር አለኝ የሚለውን ድርጅት አስነብቦናል። በየጊዜው አዳዲስና የመረዳጃው ማህበር አባላት ተሰብስበው ባልወሰኑት ላይ ጥቂት ግለሰቦች የሚፈጽሙት ሕገ ወጥ ጋብቻ ከመተዳደሪያ ደንቡና ሀገሪቱም ካወጣችው የግብረ-ሰናይ መተዳደሪያ ህጎች ተጻራሪ ተግባር መሆኑን ተረድተውት ይሆን? ወይስ በዳላስ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወገኖቻችን መካከል እውቀትና ማስተዋል ያለው ማንም የኢትዮጵያ ተወላጅና ድርጅቱ የሁላችንም ነው ብሎ የሚነሳ ወንድ ወንድም ወይስ ሴት እህት ይጥፋ! ወይስ መሀይምና ደንቆሮ ብቻ ይሆን ብለን ለማስመር ባንዳዳም ጉዳዩ አስቸኳይና ታላቅነት ያለው ነው እንላለን። የሊቀ መንበሩን የትምህርት ደርጃ አጣርተን ባናውቅም ለጊዜው ቦርዱ ካቀፋቸው ውስጥ 2 የዶክተርነት ዲግሪ ያላቸውን ድሀረ ገጹ አስነብቦናል። የክብር ይሁን የዕውቀት ዲግሪ እኛ እስከምናውቀው ድረስ አምሃ የተባለው ግለሰብ ማንኛውም አይነት እንደሌለውና ከሚሰራበትም መስሪያ ቤት ያረጋገጥን ስለሆነ መረዳጃው የሀሰት ማዕረግ መቀባቱን ቢያርም ስንል፣ ስለሌላው ዶክተር ምርምራችንን ስላልጨረስን የምታውቁ ካላችሁ ብታካፍሉን እንወዳለን። እኛም ትምህርት ቤታቸውን ካወቅን እናረጋግጣለንና የዕውቀት ገብያቸው በሰጣቸው ደርጃ ሁሉ በቅን ከወገኖቻቸው ጎን ተሰልፈው ለሚቸሩ ሁሉ ገጻችን ምስጋናና አድናቆታን ለመለገስ አትቆጠብም። እንቅፋት ቢመታቸው እንኳን ትደግፋለች፣ አስፈላጊም ሲሆን እርማት ትለግሳለች ፣ ለመሻሻልም የሚጠቅሙ ጎኖችን ታካፍላለች፣ በጥፋቶች ላይ ትተቻለች፣ ተመሳሳይ አስተየየትና ነቀፌታዎችንም በእራሷ ላይም ትቀበላለች።

እንደተለመደው እርሶስ ምን ይላሉ ብለን ከመደምደማችን በፊት ከዳላሱ ምንጫችን የደረሰን ትኩስ ዜና እንደሚቀጥለው ይሆናል። ነገር ግን የኛ ዘገባ ሳይለጠፍ በፊት ይህ ቢደርሰንም አሳዝኖናል ሆኖም እራስን ብቁ አድርጎ ከልብ በቅንነት መቆምና በሌሎች ሳይደለሉና 2 ቢላዋ ሳይዙ የተጣለብዎትን  መወጣት ያቃቶትና ከወጡበት ዳገት ለምን ተንከባለው ወረዱ? ይህ ሕዝባዊ መረዳጃ ማህበር እንጂ በግሎ የሚያስተዳድሩትና እንዳሻዎ በግሎ የሚወስኑበት የንግድ ድርጅት አለመሆኑን እንዴት ጋረደቦት? ከመልቀቂያ ጥሁፎ እንዳሰመሩት ለሁለት ጌታ የሚያገለግሉና የመረዳጃ ማህበር ቦርዱን የመከፋፋይ ንፏቄ እየተገበሩ መክረሞን በገሀድ አስቀምጠውታል። በተለይም ድርጅቱ እንዳያብብ ሲያቀጭጭ ለኖሩት ባልና ሚስት አንጓችና አዛኝ ሆነው የከተቡት ጥሁፎ የህሊናም ሆነ የዕውቀት አድማሶን ስፋትና ብስለትን መስታወት ሆኖ ለእርሶ ያልታየበትን? ወይም ለከተማው እንግዳና ባይተዋር ሆነው ይሆን? ይህም ባይሆን አመታት ያስቆጠረውንና ቃል የገቡለትን የመረዳጃ ማህበር የገንዘብ እርዳታ በጨበጣ ይዘው እያቁለጨለጩ በወገኖቻችን ሕዝባዊ ድርጅት ላይ ገበጣ መጫወቶ ይሆን? ቃሎንስ ጠብቀው ሊቸሩ ወይስ ቃሎን ሊያጥፉ? የቀድሞ ደም ያሏቸውን ግለሰቦች ማንነት ያውቃሉን? ተርማቸው ካበቃ በኃላ በጉልበት አንለቅም ያሉ መሆናቸውን ምስክር አይደሉምን? የሕዝቡን ምርጫ ምላሽን ከእነርሱ ጋር አብረው ሊድጡና ሊጨፈልቁ የተነሱ መሆኖን ከዚህ በታች ያቀረቡት መልቀቂያ የበተኑላቸው ሁሉ ቦርድ ውስጥ የሌሉና የማይመለከታቸው እንዲሁም እርሶን ከኃላ ሆነው የሚዘውሩት ጌቶቾ ለመሆናቸው ጥሁፎ  በሚገባ አስቀምጦታልና አንባቢዎቻችን የራሳቸውን ግንዛቤ ይውሰዱ በማለት ከዚህ በታች ለጥፈነዋል።

---------- Forwarded message ----------
From: Mac Mekonnen
Date: Mon, Jul 4, 2011 at 1:39 AM
Subject: Resignation Letter
To: Ato Endeshaw Chckol , Ato Seyume Argaw , Ato Surafel Belay , Dr Ameha Gebremichael , "Dr. Sisay Teketel" , "Enge. Paulos Berhane" , "Enge. Samuel Kirub" , Wyzero Sene Yohannes
Cc: MAAEC InDFW , Yonas Liben , Hewan Yimer , solomon hamelmal , yilma.zerihun@gmail.com, YILMA FELEKE , ethdaydallas2011@googlegroups.com


To the Board (the original Board)…

I am resigning as Chairman and Board member of MAAEC at the conclusion of the General Assembly, on July 10.

Here are the reasons:

I can only work with one Board. Clearly, we have two Boards within MAAEC. Please refer to all email communications and some decisions made by the “other Board”. Refer to all emails that you received from these ‘Board” members.

I cannot work for or with a mob. Please look at some of the decisions made in the past 2 months. Please refer to all the decisions and direction you have witnessed by these Board members.

I cannot work with Board members who divide the community into two groups…the Old Blood and the New Blood. These Board members forget that the Old Blood was the reason for the position they are in. The Old Blood still flows into the heart of the MAAEC. The heartbeat of MAAEC you hear has the soul of the Old Blood. Having New Blood is good only when one recognizes the wisdom of the Old Blood.

I cannot work with Board members who by nature are designed to ruin what is built. When issues arise from the Old Blood, they will not stop to shut off the voice. Please refer to the genuine request that was made by the ED Committee.  Please refer to the sincere comments that were made by the EDIR and other committee members.

I cannot be a witness to see the MAAEC going astray after so much sweat, money, and many scarifies.

I cannot stand a Board member who diminishes a human being. The punishment and treatment that Wizero Yordanos received is unforgivable.  The treatment that Ato Daniel received was evil and no apology can heal it.

If requested, all records of events that transpired in the past two months will be available for the General Assembly.

I have extended all my apologies to the people who are hurt by all of the decisions that were made by the “other” Board.

I sincerely thank and apologize (for my departure) to Board members who are good at heart and have done everything possible to point out the ship is going astray…..

My regrets, I wish I were from the Old Blood!

Sincerely,

Mac Mekonnen
Chairman
MAAEC

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, July 2, 2011

የዳላስኢኦቲሲብሎግ.ካም መልካም ምኞቷን ትገልጻለች።

የዳላስኢኦቲሲብሎግ.ካም መልካም ምኞቷን ትገልጻለች።

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እግዜአብሔር አሜሪካንን ይባርክልን- ጁላይ 4 የደስታ ዕለት ይሁንልን
Happy 4th of July- May God Bless America
የጁላይ 4 በዐላችን አከባበርዎ ከሳምንቱ መደምደሚያ ጋር ታላቅ እንዲሆንልዎ ምኞታችን ነው።
Have a great weekend as you celebrate the 4th of July.
The best from all of us at http://www.dallaseotc.blogspot.com/

የዳላስኢኦቲሲብሎግ.ካም መልካም ምኞቷን ትገልጻለች።

Wednesday, June 29, 2011

‹‹በጎውን ማን ያሳየናል የሚሉ ብዙ ናቸው››

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



                                                   ‹‹በጎውን ማን ያሳየናል የሚሉ ብዙ ናቸው››

                                                                     (መዝ. 4፥6)፡፡



ስለ ዘመናችን ድንቅነት ብዙ ተነግሯል፡፡ የንግግሩ ምራቅ ሳይደርቅ ግን አሳዛኝነቱ ይተረካል፡፡ ዘመናችን ከተደነቀባቸው ነገሮች አንዱ የመረጃ ዘመን መሆኑ ነው፡፡ ሰዎች ስለ ራሳቸው ሳይሆን ስለ ሌሎች፣ ስለ ጎረቤታቸው ሳይሆን ስለ መካከለኛው ምሥራቅ ብዙ መረጃዎችን የሚሰሙበት ዘመን ነው፡፡ የመስማት አንዱ ዓላማ ለመመካከር፣ መራራው ወደ ጣፋጭ እንዲለወጥ ለመጸለይ ነው፡፡ የመረጃው ዘመን ግን ሰምቶ ማዳነቅ ብቻ ነው፡፡ ችግሮች ብዙ ናቸው፣ የመፍትሔ ድምፆች ግን አይሰሙም፡፡ ብዙ የመረጃ መረቦች የጭንቅ ወሬ ካጡ ይጨነቃሉ፡፡ የጦርነት፣ የተፈጥሮ አደጋ፣ የእርስ በርስ መተላለቅ ትልቅ ርእሳቸው ነው፡፡ በአገራችን በኢትዮጵያ በ1998 ዓ.ም በነበረው ግርግር አንድ የጋዜጣ አዘጋጅ ለጓደኛው ሲናገር፡- ‹‹ይህ ግርግር ሳይበርድ ለሦስት ወር ከቀጠለ የጀመርኩትን ቤት እጨርሳለሁ›› እንዳለ፣ ጭንቅ ባላለቀ እያሉ የሚሳሉ፣ እንደ ዕድር ጡሩንባ ነፊ ሞተ እንጂ ተነሣ የማይሉ፣ እንደ ጠመንጃ አፈ - ሙዝ ከአፋቸው ደህና የማይወጣ፣ ያልተባረኩ አንደበቶች በዝተዋል፡፡ ብዙ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን እንለዋውጣለን፡፡ ሁሉም የሚያመነዥጉት ያንን ክፉ ነው፡፡ አዋቂዎቹ የሚሰጡት ትንታኔ የሚመጣውን ቀውስ ጠቋሚ ነው፡፡ ስለዚህ የግለሰቦች ቀውስ እያለፈ ዓለም ራሷ እየቀወሰች መሆኗን እንረዳለን፡፡ ግለሰቦች ሲቃወሱ ምድር ችላቸው ብዙ ዘመን ኖረናል፡፡ ምድር ከቀወሰች ግን ማን ይችላታል@

ተበልቶ እንዳለቀ አጥንት ወይም የበቆሎ ቆረቆንዳ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ብናገላብጣቸው ለጥጋብ የሚሆን አንድም ነገር የለባቸውም፡፡ ወደ ኢንተርኔት ጫካም ስንገባ ወሬ ከመንግሥታዊ ተቋማት ወደ ግለሰብ ተቋማት ዝቅ ብሎ፣ ‹‹ሐሜት ድሮ ቀረ በቃል ብቻ›› የሚሉ የጽሑፍ ሐሜተኞችን እናገኛለን፡፡ የሰውን ስም ቡና ላይ ከማንሣት ድረ - ገጽ ላይ ወደ ማንሣት ተሸጋግረናል፡፡ ብሔራዊ የነበረውን ኃጢአታችንን ዓለም አቀፋዊ አድርገነዋል፡፡ ጫካ ገብቶ በጥይት የመዋጋት ዘመን በኢንተርኔት ውስጥ መሽጎ በስም ማጥፋት አረር እንደ ተለወጠ እያየን ነው፡፡

