የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
ሰላም ተዋሕዶ Selam - Tewahedo
ሰላም ተዋሕዶ - በዳላሰ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የአስተዳደር ቦርድ አባላት ችሎታ እጦት ምክንያት በቤተ ክርስቲያኑዋ ላይ እያደረሰ ያለውን ከፍተኛ ጥፋትና ይህንኑ ለማስተካከል እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን ለአጥቢያውና ለአካባቢው ምእመናን የሚያስገነዝብ ፤ በእውነት ላይ የተመረኮዘ ጊዚያዊ ብሎግ ነው፡፡Blogging Since October 2009
‹ከዚህ የመጨረሻ ዕድል በኋላ ግን እጃችንን አጣምረን አንቀመጥም ! መረጃዎቻችንን ይዘን የ I.R.S ን በር እናኳኳለን ! ሕዝቡ ግን ያን ጊዜ ይህ ለምን ሆነ እንዳይለን !
FRIDAY, JUNE 4, 2010
የስብሰባ ጥሪ !
TUESDAY, JUNE 1, 2010
ማኅበረ ቅዱሳን ጉባዔውን በመልካም ሁኔታ ጀምሮ አጠናቀቀ !
ዛሬ የምናካፍላቹህና የናንተን የአስትያየት ተሳትፎ የምንጠይቀው ከዚህ በላይ ከሰላም ተዋሕዶ ገጽ ያገኘነውን ነው።
ይህ ገጽ የሚታወቀው የዳላስ ማኅበረ ቅዱሳን እየተባለ የሚጠራው ከልት ድምጽ ሆኖ ነው። ከመጀመሪያው አላማውን ሲገልጽ ያነጣጠረው በዳላስ ቅዱስ ሚካ ኤል ላይ ነው። ሌላው ደግሞ ከመንፈቅ በላይ ማስፈራሪያው የግብር ሰብሳቢውን መስሪያቤት ነው። የተሰነጽው ተወልዶ አድጎ እንዳያነብባችሁና እንዳይሰቅባችሁ ፣ ዕውነተ ቢስ ናችሁና በማኅበረ ቅዱሳን ስም የተዘረፈው እያነቃችሁና ሃባዜው እያስለፈለፋቸው ነው።
በFRIDAY, JUNE 4, 2010 የስብሰባ ጥሪ ! በሚል በገጻቸው ያወ ጡት ደግሞ ብጤዎቻቸው ከሌላ ቡድን ሆነው አንዴ በክስ ሌላ ጊዜ ደግሞ እናስታርቅ ወይንም ቦርድ እንገልብጥ እያሉ ጀንበር ለጠለቀችባቸው ጸረ ሀይማኖትና ጸረ ቤተክርስትያኖች ቱልቱላ መሆኑን በግልጽ ያስረዳል። ከዚሁ ሳንወጣ ፣ ከአሁን አሁን ንስሀ ይወስዳሉ ብለን ከምንጠብቃቸው መካከል ኢዮኤል ነጋ ፤ ሀይሉ አራጋው ፤ እንደዚሁም ፈትለወርቅ የቀድሞ ቦርድ አባላትና ሌላ የ11 ግለሰቦች ስም ዝርዝር የያዘ የስብሰባ ፈቃድ ጥያቄ ለቦርዱ ገብቶ ተከለከለባቸው። የዚሁ ኮሚቴ ተወካይና መሪ ደግሞ አዜብ ኃይለማሪያም ስትሆን ያቀፈችው ከወልቃይት ተውላጆችና የባለቤቶቻቸውን ስም ዝርዝር ያካተተ ነው። እንደሚታወቀው ሁሉ እነ አዜብ የወያኔ ደጋፊ ብቻ ሳይሆኑ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ሚስት የቀረበ ዝምድና ያላቸው ናቸው። ለዚሀም ነው እነ ጌታቸው ትርፌ ወደ ወልቃይት ሲወርዱ በመንግስት ወጪ የመንግስት ወታደሮች 24 ሰአት በአደጉበት ቀዬ ጥበቃ እንደሚያደርጉላቸው በኩራት የሚናገሩት። ሌላው ደግሞ ሳይሆን ወያኔ ነኝ የሚለውና በዋሾነቱ አቻ ያጣው ፣ በምግባሩ ለአመታት ሲጠጣ ከቆየው ጽዋና ዕቁብ የተባረረው ፣ ለአዲሱ የቤተክርስትያን ክስ አስተባባሪ ብቻ ሳይሆን የራሱን ጠበቃ የቸረው ሙላው ወራሽ ከነሚስቱ ፣ ይኼንኑ ክስ የገንዘብ ድጋፍ የማደርገው እኔ ነኝ እያለ የሚኩራራው ሀይሉ እጅጉ ከነ ሚስቱ የመሰሉ ይገኙበታል። የሚገርመው እነኢዮኤል ጥሩ የሰሩትን ስናስታውስ የመጥፎ ስራቸው ውጤት አብረው ማሻሻል ሲገባቸው ለምን አዋኪ ይሆናሉ? እስከምናውቀው ድረስ ለቤተክርስትያን ማገልገል ለዘር የሚተርፍ በረከት ለማግኛ እንጂ ለዝና ወይንም ለክብር አይደለም። ከዚህስ የተለየ ምን ይኖራቸው ይሆን?