ጉድ ያለበት የሰው ልጅ የሌላውን ጉድ ለማውራት በጀት የባጀተበት ዘመን መሆኑን እናያለን፡፡ ዘመኑና ሥልጣኔው መስተዋት ሳይሆን መነጽር መሆናቸውን እናስተውላለን፡፡ መስተዋት ራስን ያሳያል፣ መነጽር ሌላውን ያሳያል፡፡ በክፉ ወሬዎች በተከበበው ዘመን የብዙዎች ነፍስ ተጨንቃለች፡፡ በሩቅ ስላለው ሰው እያወቁ ራስን አለማወቅ፣ የሌሎችን ክፋት እየተረኩ የእግዚአብሔርን በጎነት መዘንጋት ለሰዎች ዕረፍትን አልሰጣቸውም፡፡ በእውነት፡- ‹‹በጎውን ማን ያሳየናል@ የሚሉ ብዙዎች ናቸው›› (መዝ 4፥6)፡፡

ስለ ሰዎች ክፋት አንድ ሰዓት ማውራት መቻል ስለ እግዚአብሔር በጎነት ዐሥር ደቂቃ መነጋገር አለ መቻል በጣም ያሳዝናል፡፡ የሰው ልጅ የትኛውም ማንነቱ አያሳርፍም፡፡ እንኳን ከድካሙ ከብርታቱም ጉድለት አለበት፡፡ ነቢዩ፡- ‹‹ጽድቃችንም ሁሉ እንደ መርገም ጨርቅ ነው›› ያለው ለዚህ ነው (ኢሳ. 64.6)፡፡ የሚያሳርፈው የመስቀሉ ሥራ ብቻ ነው፡፡ ስለ ክፉ አንድ መጽሐፍ መጻፍ ስለ መጽናናት ግን አንድ መስመር አለመጻፍ በእውነት ምስኪንነት፣ የሞትም አገልጋይ መሆን ነው፡፡ የሰዎችን መልካምነት በካባ እየሸፈኑ ትንሽ ስህተታቸውን በአጉሊ መነጽር ማየት በእውነት አለመታደል ነው፡፡ ዘመናዊነትን ስናየው የክፋት ማፍጠኛ እንጂ የመልካም ነገር ማፍጠኛ አለመሆኑ ያሳዝናል፡፡

ብዙ የዓለማችን ሕዝቦች ከመረጃ መረቦች ራሳቸውን እያገለሉ ነው፡፡ የራሳቸውን ችግር ሳይፈቱ ስለ ሰው ኃጢአት መነጋገር እየሰለቹ ነው፡፡ ልክ ያልሆኑ ነገሮችን ከሚያሰሙ ስብከቶች ልክ የሆነውን ወደሚያሳዩ አገልጋዮች ዘወር እያሉ ነው፡፡ የሰው አእምሮ በብዙ ጭንቀቶች በተወጠረበት በዚህ ዘመን፣ ብዙ አደንዛዥ ዕፆች በሚወሰዱበት በዛሬው ጊዜ የሚበጀው ሰላማዊ መልእክት ብቻ ነው፡፡ በራሳቸው መወደድ ያልቻሉ ሌላውን እያስጠሉ ለመወደድ የሚሹ ሰዎችን ብዙዎች እየራቁ ‹‹በጎውን ማን ያሳየናል@›› እያሉ ነው፡፡ እኔ ቆንጆ ነኝ ለማለት እገሌ አስቀያሚ ነው ማለት አስፈላጊ እንዳልሆነ ሕዝባችን እያስተዋለ ነው፡፡ እናንተን የምንቀበላችሁ በራሳችሁ ልክ ስትሆኑ እንጂ እነ እገሌ ስለ ተሳሳቱ አይደለም እያለ ነው፡፡ በእውነት ጠብን ሳይሆን ፍቅርን የሚዘሩ፣ ክርክርን ሳይሆን መግባባትን የሚያመጡ አገልጋዮች እየተፈለጉ ነው፡፡

ራሳችንን ስናየው ሬዲዮን በደንብ ሳንጠቀም ቴሌቪዥን የጀመርን፣ ታይፕን በደንብ ሳንጠቀም ኮምፒዩተርን የተከልን፣ አጠገባችን ካለው ሰው ጋር ሳንግባባ ዓለም አቀፍ መረጃ ውስጥ አሳብ የምንሰጥ፣ ከወንድማችን እየተጣላን ከዓለም አቀፍ ወጣቶች ጋር ማኅበርተኛ መሆን የምንፈልግ፣ በጾም ከበሮ መምታትን እየጠላን ወገናችንን በስድብ የምንደልቅ፣ ያጎረስነው ሰው እያነቀ በላይ በላዩ የምናጎርስ፣ ከሥልጣኔው ክፉውን የምንጠቀም ነን፡፡

በብዙ ውጣ ውረድ ያለፈው ሕዝባችን ዕረፍትን ፍለጋ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሲመጣ በሁከት ድምፅ እያሸበርነው፣ ማንንም አትመን እያልን አውሬን እየሳልንለት፣ የሥጋ ቅንዓታችንን ሃይማኖታዊ ካባ አልብሰን እያስጨነቅነው ነው፡፡ ወጣትነቱን በትክክለኛ ጎዳና ለመምራት የመጣውን ወጣት ሃይማኖታዊ ጠብ እንዲጣላ፣ በዝማሬ በስብከት ካጽናኑት አገልጋዮች ጋር እንዲታኮስ እያደረግነው ነው፡፡ ከዓለም ሁከትን ሸሽቶ የመጣው ትውልድ፣ በቤተ ክርስቲያን የሁከትን ድምፅ ሲሰማ ‹‹በጎውን ማን ያሳየናል@›› እያለ እየተጨነቀ ነው፡፡ ያሉት አገልጋዮች ተቀንሰው አይደለም፣ በእጥፍ ተጨምረው እንኳ ሕዝቡን መድረስ አይቻልም፡፡ ከዚሁም ላይ ስም እየሰጠን እየቀነስን ቤተ ክርስቲያንን የወላድ መሐን ማድረጋችን፣ የመናፍቃኑን አዳራሽ አለመሙላት ከውስጥ መግፋታችን አሳዛኝ ነው፡፡ ብዙ የሳጥናኤል የውስጥ ካድሬዎች ከውስጥ ሆነው ሲገፉ ከደጅ ያሉት ደግሞ ይቀበላሉ፡፡ በዋጋ የተሰበሰበውን ሕዝብ ያለ ዋጋ መበተን፣ ፍቅር አጥቶ ከዓለም የመጣውን ሕዝብ ጠብና ክርክር ማስጠናት ተገቢ አይደለም፡፡ አንድ ሕገ መንግሥት (መጽሐፍ ቅዱስ) ይዘን መለያየት ለአረማውያን ሰይፍ ራሳችንን ማዘጋጀት ነው፡፡

ሕዝባችን የፍቅር ሰባኪዎች ሲፋቀሩ፣ የይቅርታ አዋጅ ነጋሪዎች ይቅር ሲባባሉ ማየት ይፈልጋል፡፡ የቃል ስብከታችንን ከተማው ጠግቦት በሕይወታችን ስንኖረው ማየት እየፈለገ ነው፡፡ በየአድባራቱ እየታየ ያለው የጠብ አዝመራ፣ ጭር ሲል የማይወዱት የጠብ ጫሪዎች፣ በሰው ሬሳ ለመኖር የሚያቅዱ የክርስቶስ ጠላቶች፣ ስሜታቸውን መግዛት ያቃታቸው የገምቦኞች ክተት ነው፡፡ ሕዝባችን የእግዚአብሔርን ቃል ዳኛ አድርጎ ማነው የሳተው? ማለት አለበት፡፡ ጋዜጣ ላይ የወጣ ሁሉ የመጨረሻው እውነት ሆኖ ሊታየው፣ በኢንተርኔት የተለቀቀ ሐሜት የሲኖዶስ ውሳኔ አድርጎ ሊቀበለው አይገባም፡፡ ሁሉን የሚበክሉ ሚዛን የለሾች፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ከመልካም አገልጋዮች ብቻ ሳይሆን ከተሰቀለው ጌታ ሊለዩአት የተነሡ፣ ወንጌልን ከኦሪት፣ ክርስቶስን ከሙሴ፣ መጽሐፍን ከተረት መለየት ያልቻሉ፣ እውነት በሚመሰል ሐሰት፣ ቅንዓተ ቤተ ክርስቲያን በሚመስል ራስን መስበክ ሕዝቡን እያደናገሩት ይገኛሉ፡፡ ሕዝቡም የሚይዘውን የሚጨብጠውን አጥቶ ‹‹በጎውን ማን ያሳየናል@›› ይላል፡፡

ወገናችን ዕድሜውን በሙሉ ብዙ ጭንቆችን ያየ፣ ብዙ ጦርነቶችን ያሳለፈ፣ የኑሮ ጠባሳ መልኩን ያጠፋው፣ በብዙ ቀBስለትም የሚያቃስት ነው፡፡ በዚህች አገር ላይ የኖረ፣ ያለፉትን ዘመናት ሰቆቃ ያየ ወገን፣ ሕዝቡን እንደ ገና አያስጨንቅም፡፡ የሚያጽናናውን ወንጌል በመስበክ ያረጋጋ ነበር፡፡ ጭጋግና ደመናው ነገን አላሳይ ላለው ወገን፣ ዝናብ የሌላቸው ደመናዎች ላደከሙት ሕዝብ የወንጌልን ማዕድ የምናቀርብበት ዘመን አሁን ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን መወከል የማይችሉ አጽራረ ወንጌሎች የአዋቂዎችን ልብ እየሰበሩት፣ ትውልዱ ያዳነውን ጌታ እንዳያይ የክርስቶስን ደም እያክፋፉበት መሆኑ ያሳዝናል፡፡ መሳሳት የማይደክማቸው፣ ከትላንት ጥፋት የማይማሩ በመሆናቸው ሊለቀስላቸው ይገባል፡፡ ሊሰበክ ሊታወቅ የሚገባው ማን ነው@ የቤተ ክርስቲያን መሠረትና ጉልላትስ ማን ነው? ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለምን? ‹‹ሞኝ ባያፍር ዘመዱ ያፍራል›› እንዲሉ በእነዚህ ሰዎች እስከ መቼ እናፍራለን? በአይሁድ ምኩራብ ክርስቶስ በተስፋ ይሰበካል፣ አይታፈርበትም፡፡ በእስላም መስጊድ ዒሳ ተብሎ ይነሣል፡፡ በእነዚህ ሰዎች ዘንድ ግን ኢየሱስ ክርስቶስን የጠራ በውግረት ይሙት ተብሎ ይፈረድበታል፡፡ ጠላትነታቸው ከፍጡር ሳይሆን ከተሰቀለው ጌታ ጋር ነውና ንስሐ እንዲገቡ እንጋብዛለን፡፡ ነፍሳቸውም በሐዋርያት ውግዘት ውስጥ ነች፡- ‹‹ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን የማይወድ ቢኖር የተረገመ ይሁን›› (1ቆሮ. 16.22) በተባለው ቃል የታሠሩ ናቸው፡፡

ሕዝቡ በዕንባ የሚዘምረውን ዝማሬ ያንተ አይደለም ይሉታል፣ የራሱ ያልሆነ ነገር እንዴት ያስለቅሰዋል? ልቡን ያሳረፉለትን ሰባኪዎች መናፍቃን ናቸው ይሉታል፣ የተፈወሰበትን መጻሕፍት የባዕድ ናቸው ይሉታል፡፡ በዚህ ሁሉ ውስጥ ‹በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው›› (መዝ 4፥6)፡፡

ሕዝባችንም አደባባዩን የያዙ እውነተኞች ናቸው ብሎ ማሰብ የለበትም፡፡ ቅንዓት በዲግሪም አይለቅምና አዋቂዎች ነን በሚሉ ፈሪሳውያን ግራ ሊጋባ አይገባውም፡፡ እውነት ምንድነው? ብሎ ሊጠይቅ፣ ክርስቶስን የማይወድ የተረገመ መሆኑን ሊገነዘብ ይገባዋል፡፡ ትላንት ያስተማሩት አገልጋዮች ዛሬ ጦርነት ሲታወጅባቸው የአንዱን ቀን ማጽናናታቸውን እንኳ አስቦ ለምን@ ሊል ይገባዋል፡፡ ባለቤቱ፡- ‹‹እኔ ኦርቶዶክሳዊ ነኝ›› እያለ አይደለህም ማን ይለዋል? እነዚህስ ስም አጥፊዎች ይህንን እንዲያደርጉ ፈቃድ የሰጣቸውና የወከላቸው አካል ማን ነው@ ማለት አለበት፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን በመግለጥ ሁሉንም አገልጋዮች በቃሉ መመዘን ይገባል፡፡ አሊያ ያለፉት ዘመናት ስህተት ሳያንስ ሌላ ደም በእጃችን እንዳይገኝ መጠንቀቅ ይገባል፡፡