ማንም ቢሆን ምንም ሕግም ቢባል ያለውን ቦርድ መለወጥ የሚቻለው ቦርዱ ፈቃደኛ ሆኖ ወይም በሰላም ጊዜውን ሲጨርስ ብቻ ነው። በሌላ መንገድ ለማፍረስም ሆነ ለመለወጥ የሚደረገው ትግል ፍሬ ቢስ መሆኑን ከዚሁ ልናስገነዝብ እንወዳለን ፣ ታገሱም እንላለን። ምክንያቱም የመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ያለው እየተገበረ መሆኑን አልገባ ያላቸውና ፤ ወደ መሰሪ መንገድ የገቡት እንዲሁም አብረው ከኖሩ ወገኖቻቸው የተቀያየሙትን ስላየን ነው።
TUESDAY, JUNE 1, 2010 ማኅበረ ቅዱሳን ጉባዔውን በመልካም ሁኔታ ጀምሮ አጠናቀቀ ! ይህ የዳላስ ድርጅት አንደበት የሆነ ገጽ ምግባሩና ስሙ ለየቅል ነው። እንደሚታወቀው ሁሉ አቡነ ጳውሎስን ብሎም የወያኔን መንግስት ከመገልበጥ ወደ ኃላ እንደማይል ባለፈው አመት አዲስ አበባ ላይ ጳውሎስንና መንግስትን አስደንግጣል። ይኽ ድርጅት በቀድሞ ኢሀአፓዎች አሁን ሀይማኖተኞች መሪነት የሚንቀሳቀስ ነው። የተማሩትንና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ይዞ ጥሩ ስራ ሲሰራ በሌላ ጎኑ ደግሞ ፖለቲካና ጸረ ክርስትና ስራ የሚያራምድ ቡድን ከሀገር ቤት አልፎ በየትኛውም ክፍለ ዐለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ውስጥ ተ ሰራጭቶ ይገኛል። በዳላስ ሚካኤልና በሌሎቹም ውስጥ ነጠላ ለብሰው ሲያስቀድሱ፣
በመዘምራንነት፡፣ በትምህርት ክፍል፣ በበጎ አድራጎት፣ በህጻናት ክፍልና በሌሎችም ውስጥ በመሳተፍ ቤተ ክርስትያንን የሚያደሙ፣ በጣባብነት የተወጠሩ፣ ወዘተ……. ናቸው። ሚካኤል ውስጥ በመዘበሩት ሊጋለጡ ሲሉ፤ ከተራ ምዕመን ቀሳውስትና ቦርዱንም ጭምር ለመለያየት የረጩት መርዝ ያልዳኑት ዛሬም ቤተ ክርስትያንን ሲጣሉዋት ይታያሉ።
እርሶስ ምን ይላሉ?
Sunday, June 6, 2010
Friday, June 4, 2010
ዜና እረፍት
የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
As you know one of our community member W/ro Selamawit Mekuria passed away on Wednesday June the 2nd, 2010. You may call the number below to find out the date, time and place of her funeral service or express your condolences.
We are passing our condolences for the family and her friends.