ከዚህ በላይ የቀረበው ጥሁፍ ከhttp://dejesemay.org/ ገፅ የተወሰደ መሆኑን እናረጋግጣለን።

ይህን ጥሁፍ የለጠፍንበትም ምክንያት የምንሰራውን ሁሉ በመመርመር እንድናስተውል ይረዳን ዘንድ ሲሆን ከኛ የተለየ ሀሳብ ላላቸውና ለተለየ አላማ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ እየፈጸሙ ላለው እጸጽ ፣ ፈጣሪ አስታግሶ የመመርመርና የማስተዋሉን ልቦና እንዲሰጥልን ነው።

እኛ ገፃችንን ከከፈትንበት ዕለት ጀምሮ፤ ገጻችን የኮነነቻቸው ወንድሞችና እህቶችን ብቻ ሳይሆን የሌላውንም አንጀት አስለቅሳለች። ለጀብዱ ሳይሆን ገጿ ከልቧ በቅንንነት ላደረገችው ማንኛውም እጸጽ ዛሬም ይቅርታን ትጠይቃለች። በአንጻሩም ያበረከተችውና እያበረከተች ያለችሁን በጎ ጎኗን ሳይዘነጋላት እንዴት አስተዋጾ ማድረግ እንደምትችል ከላይ የለጠፈችውንም ቅጂ በማስተዋል የተሻለ ግልጋሎትን ይስጣት እንላለን።

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከርማችኃል? በእርሱ ፈቃድ ዛሬም ወዶ ለፈቀድልንና ዳግም በዚች ጦመር ላገናኘን ለልዑል እግዜአብሄር ክብርና ምስጋና ይሁን። አሜን። የዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ሠይፍ ተባባሪያችንም እንዴት የደመቀ ጉባኤና የሰኔ ሚካኤል በዐለ ንግሥ እንዳሳለፋችሁ ያካፈለን ውብ ነውና ለዚህም ፈቃዱን ላደረገላችሁ ለልዑል እግዜአብሔር ክብር ምስጋን እስከ ዘለዓለም ይሁን።አሜን።

ለዚሁ በዐል ተጋብዛ ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ የመጣችውን ዘማሪ ቪዛ እንዳይሰጣት የነበረውን የጠላት ሥራ ከሽፎ ለመጀመሪያ ጊዜ በምድረ አሜሪካ በዳላስ የቅዱስ ሚካኤል ደብር መገኘት ያመማቸው፤ ዘማሪ ዘርፌን ለማብጠልጠል ያልፈነቀሉት ድንጋይ የለም። እርሷ ግን ወደ አለም ገብቼ እግዜአብሄር የሰጠኝን ጸጋ ዋጋ አላሳጣውም በማለት በመንፈሳዊው ዝማሬዋና ግልጋሎቷ እየተባረካችሁበት መሆኑን ነው። ሌላው ኢላማቸው ደግሞ ከአትላንታ የመጣውን መምህር ልዑለቃል ላይ ነበር። ዛሬም በሕይወት ያሉና እስከ ጳጳስነት የበቁ ታላላቅ አባቶች ስር ከቆሎ ተማሪ ጀምሮ በሥርዐት አርቀው አሉን ከምንላቸው የቤተክርስትያናችን ሊቅ ተራ ያደረሱት መምህር ነው። አሜሪካ ከመጣም በኃላ ተመልሶ በቅድስት ሀገር ለአመታት ቤተክርስትያናችንን አገልግሎት ሰጥቶ የተመለሰና አሁንም በአትላንታ ክሚሰጠው  መንፈሳዊ ግልጋሎት ጎን ለጎን እራሱን ወደ ከፍተኛ ተቋም ትምህርት በማሳተፍ ላይ የሚገኝና የቤተክርስትያናችን ተስፋ የጣለችበት ሊቃችን ነው በሚል በቂ የሆነ ማብራሪያን ያካፈለን የሚካኤል ሠይፍ አባል ነው። እንግዲህ እነዚህን ብርቅዬዎቻችን ላይ የተነጣጠረው ደባ ቤተክርስትያናችንን የወላድ መካን ለማድረግና ብቃት ያላቸውን አገልጋዮቻችንን በማራቅ የኦርቶዶክሳዊ እምነትን አዳክሞ ለማጥፋት የተከፈተና እየተካሄደ ያለ ሰይጣናዊ ምግባር ነው።

እነዚሁ በኦርቶዶክስ ካባ ስር በቤተክርስትያናችን ውስጥ የተሰገሰጉትን ለይቶ በማወቅ ማስወገድ ተገቢ ነው። በተለይም በምህጻር ቃል ’ማቅ’ ወይንም ማህበረ ቅዱሳን የተባለው ቡድን በቁጥር 1 የሚጠቀስና ንጹሀንን በማሳሳት ወደ እርሱ ጎራ በማስገባት መሳሪያ ማድረግ፣ ደካማና ለመተዳደሪያ በአገልግሎት ላይ የተሰማሩትንና በፈተና የወደቁትን በመለየት ድክመታቸውን ጨብጦ ማሰፈራሪያ በማድረግ የእርሱ የግዳጅ ሰለባ ያደረጋቸው ሲሆኑ፤ አንተባበር ያሉትን ደግሞ የተለያየ ስም በመስጠት ከቤተ ክርስትያኗ እንዲገለሉ ማድረግ፣ ያልተወገዘውን ተወግዟል፣ ያልተኮነነውን ተኮንኗል፣ ያልሰረቀውን ሌባ፣ የመሳሰለውን ሀሰታዊ ዘመቻቸውን በቃልና በጥሁፍ በተለያየ መንገድ በማሰራጨት ይፈጽማል። ለምሳሌ በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር ውስጥ ተሰግስገው የነበሩትና ቤተክርስትያኑን በንዋይ ሲያደሙ፣ የደብሩ ተቀጣሪና ፈላጭ ቆራጭነት ሥልጣን በመያዝ፣ ድርጅታቸው በሰሜን አሜሪካ እንዲያብብ ዋሻ በማድረግ፣ እንዳይታወቅባቸው ጥያቄ ባነሳ ምዕመን ላይ የሀሰት ስም በመስጠት መከፋፈል፣ በካህናቱና በምዕመኑ መካከል ልዩነትን መፍጠር፣ የትምህርት ኮሚቴውን በመቆጣጠር የሚጋበዘው መምህር የእነርሱ አባል ብቻ መሆን እንዳለበት፣ ሌላው በእነርሱ መናፍቅ ስም እየተሰጠው ሲገለል፣ ወዘተ…. ያደረሱት በደል ገሀድ እየወጣ ሲመጣና ድርጊታቸው ተወግዞ ድርጅታቸው ሲገለል ፣ ወተት ያቆመች ጥገት ላም አድርገው ደብሩ እኛን ካስከፋ በፈለገውም መንገድ ቢሆን መንጠቅ ካልሆነም ማዘጋትና ማጥፋት በሚል መርሆ የጀመረውን የነውጥና የሀሴት መንገድን ነበር  በሜይ 2ቀን 2010 በደብራችሁ የተመራውን ሁከት የፈጠረው።

ይህ ቡድን በግምባር ቀደምነት ያስተባበረውና የመራው ሁከት፤ በእግዜብሄር ቸርነትና ጥበቃ የረባም ንብረት ውድመት ወይንም ምንም አይነት የሕይወትም ሆነ አካል ጉዳት ሳይፈጠር ቀርቶ ሰይጣናዊ እቅዳቸው ለመክሸፍ ቢበቃም ጠባሳው ዛሬም የኦርቶዶክስን ልጆች ያቃጥላል። ሁከት እቅድ አውጪ፣ አስተባባሪና መሪ ፣ ተዋናያን፣ በፊልም ቀራጭና አራብቶ በዓለም ዙርይ በኢንተርኔት መልቀቅና ሕዝበ ክርስትያኑን ማሳዘንና አንገት ማስደፋት እውነትም እንደ ስሙ ‘ማህበረ ቅዱስ’ ወይስ ኅማህበረ ሰይጣን’ ? የሚለውን ለአንባቢያን ግንዛቤ እንተወዋለን።

ከዚህ ወጣ ብለን ደግሞ መነጋገሪ የሆነው የ240 ሺህ ዶላር ለጋሹ ይመለስልኝ ብለዋል ተብሎ በሰሜን አሜሪካን ወገኖቻችን መካከል መነጋገሪያ የሆነው ጉዳይ ነው። ስጦታው መደረጉን በእርግጥ ተረጋግጧል። እንግዲህ ለጋሹ የንግድ ድርጅት ሆኖ ተለጋሹ የግብረ-ሰናይ ድርጅት ለተቀበለው የንዋይ ድጎማ ምንም አይነት ቅድመ ውል የሚያስገድደው እስከሌለ ድረስ ባሻው መንገድ የድርጅቱን መርሆ በተከተለ ጥቅም ላይ የማዋል ሙሉ መብት አለው። ስለዚህም ቀደም ብለው የሰሜን አሜሪካን የኢትዮጵያን አመታዊ የእስፖርትና የባሕል ዝግጅት አመራር ውስጥ ከነበሩና የግል ጥቅም የቀረባቸው የፈጠሩት እንጂ ምንም አይነት የሕግ ጭብጥ የማይገባው አሉባልታ ብቻ ይሆናል የሚል ግምትን አሳስቦናል። በንግድም ሆነ በግብረ-ሰናይ ድርጅት የሚተዳደሩ ሁሉ ግብር ሰብሳቢው አካል ያስቀመጠውን ሕግ በመከተል ሁለቱም ወገን በተፈቀደላቸው የጊዜ ገደብ  በመጠቀም ወጪና ገቢያቸውን አስታውቀውል የሚል እምነት ስላለን፤ ግርግር ፈጥሮ ለመቀራመት ያሰቡ ይታቀቡ እንላለን።

ይህ አይነቱ አሉታን የሚያመጡ ሥነ-ምግባሮች ለተቋሞች እክል በመሆን የውስጥን አለመግባባት አልፎ ሕልውናቸውንም እስከማጣት አድርሷቸዋል። አንዳንዶችም በማዕበሉ ተውጠው ለመትረፍ ትግል ላይ ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥም የዳላሱ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር ሲሆን ወይ በቅርቡ ሰምጦ ይጠፋል አሊያም በእድሩ ይተካል፣ ይህንን ቢያልፍ ደግሞ አብቦ ጤናማ ድርጅት ይወጣዋል። ከማዕበሉ ለጊዜው ተርፎ የየብሱን ጠርዝ የጨበጠውና ከማዕበሉ እየራቀ ያለው ደግሞ የዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር ነው። ይህ ክስተት በዙ ተመሳሳይ የኢትዮጵያንና ትውልደ ኢትዮጵያን ተቋማት በሰሜን አሜሪካ ይስተዋላል። ቅንነት ጠፍቶ በተንኮል፣ ምቀኝነትና ግለኝነት ከተተካ ውጤቱ መልካም አይሆንም።

ለማጠቃለያ ከጁን 7 እስክ 9/2011 በዳላስ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ደብረ ምህረት ካቴድራል ደብር ለመጀመሪያ ጊዜ በሰሜን አሜሪካ ውስጥ በታሪክነቱ ታላቅ ሥፍራን የሚይዝና ለኢትዮጵያን ፣ ለትውልደ ኢትዮጵያን ለሆኑትና ላልሆኑት ያካተተና የኦርቶዶክሳዊ እምነት ተከታዮች በሆኑ ወጣቶችን በአንድነት የሚካሄድ ሀይማኖታዊ ጉባኤ ይደረጋል። ቀዳሚት ጁን 9/2011 ጠዋት በደብሩ የሚካሄደው ቅዳሴ ለመጀመሪያ ጊዜ በእንግሊዘኛ ቋንቋ እንደሚሆንና ትምህርቱም በተመሳሳይ መንግድ እንደሚስተናገድ አብሮን የደረሰን ዘገባ ይገልጣል። ከተሳታፊዎቹ መካከል የግብፅ፣ የግሪክ፣ የኦሬንታል፣ የህንድ፣ ወዘተ….እንደሚያካትት ተረድተናልና። ላዘጋጁ ደብርና ምዕመን እንኳን ለዚህ አደረሳችሁ ስንል ፤ ለተሳታፊዎችም የመልካም መተዋወቂያና ለወደፊቱ ለሚኖራቸው ሕብረት መሠረት መጣያ ወቅት እንዲሆን ምኞታችንና ፀሎታችን ነው። የአንድ እምነት ተከታዮች ሆነን ነገር ግን በአባቶች መለያየት ምክንያት እራሳችንን ከክርስቶስ እምነት መለየት እንደማይቻልና እርሱን ብቻ አምነን ከዚህና ከተመሳሳይ ጉባኤ እራስን ማገለልን ብሎም ከበረከቱ አለመሳተፍና አልፎም ማብጠልጠል ፍጹም ይለያልና ከክርስቶስ ይልቅ ለአባቶች ያደሩት እራሳቸውን ይመርምሩ እንላለን።

ያስተማረን የመከረን በዚህች ገጽ ላይ ከብዕራችን ጫፍ የጨመቅነውንና ከሌላም የቀላወጥነውን አዋህዶ ለናንተ ለመቸር የፈቀደውን እግዜአብሔር ለገናናው ስሙ አሁንም ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

እርሶስ ምን ይላሉ?  

Friday, June 17, 2011

እርሶስ እንደኛ እንባዎ ታብሷል?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እርሶስ እንደኛ እንባዎ ታብሷል?


እንደምን ሰነበታችሁ? እንኳንም ለሰኔ ሚካኤል በሰላም አደረሰን። አሜን አሁንም ቸርነቱ ለማያልቅበት ለልዑል እግዜአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁንልን። ከቀን ወደ ቀን ብሎም ለዳግም አመቱ ላደረሰን እንዲህ በዋዛ እንዳልሆነ ፣ ሕሊና ያለው ሁሉ ያስተውል። ለኛ እንባችንን አብሶታልና የናንተስ? ብሎ በጥያቄ የጀመረን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ሠይፍ አባልና የገጻችን ታዳሚ ነበር።

የተወደዳችሁ ውድ ወገኖች! እኛም በፈጣሪ ሥራ እየተደነቅን ተዐምሩን እየመሰከርን ለቅሷችንን እያበስን ታላቅ ምስጋናን እናቀርባለን። ከምንጫችን በቀረበልን የትላንትናው የዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር የሰኔን ሚካኤል ክብረ በዐልን አስመልክቶ የጀመረው ታላቅ ጉባኤ፤ በባዶ አዳራሽ ውስጥ የተጋበዙት እንግዳ መምህር ሳይገኙ፣ ዘማሪ ዘርፌ በሌለችበት ፣ ማንም ምዕመን ሳይሳተፍበት የከሰረ ጉባኤ ነው የሚሆነው። እኛ ከሌለንበትና እኛ ካልመራነው ምንም አይሳካም። በማለት ሌላውን የሚንቁ ፣ በቁጥር 10 የማይሞሉና አጃቢዎቻቸው በቁጥር 20 ውስጥ የሚሆኑ፣ ከውስጥ ሆነው ደብሩን የሚያውኩ ፣ ባለፈው 2 የአባላት ጠቅላላ ስብሰባ ላይ ብቻቸውን የፈጠጡ፣ ያለውንና ሙሉ አባላት የመረጡት ድንቅዬ ስራዋችን እየከወነ ባለው የደብሩ ቦርድ በቅናት የተቃጠሉ፣ አላሰራም በማለት ዝባዝንኬ ወረቀት እየፈረሙ የደብሩን ስራ እንዳይሰራ የሚያስቸግሩ፣ ደብሩን ለግል ጥቅምና ዝና የሚሹ፣ እነርሱም ሆነ ቤተሰቦቻቸው ባለመመረጣቸው ያኮረፉና በትላንትናው ጉባኤ ላይ አለመገኘታቸው፣ ወዘተ….. በረከቱ ላመለጣቸው እነዚህ ወንድሞችና እህቶች ፈጣሪ መክሮና አስተምሮ ይመልሳቸው ዘንድ እየጸለይን ነውና እናንተም ተሳተፉ ብሎ ያቀረበልንን ጥሪ ተቅብለን ፤ እኛም አጽራረ ቤተክርስትያንን አስታግስልን፣ የተቀበሉትን ወሥጋ ደም በውስጣቸው ይሰራና ያንተን መንገድ እንዲጠብቁ ያድርግልን ፣ ምሕረትንም ፈጣሪ ይስጥልን። አሜን።

ትላንት የተጀመረው ታላቅ ጉባኤ፣ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ልዩ የሆነና ተሳታፊዎቹ ሁሉ የተባረኩበትና ትልቅ ትምህርትን ያገኙበት መሆኑን ምንጫችን ሲጠቁመን፣ በተለይም ቅን ስለመሆን፣ በእምነት ስለመቆምና ማንኛውንም አይነት ፈተና እርሱን ይዞ መወጣት እንደሚቻል ነው። ይኸውም ባለፉት ጥቂት አመታት ደብራችሁ በወጀብ ውስጥ ማለፉንና ዛሬ የደረሳችሁበት አስመልክቶ በእምነት፣ በጾምና በጸሎት ፈጣሪን ይዛችሁ በመጽናታችሁ  መወጣታችሁንና ትላንት ብቻ ሳይሆን ዛሬም ለሚያውኳችሁ እንዴት ሁኔታዎችን እንደምታስተናግዱ መሆኑን ያጫበጠ እንደነበር ነው። ይህ ጉባኤ እስከ እሁድ ምሽት እንደሚቀጥልና ቀዳሚት ጠዋትም በታላቅ ሥርዐት የቅዱስ ሚካኤል በዐለ ንግሥ እንደሚደረግ አብሮን የደረሰን ዜና መሆኑን እንገልጻለን። የዚህ ጉባኤ የተሳታፊው ቁጥር ከተጠበቀው በላይ መሆኑንና ምንም አይነት የተጋነነነ ማስታወቂያ ያልተደረገለት በመሆኑ ሌሎች በጉባኤ ስም ከሚያዘጋጁት ለምን የተለየ እንደሆነ መልሱን ለአንባቢያን እንተዋለን።

ከዚሁ ወጣ ስንል ደግሞ ካካባቢያችሁ ከደረሰን የመረዳጃ ማህበር ምንጮቻችን መካከል፤ ሰሞኑንን ከቅዱስ ሚካኤል ደብር ቦርድ ደብዳቤ ያስገቡት ግለሰቦች ለመረዳጃው ማህበርም እንዳስገቡ ነው። አዲስ የተመረጡትንም አመራሮችን ለማዋከብ ሆነ ብለው ስራ እንዳይሰሩና በቅርቡ ሊካሄድ የታቀደውን የኢትዮጵያ ቀን ለማደናቀፍ እንደሆነ የሚታወቅ ነው። ሌላው ያናደዳቸውና ጥቅማቸው የተነካባቸው በመህበሩ ስም የተቀጠረችና በወር ከ2600 ዶላር ያላነሰ እየተከፈላት ነገር ግን ቤሮውን ለሚጋሩት ግለሰቦች ስልክ በመመለስና የነርሱን ስራ በመስራት እንጂ ለመረዳጃው የምታበረክተው ባለመኖሩ ፣ አመራሩ ጉዳዩን በጽሞና በመመርመር የስራ ሰአቷን በመቀነሱ ጥቅማቸው የተነካ አስተባብረው ማወክ መጀመራቸውን ነው። ባይገርማችሁ ይህ ገጽ በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ቀደም ብሎ መጣፉ  አይዘነጋም። መረዳጃው በአቅሙ መሰረት መጓዝ ይገባዋል። ካለበት ቦታ በደባልነት የሚከፍለው ኪራይ የናጠጠ ነውና በውብ ሕንጻ ላይ በ200 ዎች ዶላር ያማረ ቢሮ ሊከራይ እንደሚችልና በፈቃደኛ (volunteers) ሰራተኛ ቢሮውን ማሟላትንም በቅርቡ ያደርጋል የሚል እምነት አለን። እነዚህ የሚንጫጩት የጥቅም ተጋሪዎችና በጡረታ ውስጥ ተቀምጠው የሚሰሩት የጠፋቸው ግብዞች መሆናቸውን ገጻችን በሚገባ የሚረዳው ነው። ቅንነት የሚባለው ቃል በእርግጡ ቢረዱ ኖሮ ኃይላቸውንና እውቀታቸውን አዋህደው ለሀይማኖታቸው፣ ለወገኖቻቸውና ለተተኪው ትውልድ የአቅማቸውን ቅን ሥራን ባደረጉና  ለምሳሌነት በበቁ። ያለፈውን በዚህ ገትተው ዛሬ ቅንነትን ታላብሰው ከወገኖቻቸው ተቀላቅለው ቅን በማድረግ የተሻለና የከበረን ስም ይላበሱ በማለት ገጻችን ጥሪውን ያቀርባል?

ይህንን ጥሪ ንቆና ማን አለብኝ ብሎ በዕብሪት ታውሮ በፈረሰ መረዳጃ ማህበር ስም እንዳለፈው ንጹሀን ኮንኖ የሚኖርበት ዘመን ማለፉን ዛሬም ካልተረዱት፣ እስከ ዛሬ አብረን ኖረናልና እኔ ጣቴን በእነ እከሌ ላይ አላነሳም ወይንም የእነ እከሌን ስም ጠርቼ አልኮንንም እየተባለ የተኖረበት የሀሰት ሕይወት ዛሬ አክትሟል። ወገኖቻችን ንቃተ ህሊና ዛሬ ጎልብቷልና እንደ ትላንትናው አይቶ አላየሁም፣ ስምቶ አልሰማሁም፣ ሰላም ልኑር፣ የሚባልበት ወቅት አርጅቶ ግልጽ ውይይት መጃመሩንና ላሉብን ድክመቶች ሁሉ እንዴት ማስተናገድ እንደሚቻል ዛሬ ወገናችን እየተረዳው መምጣቱን በገሀድ እያሳየው ነው። ባለፈው የዳላስ ሚካኤል የአባላት ስብሰባን ያልተገኘው ምዕመን በቃልና በስልክ የተማጸኑትን ችላ በማለትና የእነርሱን ማንነት በመረዳቱ እራሱን ገልሏል። ዛሬ ደግሞ አፉን ከፍቶ በተግባር ሊያስወግዳቸው ተዘጋጅቶ እንደጠበቃቸው በተረዱት በማለት ለዛሬው በዚህ ስንቋጭ በዐላችሁና ግባኤችሁን እግዜብሔር ይባርክላችሁ እንላለን።

ከዚህ በታች ወደ አስቀመጥነው የአባ ሰላማ ገጽ በWEDNESDAY, JUNE 8, 2011
እትሙ ያስቀመጠው የሚላመጥ አለውና ውድ አንባቢያን ጎራ ብላችሁ በማንበብ ያራሳችሁን ግብዛቤ እንድትወስዱ እንጋብዛለን ። ገጹ ለመግባት የሚቀጥለውን ይጫኑ ወይንም ኮፒና ፓሴትን በማድረግ ይጠቀሙ።
http://www.abaselama.org/2011/06/read-pdf_4347.html#more

እርሶስ እንደኛ እንባዎ ታብሷል?

እርሶስ ምን ይላሉ?

Friday, June 10, 2011

እንደ ኤሊዋ በጀርባ ወድቆ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እንደ ኤሊዋ በጀርባ ወድቆ

Watch USCIS Director Alejandro Mayorkas and colleagues from U.S. Immigration and Customs Enforcement, Department of Justice, the Federal Trade Commission and the Texas Attorney General announce the launch of a multi-agency initiative to combat immigration services scams through enforcement, education and continued collaboration with federal, state and local government partners. To find out more go towww.uscis.gov/avoidscams

ይህ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው አንዳንድ በወገኖቻችን ውስጥ ሲርመሰመሱ የኖሩትን የገዛ ጉዶቻችንን ለማሳሰብና ወገኖቻችንን ከሕግ ወጥ ድርጊት ተባባሪነት ስሀተት ለማገናዘቢያ ቢጠቅም በማለት ያለንን ለመወርወር ያህል ያዳዳንን በቅንነት እንጂ በሌላ መልኩ እንዳይወሰድባት ገጻችን ታበክራለች።

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮችና ተሳታፊዎች እንደምን ከርማችኃል? እኛና እናንተን ዳግም በፈቃዱ በዚህች ገጽ እንድንገናኝ ለፈቀደ ለእርሱ ለልዑል እግዚአብሔር ፍጹም የከበረና ንጹህ የሆነ ታላቅ ክብር ምስጋና ይሁንልን። አሜን።

ጁን 21 መጥቶ ከዳላስ የወጣንበትን አንደኛ አመት ለማሰብ እየተዘጋጀን በዋዜማው ምሽት የመሰናበቻ ጥሁፍ ወርውረን እናከትማለን ብለን ከጅለን የነበረውን በናንተ ተሳትፎ ለዚህ በቅተናል። በወቅቱ በቦኒ ምንያት በቢፒ ከባሕር ወለል በታች የነዳጅና ጋዝ ማምረቻ ላይ በደረሰው ፣  በወቅቱ የ11 ሰራተኞች ሰለባ ፣ ከዚህም በላይ እሳቱን ለማጥፋት፣ የጋዝና የዘይት ፍሳሹን ለመግታትና በቁጥጥር ስር ለማድረግ፣ የተፈጠረውን የአካባቢ ብክለት ፈጽሞ ማጥፋት ባይቻልም በቁጥጥር ስር አድርጎ እራሱን እንዲያድስና ከአደጋነት ውጪ ሆኖ ለአካባቢው ሕይወት ተቀባይነት በሚኖረው ደረጃ ማድረስ፣ በእክሉ ምክንያት ሕይወታቸው የተዛበውን የአካባቢው ተጠቃሚዎችን በተመለከተ አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ፣ ለአካባቢው አስፈላጊውን መልሶ ማቋቋም ማድረግ የመሳሰሉትን ተግባራት ወደ ኃላ ዞረን እየገመገምን የሚቀጥለውን ቀሪውን እቅድ መተግበሩ ላይ አካባቢው ይንቀሳቀሳል። እኛም እንጀራ ነውና በአጋርነት የሚጠበቅብንን እየወረወርን እንገኛለን።

እናንተም ከዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ጋር ጸንታችሁ በመቆየት ለደብራችሁ የሚጠበቅባችሁን እያደረጋችሁ በመበርታት ለዚህ ላበቃችሁ ለእርሱ ክብር ምስጋና ይሁንልን። አሜን።  አሁንም ጽናቱን ሰጥቶ ለበረከቱ ያብቃችሁ። ለዚህ ላልታደሉትም መክሮና አስተምሮ ይመልሳቸው። አሁን ደብራችሁ ከመቼውም በላይ ስላምና ፍቅር እየነገሰበት ያለ ፣ ብዙዎች በመጸጸት እየተመለሱ መሆናቸውንና ለበረከቱም ለመሳተፍ እራሳቸውን እያዘጋጁ መሆናቸውን ከሚደርሱን መረጃዎች ብቻ ሳይሆን ራሳችሁን ዋቢ በማድረግ የምናስረግጣችሁ ቢኖር ፤ ላለፈው 2ጊዜ ተጠርቶ በነበረው አመታዊ የአባላት ስብሰባ ላይ ሳይሳተፍ የቀረው አባላት ቁጥር ‘ዝምታም መልስ ነው“ ፣ ከነማን ጋር ነው የምንሰበሰብ በማለት የሰጡትን ባለፈው አስነብበነዋል። ምንም እንኳን አብዛኛው አባላት ባሉት አመራሮች ሙሉ እምነት በመስጠቱ በሕጉ መሰረት እንዲፈጸም በማድረጉ ፣ የተገኙት ደግሞ በተቃራኒው ጎዳና የተሰለፉ ሆነው ቢገኙም በዚያ መልኩ ሳይፈረጁ ፈጣሪ ልቦናቸውን ይመልስልንና መልካሙን መንገድ ያሳይልን እንላለን። ዘግይቶ እንደደረሰን 10 የማይሞሉ ግለሰቦች አቤቱታ ለአስተዳደሩ ማስገባታቸውን ነው። እነዚህ ግለሰቦች ቅሬታቸው በሚገባ ተስተናግዶ መሰመር እንዲይዝላቸው ገጻችን ስትጠይቅ፣ አስተዳደሩም ሙሉ ጥያቄቸውን በሚገባ ተቀብሎ ያከሄደውን ስብሰባና ውሳኔ ለመላ ምዕመን ትምህርትን ይሰጥ ዘንድ በማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ እንዳለ እንዲለጠፍ ገጻችን በትህትና ትጠይቃለች?

ከዚሁ ደብር ሳንርቅ ዳላስ በኖርንበት ወቅት አንደኛው የደብሩ ካሕን “ እኔ ካለ ቅዱስ ቁርባን አላጋባም ፣ ዝሙትን ማስፋፋት ነው“ ያሉንና በወቅቱ የእርሳቸውን ሀሳብ በአደባባይ ሲያስተጋቡ ከነበሩት ቀደምት ፊት አውራሪ ሰሞኑን ልጁን በእኚው ቄስ ነኝ በሚሉት ግለሰብ አማካኝነት ያለ ቅዱስ ቁርባን ጋብቻን በሌላ ስፍራ ሲሰጡ በወቅቱ ከተገኙት ወዳጆቻችን ደርሶናል። እኜህ አደራ የተሰጣቸውን ምዕመን ባትሪዬን ጨርሻለሁ ብለው ከቅዱስ ሚካኤል ዐውደ ምህረት ላይ ጥለው ሲኮበልሉ ወይ ገዳም ገብተውም ሆነ በጾምና በጸሎት ያለቀባቸውን ባትሪ ሞልተው በመመለስ በትነው የተውትን መንጋ ሰብሳቤ እረኛ ይወጣቸው ይሆናል አሊያም ቅስናቸውን ይፈቱ ይሆናል ብለን ነበር። 2ቱም ግምታችን አልሰራም። ነገር ግን በሚያዘጋጁት በየጥቂት ወራት ጉባኤም ያለቀው ባትሪያቸው ተሞልቶና ታድሶ ላገልግሎት የጠፉትን ይሰበስብና ይጠብቃል ስንል እንግዲህ አመት ሞልቶታል። ፈጣሪ ሁለተኛ ትላንት በቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ ያሰሙት የነበረውን አንደበት ዛሬም እንዲጠብቁና ከዳግም ስህተት ምህረትን ሰጥቶ ፣ በአባትነት ስህተት ሳይሆን የግል ስህተት ብሎ ቆጥሮ ለንስሀ ያብቃቸው። ሀይማኖታችንም ከማያምኑ ተሳላቂዎችና ከጠላቶቿ ይጠብቅልን። አሜን።

ከዚህ ፈቀቅ ብንልም ከሰሞኑ ከደረሱን ጀባ ብለን ብንለይ በማለት የሚቀጥለውን በመወርወር ለዛሬ መቋጫ ያደረግነው ብዙ ነገር አለ። አንዳንዶች ከእስር ቤት ወጥተው ዛሬም እየበረገጉ ያሉ እንዳሉ ነው። ሌሎችም በእስር ላይ ያሉና ቀጣዮችም በራቸው እየተንኳኳ ያሉ ይገኛሉ። በኢንሹራንስ ፍሮድ፣ በሞርጌጅና በኢምግሬሽን ሕገወጥ ጥቅም ላይ ተሰማርተው የነበሩት መካከል ከውጪና በማረፊያ ቤት ያሉት ምንም ያደባባይ ሚስጥር ቤሆንም የእያንዳንዳቸውን ማንነት ከመግለጽ ለጊዜው ብንቆጠብም ፤ የሕጉ ሥርዐት መስመሩን መያዝ ስላለበትና በዚያው መቋጨት ስለሚገባው ነው። ከዚሁ ጋር በጠረቤዛ ስር ያለ ሙያ ስራ ፈቃድ የንግድ መደብሮችን ሁሉ ሲደልሉና ሕገ ወጥ ጥቅም ያጋበሱትን ቀዳዶችንም ያካትታል። የዳላስና ፎርትዎርዝ የኢትዮጵያን መረዳጃ ማህበርም እድሩን በተመለከተ ተራ መዝገቡን እየጠበቀ መሆኑን ከሚደርሱን ጥቆማዎች ለመረዳት በቅተናል። ቀደም ሲል መረዳጃው ማህበር ፈርሶ በነበረበት ወቅት በስሙ ሕገወጥ ስብሰባና ውሳኔ ብሎም ገንዘብ ስብስብ ሁሉ ሲደረግ እንደነበር ስንቶቻችሁ ታውቁ ነበር? በዚህ ገፅ መረጃውን ለመለጠፍ የኮፒ መብት ስለሌለን የዲኤፍ ደብልዩ ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ብሎግ የለጠፉትን በዚህ አድራሻ ገብታችሁ አንቡት። http://www.dfwethiopiancommunity.blogspot.com/
እንግዲህ በወቅቱ ሰብሳቢና አሰባሳቢ፣ ከሳሽና አስከሳሽ፣ ጁሪና ዳኛ የነበራችሁ፣ ገንዘብ ሰብሳቢና ተካፋይ ካላችሁ ህሊናችሁን አስተካክላችሁ የወሰዳችሁትን መልሳችሁ የበደላችሁትን ካሳም ሆነ ይቅርታ ተቀብላችሁ ወደ ቅን መንገድ ትገቡ ዘንድ ዛሬም አልመሸም። ሌሎችም በሳህን ከመቶ ዶላር በላይ እየተከፈለላችሁ በመረዳጃው ማህበር ገንዘብ በመጋበዝ የተመገባችሁና የተሳተፋችሁ ሁሉ ንስሀ መግቢያችሁ ዛሬ ነው። መረዳጃው ሲቋቋም ለተቸገሩት ውገኖቻችንን መርጃ እንጂ ለዝና ያለውን ጥሪት በጥቂት ግለስቦች ጥቅም ሲባል መማለያ አልነበረም። በተለይም 4 ግለሰቦች ሕብረተሰባችን አንቱ ያላቸውና በመረዳጃው ማህበር ስም በየጊዜው ገንዘብ ከቻርቲ ድርጅት እየተቀበሉ የሚካፈሉት እነማን እንደሆኑ ታውቁታላችሁ። ገጻችን የነዚህን ግለሰቦች ስም በየጊዜው ስትወቅስ ከርማለች ዛሬ ህሊናቸውን መርምረው የበደሉትን ወገኖቻቸውን ይቅርታ ቢጠይቁ ፣ እኛም ብዕራችንን በገታን። ጉዳቱ ተፈጽሟል። ከውጤቱ ጋርም እየኖራችሁ ነው። እንዳይደገም ማድረግ እንጂ፣ እንዚህ በጥቅም ታውረው ከስህተት የወደቁትንና በዕድሜ የገፉትን ለሰሩት በደል ሕግ ይዳኛቸው በማለት ለመረዳጃው ማሕበርም ሆነ ለተጠቃሚው ሕብረተሰብ የሚጨምረው ሳንቲም የለምና የራሳችን የቤተሰብ ጉዳይ በማድረግ በአስቸኳይ ይቅር ለእግዜአብሔር መባባሉን ገጻችን ስታሳስብ፤ ይህን ሳያደርጉ ቀርተው ጉዳዩን ሕግ ከጨበጠው የሚዳኘው ከክልል እስከ ብሔራዊ ደረጃ ባሉ የሕግ አንቀጽ መሆኑንና ውጤቱ ሁላችንንም አንገት የሚያስደፋ ይሆናል። ከዚያም አልፎ ወደፊት ለወገኖቻችን እርዳታን ለሚያደርጉ ግለሰቦችና ድርጅቶችም አሉታን ይፈጥራል በማለት ገጻችን ትሰጋለች።

ውድ ወገኖች፣ ዳላስ በነበርንበት ወቅትና ከወገን ለመደባለቅ በምናጠናበት ጊዜ ያየነው ቢኖር ብዙ ችግረኛ መኖሩንና መረዳጃው ማህበር አንድም ሲረዳ አለማስተዋላችንን እንጂ ወደ ቅዱስ ሚካኤል ደብር በማምጣት ግን ንዋይ ሲለመንላቸው ከነበሩት ውስጥ በአሀዝ ለመቀመር ቀርቶ አደረገ ተብሎ ለናሙና የሚበቃም አይደለም። አንዳንዶች በምግባራቸው ሲኮነኑና በተሰጣቸው አደራም ሆነ በቡድን ተደራጅተው ሳይመረጡ ፣ በወገኖቻችን ችግር መጠቀሚያና የኑሮ ምንጭ ማስገኛ በማድረግ ክቡር ስምን ከማስጠቀብ ይልቅ ለግል ጥቅም ሲባል በሌላው ወገን ላይ ጉዳትን ማድረግ ከሞራል ተጠያቂነት አልፎ የሕግንም ጥያቄ ያስከትላል። ከዚያ በላይ የኮሚኒቲውንም ንፁህ አባል የሆነውን ሁሉ አሉታን ያመጣበታል። ለዋቢነት ለመጥቀስም ባለፈው አመት በሜይ 2 ዕለተ ሰንበት በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ ሁካታን የፈጠሩትና ይህንኑም ምስል ቀርጸው ያራቡትን ግለስቦች ጨምሮ የፈጸሙብን በደል ከሀይማኖት አልፎ ማንኛውንም የኢትዮጵያ ትውልድ ያለውንና ኢትዮጵያዊ እንዲሁም የኢትዮጵያዊያንን ወዳጆች ጭምር አንገት ያስደፋና አስነዋሪ ምግባር ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስትና ዶክተሪን ከየት ቦታ የዚህን አይነት ምግባር እንኳን ሊያስተምር አይደለም ፣ ድርጊቱን እውቅና የሚያሳይበትን ለማወቅ ባደረግነው ጥናት ወይንም ላቀረብነው ጥያቄ ከማንኛቸውም ምሁራን አባቶች ልንጨብጥ ባለመቻላችን ድርጊቱ በሚገባ መወገዝ ብቻ ሳይሆን አድራጊዎቹንም በመለየት ቤተክርስትያኗ መስመር የማሲያዝ ግዴታ አለባት።

ቀደም ሲል መረዳጃ ማህበሩን ከመሰርቱት መኃል ብቅብቅ ያሉ እንዳሉ ብንሰማም በ80ዎቹ ውስጥ እንደነበረው ወደ ቀድሞ የኢትዮጵያ ተወላጆች የነበራቸውን የክብር ስም ያስመልሳሉ የሚል እምነትን እያሳደረ ይገኛል። በትግል የወረደው የቀድሞ የመረዳጃው ማህበር አመራር አመጸኛነቱን በገሀድ ያስመሰከረው ላለመውረድ ያደረገው ስርዐት አልባነቱና በጉልበት የስራ ዘመኑን በማራዘም፣ መረጃዎችን ማጥፋትና አለ ሲባል የነበረውን ንዋይ አሟጦ መልቀቅን ነበር። በየትኛውም መልኩ በበቁ የውጪ መርማሪዎች የሂሳብ መዝገቡ ተመርምሮ የማያውቀው፣ ዛሬ ጉዱ እየወጣ ላደባባይ በመብቃት ላይ ነው። ባዶ መዝገብ የተረከበውም አዲሱ አመራር ለወገኖቹ ቅንነትን ለማድረግ ሲል የለመዱት የኢትዮጵያ ቀን ምንም ቀኑ ቢያልፍ ለማክበር በማቀድ የዝግጅት ኮሚቴ ለማቋቋም ባለፈው እሁድ ከሰአት በኃላ በጠራው ስብሰባ ላይ የታሰበው ኮሚቴ መመስረቱን አብሮ የደረሰን ዜና ነበር። በዚህ ስብሰባ ላይ ከተነሱት ጥያቄዎች ውስጥ ከ40 ሺህ በላይ ወገኖቻችን ይኖራሉ በተባለበት አካባቢ ለምን ከሺህ የማይደርስ ብቻ ነው በየአመቱ የሚሳተፈው የሚሉትና ተመሳሳይ ጥያቄዎች የተስተናገዱበት ነበር። ለብዙ አመታት ይህንኑ የሚያዘጋጁትና ሁሌም ከነርሱ እጅ ያልወጣው፤ አዲሶቹ ቦርድ ያው እኛ ባልናቸው ስለሆነ እኛኑ ነው የሚለምኑ ብለው እንደሆነ ይሁን ወይንም የሕጉ ጉዳይ አድቋቸው አልታወቀም አንዳንዶቹ በየግራጁዌሽን ግብዣ በመታየታቸው፣ አሊያም እንደ ጦር የሚፈሯቸውን የወ/ሮ የሐረር ወርቅ ጋሻውን ከብዙ አመት በኃላ መገኘትን አስበርግጎዋቸው የታወቀ ነገር የለም በጣት ከሚቆጠሩት አገልጋዮቻቸው ውጪ በሙሉ የተገኘው ጉዳዩ ያገባኛል ያለው ወገን ብቻ ነበር።

አዎን የወ/ሮዋ ብቅ ማለት ብቻ ሳይሆን የእርሳቸው የአዘጋጅ ኮሚቴ ኃላፊነቱን እንዲወስዱ የቀረበላቸው ጥያቄን በመቀበላቸው ገጻችን የተቃና የሥራ ጊዜ እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቷን በዚህ አጋጣሚ ትገልፃለች። በዚህ ተቃራኒ ከላይ የጠቀስናቸውና የቦደኑት ጥቂት ግለሰቦች በዐሉ እንዳይሳካ ዘመቻ የጀመሩ መሆናቸውን ምንጮቻችን አልሸሸጉንም። ወገኖቻችንን ለመከፋፈል የማይቆፍሩትና ለመውጣት የማይሞክሩት ተራራ አይጠፋምና ጠንቅቆ ከወዲሁ መመርመር የሚበጅ ነው። እነዚህ ቡድኖች በተለያየ ወቅት በተለያየ ስምና ድርጅት የዳላስን ወገኖቻችንን መጠቀሚያ በማድረግ አመታትን አስቆጥረዋል።  ዘና ብለውም ይህንን ምግባራቸውን ሲከውኑ ክድርጅት አልፈው ተመሳሳይ ተግባር አጋጣሚን በመጠበቅ በደብር ላይ አነጣጥረው ተነሱ። በመጀመርያ ደብር ለመያዝ ማህበረ ቅዱሳንን መምታት፣ ቀጥሎ በምዕመን፣ በቀሳውስትና በቦርድ ተመራጮች መካከል ከፋፍሎ ማሸበር። በመረዳጃው ማህበርም ውስጥ በያዝነው አመራር በመጠቀም መከፋፈልን ማስፋትና በተለያዩ የፖለቲካ ድርጅት ስም ውስጥ በመካተት መረባችንን  ማስፋት በማለት ነበር የተጀመረው። ነገር ግን ክፉኛ የተቆጣው እውነተኛው ምዕመን አንድ በመሆን በፀሎትና በፆም በመታገዝ እንደ አመጣጣቸው እየመለሳቸው ይገኛል።

እንደ ኤሊዋ ሲንቀረፈፉ ያለሙትንም በሚሊዮን የሚቆጠረው ዶላር ከሚካኤል ደብር አጡት። በየፖለቲካና በግብረ ሰናይ ድርጅት ውስጥ ከየተሰገሰጉበት እየተፈነቀሉ ወጡ። ከሁልም በላይ ጠቅላይ መምሪያቸው የሆነውን  የመረዳጃ ማህበርን በትረስቲ በማዋቀር እድሜ ይፍታህ ምኞታቸውም ነጠፈና ከመረዳጃ ማህበሩም እየተመነቀሩ ይገኛሉ። እንግዲህ እንደ ኤሊዋ ጉዞ ዘና ብለው ባይዙት ኖሮ ዛሬ ያሰቡት ተሳክቶ ላገልግሎታቸውም የተገባላቸውን የ52ቱ ነጥብ ተሸላሚ ባደረጋቸው ነበር ። ነገር ግን በምን ጥፋቷ ድንጋይ እንዳለበሳት ባንጠይቅምና ምን በጀርባዋ እንዳጋለላት ባይነገረንም ፤ 4 እግሯ ብቻ በጀርባዋ ተንጋላ ብታወራጭ እንደወትሮ የትም መንቀሳቀስ እንዳልቻለች ነው የተረዳነው። አንገቷንም አውጥታ ለማየትም ማጅሯቷ ጭንቅላቷን መሸከም የቻለም ባለመሆኑና የሷም ቢጤዎች ከሩቁ ብቻ የሚያላዝኑ ሆነው መታየታቸውን በጣሙን እንድንመረምን የሚከጅለን። በወቅቱ ፈጥነው ፈጥመው በነበር ነበር። አሁን ግን የበደሉትን ይቅርታ የሚገባውን ሁሉ ጠይቀውና ከፈጣሪያቸው ታርቀው የተቀረ የዕድሜ ክፍላቸውን ለማጣጣም ያብቃቸው። እኛንም  ሆነ እናንተን እንደ ኤሊዋ በጀርባ ወድቆ ከመንጋለል እንዲሰውረን ፈቃዱ ለሁላችንም ይሁን። አሜን።

አቶ ኩባን ለዳላስ የሚያደርጉትን በጎ ስራ እያደነቅንላቸው ቡድናቸው ለደረሰበት ደርጃ ለእርሳቸው፣ ለቡድናቸውና ለደጋፊዎቻቸው እንኳን ደስ ያላችሁ! ለቀሪውም ግጥሚያ በለስ በናንተ ይሁን እያልን ለዛሬ GO MAVERICKS
GO እንላለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?    



Monday, May 30, 2011

ይድረስ ለአቶ አብርሃ በላይ/ኢትዮሚዲያ ገጽ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ይድረስ ለአቶ አብርሃ በላይ/ኢትዮሚዲያ ገጽ

የተወደዳችሁ የገጻችን ታዳሚዎች እንኳን በሰላም ለሰማዕታት (ሜሞርያል) ቀን ሁላችንም ጠብቆ ለዚህ ላደረሰ ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። በዚህ ሰማዕታት ቀን መጠለያ ብቻ ሳይሆን መመኪያና መኩሪያችን ፣ እኩልነትና ነጻነት የሞላበት ሀገራችን እንዲሆን በራቸውን ከፍተው በሙሉ ልብ ተቀብለው እንድንቀላቀላቸው ፈቃድ ላደረጉልንና ይኸው እንዲተገበር ውድ ሕይወታቸውን የከፈሉትና በመክፈል ላይ ላሉት የአሜሪካን የሲቭልና የጦር ኃይል አባላትን በመዘከር የምናስታውስበትና የምናመሰግንበት ዕለት በመሆኑ ይህንን ሀገር እግዚሀብሄር ይጠብቅልን። የትውልድ ሀገራችንን ኢትዮጵያንና ሕዝቧንም ያስብልን።

ሰሞኑን ከሀገር ወደ ሀገር በመዘዋወር በከፍተኛ ትምህርት እየተመረቁ ለሚገኙት ወጣቶች ልጆቻችንና የወዳጅና የዘመዶቻችንን ልጆች ተጠምደን ብንሰነብትም ለዚህ መሳካት የወጣቶቹ፣ የቤተሰቦቻቸውና በተቋማቱ ላሉት ሁሉ ላበረከቱት መሳካት፤ ሁሉንም እንኳን ደስ አላችሁ ስንል፤ ተተኪ በመሆን ከ2ኛ ደረጃ ለወጡትና ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ለሚገቡት፣ ከመጀመሪያ ዲግሪ አልፈው ወደ ድህረ ምረቃም ሆነ ለፒ ኤች ትምህርታቸው ለሚያቀኑት ሁሉ መልካም ምኞታችንን እየገለጽን ልዑል እግዚሀብሔር ያሳካላችሁ እንላለን።

የዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር አጠቃላይ የአባላት ስብሰባ አስፈላጊው ቁጥር ባለሞሙላቱ ሳይኬድ ቀርቶ ለ2 ሳምንት ለ05/28/2011 መቀጥሩን ሰምተናል። የ2ኛውም ጥሪ ለምን ምልዐተ ጉባኤው እንዳልሞላ ከሚካኤል ሠይፍ የደረሰን የተገኙት ወደ 40 ቀጥር ያላቸው ደብሩን አዋኪያን ስለሆኑ ከነእርሱ ጋር መቀመጥን አለማሻታቸውን ሲሆን ሁሉንም ለሚካኤል ፈቃድ መተዋቸውን ነበር። ታላቁ የቅዱስ ሚካኤልና የተዳበሉት ታቦቶችን ጨምሮ የሚሰሩትን ያልተገነዘቡ እነዚህ ጥቂት ግለሰቦችም ዛሬም ማስታወሉን እንዲሰጣቸውና ከታቦት ጋር የሚደርጉት ግጭት እንጂ ከግለሰብ እንዳልሆነ ሊረዱት ይገባል። የነዚሁ ቡድን ገፅ የሆነው ከስብሰባ ስለታገዱት አባሪዎቻቸውና ከሳሾች ቢያለቅስም ቦርዱ የተመረጠበትንና የሚተዳደርበትን መተዳደሪያ ደንብ አክባሪነቱን በማረጋገጥ ከሳሾቹን ለየ ፣ በሕጉ መሰረት 2ኛ ስብሰባውንም ጠራ። ሌላው ሥርዐቱን ለመናድ ካልሆነ በስተቀር ከንቱ ጩኸት እንለዋለን። ሌላው የኛን ገጽ ለማፈን በሚደረገው የሕግ ጎዳና ከጠንሳሽነቱ ጀምሮ አባሪ መሆኑንም ከለጠፈው ስንረዳ የመጻፍ መብታችንን ከሚያደናቅፉ በመሰለፉ በደብሩ ውስጥ መብት ተነካ የሚለውን የሀሰት ለቅሶውን አጋለጠ እንለዋለን። በሌላ በኩል እኛ ተከሰስን ብለን ለጥፈን አናውቅም ነገር ግን በሕግ ልሳናችንን ለመግታት በትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኛና ምናምንቴዎች በተለያየ መልኩ እየተፈተንን ቢሆንም የመናገርና የመጻፍ መብታችንን መቀማት እንደማይቻል የሀገራችን ኮንስትቲይሽን በግልጽ አስቀምጦታል።

በዚህ 2 የደብሩ ስብሰባዎች መካከል የጠ/ሚ መለስ አምቼ ከቤ/ክ ከ60 በላይ የሚሆኑ ወንበሮችን ተከራይቶ ሲያጓጉዝ በየመንገዱ ሲያንጠባጥበው የታዘቡ የደብሩ አባላትም መኖራቸውን ሲደርሰን ፣ ወንበሩን የተከራዩት ለምን እንደሆነና የት ቦታ እንዳጓጓዙት በመስማታችን አዝነናል። ቦርዱም የኛን የተጋራ ይመስል ከዚህ በኃላ ማንም ይሁን ምን አሁን ለመከራየት ከተመዘገቡት ውጭ ወደፊት ላለማከራየት ወስኗል የሚል ከሚካኤል ሠይፍ አብሮ የደረሰን መሆኑንን ስንገልጽ ሰንከፎው እስኪወልቅ የመጣውን መቀበል የግድ መሆኑን ከዚሁ መገንዘብ ያሻል። ሰሞኑን በፍቅረማሪያም የተደረገው ቅስቀሳ አልመስራቱን ቀጥሎም በቀድሞው ሊቀመንበር ኢዮኤል የአዋኪያን ቡድን አባል እየተካሄደ ያለውን የፊርማ ስብሰባም ስንሰማ መቼ ነው እርሱ በሕዝብ ድምፅ ያመነው? በርሱ ጊዜ ስንት አይነት የምዕመናን ቅሬታ ሲጎርፍ ከምንጣፍ ስር ሲቀርብ አልነበረምን? የሕዝብንስ አደራ በግል ጥቅሙ መነካት ነው ወይንም ለምን በቁልፍ ሰበብ?

ለዛሬው ጥሁፋችን መንደርደሪያ የሆነን በአቶ አብርሃ በላይ የኢትዮ ሚዲያ ድህረ ገጽ በቅርቡ ስለዳላስ ነዋሪ ግለሰቦች ያስነበበንን በእማኝነት አድርገን ለምን እኛ ሀቅ ከጨበጥነውና በአጋጣሚዎች ሁሉ ካስነበብነው ጭብጥ የወጣ ዘገባ ለምንና እንዴት የመሰለውን ለማስረገጥና ወገኖቻችን የራሳቸውን ግንዛቤ ይስሉ ዘንድ ነው። አቶ አብርሃን በአይነ ስጋ ባናውቀውም የትግሬ ነፃ አውጪ ጎራ የነበረና ሀገር አብሮ ያስቆራረጠ ለመሆኑ የአደባባይ ሚስጥር ነው። ከነእርሱም ተፋታው ብሎ በአሜሪካ ተቀምጦ በከፈተው ድህረ ገጽ ጥሩና ድንቅዬ ሥራዎቹን አቅርቦልናል ፣ ለዚህም እናመሰግነዋለን። በሌላ በኩል ደግሞ ከግል ጥቅም ጋር በተሳሰረ የሕዝብንና የሀገር አንድነት በሚጻረር ስነ ባሕሪን ተላብሶ እያደማ ይንቀሳቀሳል። ለዚህም እኩይ ምግባር የተሰለፉለትንም ባገኘው አጋጣሚ ይዘክራል። የሚቋቋሙትም ጥሁፎች ሲደርሱትም ያፍናል። ሰሞኑንም 2 የዳላስ ነዋሪ ስለሆኑ ግለሰቦች የለጠፈውንና ቀብቶ የካናቸውን ገጻችን ከአለመስማማት አልፋ በጽኑ ትኮንን ዘንድ አብቅቷታል። ተካሄደ የተባለው የኢሳት መዋጮ 25 ሺህ ዶላር አስገባን ያሉት ግለስቦች ከዚህ በፊት ለዳላስ የኢትዮጵያ መርዳጃ ማህበር እጅግ ብዙ ሺህ የሆነ ዶላር አስገኘን ብለው በሪዲዮን የደሰኮሩትን ያስታውሰናል። እስከ ዛሬ ሳንቲም አልታየም። ወራዳና ዋሾ ራከርድ ያላቸው ብለን ብቻ አናልፈውም!

1. በትሩ ገብረእግዚሐብሄር ማለት ቀደም ሲል ገፃችን ከቴኔሲ ፍርድ ቤት በእርሱና በባለቤቱ ስም የተሰራውን ማጭበርበር አስመልክቶ ሁላችንንም የኢትዮጵያ ተወላጆች አንገት ያስደፋውን ምግባር መለጠፏን ብቻ ሳይሆን የተለያየ የግብረሰናይ ድርጅት ስም እየመሰረተ መተዳደሪያው ያደረገና በሰፈረበት ሀገርና ከተማ ሁሉ ምግባሩ አስነዋሪ ብቻ የማይባል ሕግን የተላለፈ ጭምር ነው። ሰሞኑን ሕይወታቸው ያለፈውና የበትሩ ሰለባ ከሆኑት አንዷን ግለሰብ ማንሳትም ተገቢ ነው። ስማቸው ወ/ሮ አልማዝ የተባሉ በአዲስ አበባ የባናቱ ምግብ ቤት ባለቤትና ልጆቻቸውን ብቻቸውን የሚያሳድጉትን ሴት ለንግድ ማካሄጃ ብሎ ተማጽኖ አንድና ብቸኛ መኖሪያቸውን በማስያዝ ትልቅ ገንዘብ በመበደር ኢትዮጵያን ለቆ ወጣ። ከዚያም ወደ ሌላ አፍሪካ ሀገር ተመሳሳይ ድርጊት ፈጽሟልም ይባላል መረጃው ባይደርሰንም። ነገር ግን የወ/ሮ አልማዝ በዚህ ውስልትና በተፈጸመባቸውና በደረሰባቸው ኪሳራ ምክንያት የደረሰባቸው የጤና መታወክ ለብዙ አመታት ሲሰቃዩ ቆይተውና ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸውን ጨምሮ የገፈቱ ቀማሽ አድርጓቸዋል። እንግዲህ አለም አቀፍ አጭበርባሪና ለወገኖቹም ርህራሄ የሌለው ለግል ጥቅሙ ብቻ የቆመ ለትግ ሬ ነጻ አውጪ የስውር አርበኛቸው በዳላስም በ2 ቤላዋ የሚበላውን መኮፈስ ለአብርሃ ማንነት ጥያቄ ምልክት ነው።

2. ስለ ዘውገ ቃኘውም ቢሆን ብዙ ብለናል። በቅርቡም ስለ አባይ ግድብ ከትግሪ ነጻ አውጪ ተልከው ዳላስ ከገቡት ቡድን ጋር አብሮ የከረመና እራት የተቋደሰ መሆኑንን በዳላስ ነዋሪ የተረጋገጠ ነው። ከሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እስፖርት ተቋምም በየአመቱ የሚደረግለት የነጻ ጥቅም በመቅረቱ ወያኔ ያዘው ብሎ ስም ማጥፈት ዘመቻና እንዲፈርስ ከሚያውኩት ጋር መዳበሉ ለሁላችንም ግልጽ ነው። እርሱና የትግራይ ተውላጅ የሆነው የሬዲዮን ባልደረባው ስጦታው የተባለው በዳላስ የኮሚኒቲ ሬዲዮ ለትግሬ ነጻ አውጪ መሳሪያነታቸው እሙን ነው። ያለሙያ ብቃት የቆሙና ስደተኛውን መጠቀሚያ ያደረጉ መሆናቸውን እየታወቀ ያለ ነው። ከዚህ በታች ያለው እሮሮ ለአብርሃና ብጤዎቹ ድህረገጽ ተልኮ ያፈኑትን እነሆ አቅርበነዋል።

     





እንግዲህ ወደ ኃላ ያሉትን የለጠፍናቸውንም በመገንዘብ አቶ አብርሃ እርሶስ ምን ይላሉ? የሚለውን የተለመደውን ጥያቄያችንን እየተውን አንባቢያን በጥንድና በቡድን የሚተገበረውንና ወገኖች ላይ የሚካሄደውን ግምጋሜ ላይ አድርሶ ፍሬ ያስጨብጥ ዘንድ ያለንን ወርውረናል።

ለአንደኛ አመታችን ለደረሱን ግምገማዎች ተሳታፊዎቻችንን ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። ላበረታታችሁንና ለደገፋችሁን ፣ ያላችሁን መረጃዎች ላልነፈጋችሁን ፣ ሂስ ለሰነዘራችሁብን ና ለተቃወማችሁን ሁሉ ምስጋናችን የላቀ ነው። ወቀሳችንና ትችታችንን ተቀብላችሁ ለተመለሳችሁ አክብሮታችንን ስንገልጽ ላልተከፈተላቸውና በጨለማ ላሉት ወይንም ትቅማቸው የቀረባቸውና እልህ ይዞ ያለቀቃቸው፣ ስማችን ተነካ ብለው አምረረው እኛን ከመተንኮል ላላሰለሱት ጭምርና በሀይማኖትም ግዝት የጣሉብን ጨምሮ ለሁላችንም የምናስተውልበትን ህሊና ሰጥቶ መተቻቸትንና መነቃቀፍን ለመሻሻልና ለበጎ ምግባር አድርገን በመውሰድ በቅን ጎኑ በማየት የቀረ ሕይወታችንን ለጋራ ደህንነትና መደጋገፍ በማዋል በመካከላችን የሚሽሎከለኩትን አዋኪያን የራሳችንን ወገኖችን በራሳችን በመተናነጽ ለተተኪዎቻችን የተሻለ ለመከወን ልዑል እግዚሐብሄር መንፈሳችንን ያንጽልን።
አሜን።

እርሶስ ምን ይላሉ?      

Thursday, May 12, 2011

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከርማችኃል? ፈቃዱ ሆኖ ዳግም እንድንገናኝ ለወደደ ለእርሱ በቅዱስ ስሙ በእግዚሀብሔር ቸርነት ነውና ስሙ የተወደደ፣ የተከበረና የተመሰገነ ይሁንልን። ያለእርሱ ፈቃድ ምንም ምን ሊሆን አይችልምና ዛሬ ወደፊትም ሆነ እስከዘላለሙ ለእርሱ ክብርና ምስጋና ይሁንልን! አሜን።

የፊታችን ቀዳሚት የዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ደብር በ2010 ላይ ማቅረብ የነበረበትን የ2009 አመታዊ ዘገባ በአባላት ስብሰባ ላይ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል። አንዳንድ ከአጽራረ ቤተክርስትያን የወገኑ ጥቂት ግለስቦች የ2010 አመታዊ ዘገባ እንጂ የ09 አመትን እንደማይፈልጉ ምልክቶች ቢኖሩም፤ በቅደም ተከተል መሄድ ያለበትና ለጣት ለሚቆጠር ግለስቦች መስማት ብቻ የሚፈልጉበት አካሄድ እንደሌለ ሊታወቅ ይገባል። የ09 ዘገባ ኮረም ባልሞምላት ምክንያት ሲተላለፍ ቢዘገይም በተለይ የቀደመው የወጪ ሂሳብ መርማሪ ቀደም ብለው ከቀጠሩት ግለሰቦች ትእዛዝ ባለመውጣትና ገለልተኛ ዘገባ ማቅረብ ባለመቻሉ ፣ ሰራ የተባለውንና በእጁ ያለውንም ዘገባ ለማቅረብ ፈቃደኛ ባለመሆኑ፤ በመጨረሻው የአስተዳደር ቦርድ አዲስ የውጪ ገለልተኛ የሆነ ሂሳብ መርማሪ አወዳድሮ በመኮናተር የተሰራ ዘገባ መሆኑን የሚካኤል ሠይፍ ተወካይ ገልጾልናል። የ2010 የሂሳብ ምርመራን በተመለከተ በቅርቡ ተጠናቆ እንዳለቀ ወደፊት እንደሚገለጽ ለመረዳት ችለናል። ከ2011 ጀምሮ አዲስ የገባውና በሥራ ላይ የሚገኘው ሶፍትዌር ከዚህ በፊት የነበረውና ለቁጥጥር የማይመቸውን መዝገብ አያያዝን በማስተካከል አሎታን ያጠፋል በሚል መልክ አያይዞ አስጨብጦናል።

ይህ አመታዊ ስብሰባ በመከባበር ፣ በመተሳሰብና ሙሉ ክርስትያናዊ ስነ-ምግባር የሚዘከርበት እንዲሁም በቤተክርስትያን ቅጥር ግቢ የሚከወን በመሆኑ ስፍራውንም ጭምር ሊከበር የሚገባው ነው። በሌላ በኩል በቀደመው ጥሁፍ ላይ ካሕኑን አንስተን በተዘገበው ላይ የቀረበልንን እንጂ ፈጥረን እንዳልሆነ ታውቆ፤ በሰንበቱ ትምህርታቸው ላይ ያቀረቡት፤ መልዕክቱ ደርሶናል። እኛ ብቻ ሳንሆን የሚያገለግሉበት ደብር አብዛኛው ምዕመን ከኛ ጋር የሚስማማው ፈጣሪ በሰጦት ክህነት ብቻ ሳይሆን ባካበቱት ዕውቀትና የትምህርት አሰጣጦ ጭምር የምነወድዶና የምናከብርዎ መሆናችንና ባለን ፍቅርና አክብሮት ስለምንሳሳሎት ከአዋኪያን እጅ ይጠበቁ ዘንድ መጎሻሸማችን ወደፊትም የማይቀር ነውና በሰይጣናዊ መንገድ ያለን ተደርጎ እንዳይታይብንና ትችታችንን ሁሉ በፍቅር መንገድ እንዲያስተውሉልን እንጠይቃለን። እንደ እርሶ በክህነቱ የሌሉበትን ፣ አልፈውም በአጽራረ ቤተክርስትያን ጎራ ያሉትንና ከክርስትናዊ ሕይወት ውጪ በመሆን ለሚያውኩ ወንድሞችና እህቶችም ላይ የምናቀርበው ትችት ሁሉ ክርስትናም ሆነ አለማዊ ሕይወታቸውን እንዲመረምሩና አብረው በሰላምና በፍቅር ከወገኖቻቸው ጋር እንዲኖሩ እንጂ፤ ይኸውም ይሆን ዘንድ ዘወትር ለሁሉም በጸሎታችን እንለምንላቸዋለን።

በተረፈ የትግራይ ነጻ አውጪ ድርጅት በከተማችሁ ተክሎትና ለብዙ አመታት ከናንተ ጋር አብሮ የኖረው፣ ቀደም ሲል ኤርትርያን ጌቶቹ ሲያስገነጥሉ ያዳመቀ፣ ብዙም ሳይቆይ የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ከኤርትራዊያን ጋር በማበር በተደረገው የነጠቃ ሙከራ ውስጥ አንዱ የነበረ፤ በቅርቡ ከሚካኤል ወጥቶ በተክላይማኖት ስም ቤተክርስትያን ከከፈተው ጋር አብሮ የቆየውና ሰሞኑን ለነ አባ ጳውሎስ እጅ መንሻ ያስገባው ታደሰ ፀሀይ ከከተማችሁ ለቆ ወደ ካሊፎርንያ ለተመሳሳይ ተግባር የተዛወረ መሆኑንን የደረሰን ዘገባ ያስረዳል። እንግዲህ ታደሰ ቢሄድም ሌሎች ታደሰዎችን ተክቶ ነውና መዘናጋት አስፈላጊ አይደለም።

ባለፈው በካቶሊክ ቻርቲ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ሕገወጥ ሰው ማስተላለፍ በተመለከተ በዚህ ገጽ መውጣቱ ይታወቃል። ከእጃችን ከገቡት ውስጥ የግለሰቦቹን ማንነት በመሸፈን ቅጅውን እንደሚከተለው ስናወጣ የሚያሳዝነን ነገር ቢኖር እውነተኛ የተባሉት ስደተኞች በስደት ላይ እየተሰቃዩ ባሉበትና እድላቸውን ለሌሎች በቀጥታ ከሞቀ ቤታቸው ተነስተው ከነቤተሰቦቻቸው በሀሰት በተገዛ መረጃ ወደ አሜርካን ሀገር እንዲገቡ መደረጉ ብቻ ሳይሆን፤ ሀላፊነቱን የወሰዱት ቤተሰቦችም የአቅም ጉዳይ ሕጉን ያልተከተለ፤ ከገቡም በኃላ ያለአግባብ ጥቅማ ትቅም ከታክስ ገቢ ከመንግሥት ማግኘትና በሕክምና  እንደዚሁም የምግብ እርዳታ እንዲያገኙ የካቶሊኩ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ማድረጋቸው፤ አንደኛዋ ግለስብ ሕክምናቸውን ከጨረሱ በኃላ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ፤ ከመንግሥት ወጪ ተደርጎ የተጓጓዙበት ወጪ አለመከፈሉ፤ ወዘተርፈ……. ለሚሉት ጥያቄዋች ከዚህ በታች የቀረቡትን መረጃዎች ሀሳብን በሚገባ ያንሸራሽሩና ጭብጥ ያሲይዛሉ የሚል እምነት አለን።










ከዚህ በፊትም የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አምቻ የደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቦርድ አባል በነበረችበት ወቅት፤ ዝይን የተባለች ምዕመን ጋር ይህንኑ በካቶሊክ ቻሪቲ ውስጥ በሚካሄደው ሕገወጥ ሙስና ምክንያት መጋጨታቸውን በወቅቱ ከቤተክርስትያኑ የነበሩ እማኞች በሚገባ  የሚያስታውሱት ሁኔታ ነው። ከዚህ ውጭም አንዳንድ ግለሰቦች በቤተክርስትያኑ ስም በሀሰት ሰዎችን አስመጡ የተባሉ እንዳሉም ይነገራል። በተመረጡበት ወንበር አማካኝነት ያለአግባብና በሕግ ወጥ መንገድ ተጠቃሚ የሆኑ እራሳቸውና ተጠቃሚ ግለስቦች የሚያውቁት ሀቅ ነው በማለት በዚሁ ስናልፈው እልባት ለማግኘትና ሀሜቱን ለማቆም አሁን ያሉት ተመራጮች ምርመራ ቢያደርጉበት ይበጃል እንላለን።  

እንግዲህ መናገርም ሆነ መጣፍ በትውልድ ሀገራችን ቢነፈግ እነአምቼዎችና ገጻችን የጎነተለቻቸው ሁሉ ግምባር ፈጥረው ይህ ሀገራችን አሜሪካ የሰጠንን የመናገርና የመጻፍ መብታችንን ለማፈንና በሕገ መንግሥታችን ላይ የተደነገገውን ለመናድ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። እኛ እንደ እነርሱ ስለማናስብ ፤ እነርሱ በግል ፣ በቡድን ፣ በገጾቻቸውና በመሀበሮቻቸው ሁሉ ያልሞከሩት የለም።
በእምነታቸው ጸንተው የቆረቡ ከሆነ ፣ ነገርንም ሆነ ሁኔታዎችን በምን አይነት ክርስትያናዊ ስነ ምግባር መያዝ እንዳለባቸውና የመንፈስ አባቶችም ካሉዋቸው አይሸሽጓቸውም ለማለት ያስደፍረናል። እኛ የምንተቻቸውን ሁሉ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ናቸው፣ ሁሉንም እንወዳቸዋለን። ማንንም ሰው አንጠላም ፣ የነእርሱንም ክፉ ማየት አንፈልግም። ችግራቸውም ሆነ ደስታቸው የጋራችን ነው። በሀሳብና በድርጊት መለያየትና በዚያም ላይ በያዝነው የልዩነት አቋም መከራከርና መተቻቸት አግባብ ነው። ልዩነቶች እንደ ሁኔታው ሁሉ ይጎላሉም ሆነ ያንሳሉ። ሲሆን ደግሞ ልዩነቶች እንደተጠበቁ ሆነው ወይንም አሳንሶ በመያዝና በመቻቻልም መቀጠል ይቻላል።
ገና ለገና ስሜ ተነሳና ተተቸ ብሎ ጉሮ ወሸባ ማለት ደግሞ የሀሳብ አመዛዛኝነትን አድማስ ያጠባል እንጂ ለአዲስ ሀሳብና ግኝት አያጎለምስም። ለዚህም ነው ገጻችን በአንድ በኩል ሲተችና  ሲኮነን በሌላ በኩል ደግሞ ያገኘውን ሲቸር፣ ሲሳሳትም ይቅርታ ሲጠይቅ፣ ከሚወዱትም ሆነ ከሚኮንኑት ሀሳባቸውን እንደ አመቺነቱ ሲያስተናግድ አመትን ያስቆጠረው። በዚህ ሲጠላ በዚያ ከበሪታ ሲያገኝ ሁሉም የየራሱን ስሜት እንደ አሻው አፈራርቆበታል።

ነገር ግን አንድ ማስጨበጥ የምንወደው ነገር ቢኖር ሀይማኖታችንን እንወዳለን እናከብረዋለን። የሌላውንም ሀይማኖት እንጠብቃለን። ሁሉም በነጻነት ማምለክ አለበት እንላለን። የፈለገ የሀገር ቤቱን ሲኖዶስ፣ ያልፈለገ የውጪውን ወይንም ገለልተኛ ሆኖ በመረጠው የመጓዝ መብቱን እንጠብቃለን። ዳላስ በቆየንበት አጭር ጊዜ ስለ ቅዱስ ሚካኤል ደብር የሚበቃንን ያህል ባይሆንም የምንችለውን ያህል ጨብጠናል። ነገር ግን ሀይማኖት ቤት መሆኑ ቀርቶ ጎጠኝነት የሰፈነበት፣ ለግል ፍላጎት ብቻ ያደሩ ፤ ደብሩን በኃይል ከገለልተኝነት መንገዱ ለማውጣት የተነሱና በፖለቲካው የታወሩት፣ ወይንም የራሳቸውን ድርጅትና አላማ ብቻ በማራመድና ሲጠቀሙ ጥገታቸው የደረቀችባቸው (የነጠፈችባቸው)፣ ወዘተ……. በመሆን ሕብረት ፈጥረው የከፈቱትን ሴራ ስለተገነዘብን በኦርቶዶክስ ልጅነታችን በመቆርቆርና ለደብሩ ባለን ፍቅር ጭምር በምንችለው ሁሉ እርሱ በሰጠንና በፈቀደው መሰረት የአቅማችንን እየወረወርን ነው።

የቀደሙትን ብቻ ሳይሆን አሁንም ያሉትን የቦርድ ተመራጮችንም አልተውናቸውም አንተዋቸውም። ከኛ ጆሮ እንዳይደርስ በማለት በሚካኤል ሠይፍ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖና ቁጥጥር ያደርጉበታል። ለምን የኛን ገጽ ሁሉንም በእኩልና በገለልተኛነት ብትቀበልም ከደብሩ ጋር ያከረሩት ላይ ግን ጠንከር እንደምትል አትሸሽግም። ከግለስብና ድርጅት አልፎ በተከበሩት የሀገራችን መሪ ፕሬዝዳንት ብራክ ኦባማ ላይ ይህ ገጽ ባልተስማማበት ጉዳይ ትችትን ሰንዝሯል። ሁላችንም በእርሱ አምሳል ተፈጥረናልና እንደመልካችን ምግባራችን በመለያየቱ ከጥንት ጀምሮ የነበረ፣ አሁንም ያለና እየኖርነው ስለሆነ ሁላችንንም ፈጣሪ የቅን ልቦናን ከማስተዋል ጋር አክሎ ለተቀረው ጊዜአችን ሰላምና ፍቅሩን ሰጥቶን ለንስሀ ያብቃን። በመንግሥቱም ይሰብስበን። አሜን።

እርሶስ ምን ይላሉ?