Family Address …
Ato Diriba K. Terfassa
1210 Anacostia Lane, Allen, Texas 75002
PH # (214) 536-3776
የተከበራችሁ ውድ የአካባቢያችን ነዋሪ ወገኖች፣
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጥር ሰኔ 2 ቀን 2ሺ10 የዳላስ አካባቢ ነዋሪ የነበሩ ወ/ሮ ሰላማዊት መኩሪያ የተባሉ ወገናችን በመለየታቸው የተሰማንን ሀዘን ከልብ በራሳችንና በገጻችን ስም እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትና ብርታትን እግዚሀብሔር ይስጥልን።
ባለቤታቸውንና ቤተሰባቸውን ለማጽናናትም ሆነ የቀብሩን ቀን፣ ሰአትና ቦታ ለማወቅ ለምትፈልጉ ሁሉ
አድራሻቸው …
አቶ ዲሪባ ተርፌሳ (ባለቤታቸው)
1210 Anacostia Lane, Allen, Texas 75002
ስልክ ቁጥር - (214) 536-3776
እግዚሀብሔር ቤተሰብና ወዳጆቻቸውን ሁል መጽናናትን ይስጥልን።
As you know one of our community member W/ro Selamawit Mekuria passed away on Wednesday June the 2nd, 2010. You may call the number below to find out the date, time and place of her funeral service or express your condolences.
We are passing our condolences for the family and her friends.
Family Address …
Ato Diriba K. Terfassa
1210 Anacostia Lane, Allen, Texas 75002
PH # (214) 536-3776
የተከበራችሁ ውድ የአካባቢያችን ነዋሪ ወገኖች፣
እንደ አውሮፓውያን አቆጣጥር ሰኔ 2 ቀን 2ሺ10 የዳላስ አካባቢ ነዋሪ የነበሩ ወ/ሮ ሰላማዊት መኩሪያ የተባሉ ወገናችን በመለየታቸው የተሰማንን ሀዘን ከልብ በራሳችንና በገጻችን ስም እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትና ብርታትን እግዚሀብሔር ይስጥልን።
ባለቤታቸውንና ቤተሰባቸውን ለማጽናናትም ሆነ የቀብሩን ቀን፣ ሰአትና ቦታ ለማወቅ ለምትፈልጉ ሁሉ
አድራሻቸው …
አቶ ዲሪባ ተርፌሳ (ባለቤታቸው)
1210 Anacostia Lane, Allen, Texas 75002
ስልክ ቁጥር - (214) 536-3776
እግዚሀብሔር ቤተሰብና ወዳጆቻቸውን ሁል መጽናናትን ይስጥልን።
Ethics vs Rule of Law
የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
We want to share the following e-mail that we received from a friend. Even though, the entire piece reflects only the view of the author, there is a good part may be learning to our community. We are open to hear your opinion. Thanks.
Joe Sestak, ethics vs rule of law?
Recently, our political parties reached a crossroads that leaves much to be desired in interpreting the rule of law vs ethical behavior. A Democratic congressman from Pennsylvania challenged an old line established Democratic member of the senate.
Congressman Joe Sestak won the primary, ending the career of an 80 year old, five term senator for the senate seat -- the seat held by Arlen Specter. Specter had switched to the Democratic Party thinking it would ensure his reelection to a sixth term.
President Obama was elated, as it gave his party a filibuster-proof majority for his agenda. Obama promised to support Specter in his reelection bid.
When it was discovere that Congressman Sestak was considering running for the senate seat, it was as if a bomb had exploded in the White House. What was supposed to be an unopposed primary now had the potential for a younger man to upset the apple cart.
To make matters worse, political unrest was rampant in the land. There was a lack of trust in government demonstrated by the formation of “tea parties” across America.
The overriding issue was the ramming of the health care reform bill through the senate. Senator Specter was instrumental in the process for Obama.
Now this young pompous congressman had the audacity to challenge the man who had given the Democrats their much needed victory and kept Obama’s administration from facing a defeat by the Republicans.
In light of the promise to support Specter’s bid for reelection, it was determined that Obama would need to do something, since the challenge was coming from within the party. His going to Pennsylvania to campaign personally for Specter was not the answer.
In the recent Massachusetts election, Republican Scott Brown was elected to the Senate. That seat had been held by the Democrats for decades under the late Senator Ted Kennedy. Obama had personally gone to support the Democratic candidate, Martha Coakley, and had come away empty handed.
In Pennsylvania, it was not a Democrat running against a Republican, as in Massachusetts, but instead a younger energetic Democratic politician running against a member of the political establishment from the same party with over 30 years of seniority.
To get Sestak out of the race, it would take nothing less than a monumental offer of political influence.
The Issue Of Ethics Vs The Rule Of Law
Sestak had a great reputation in his own right. There was credibility on his side that was hard to overcome by someone who had switched loyalties late in life. Sestak was a very viable opponent, as proven by his victory.
Since it was considere useless to go to Pennsylvania to campaign for Specter, the next best thing was considered. They needed to get Sestak to not run for the senate and to stay in the House.
It was decided that Sestak might consider a special appointment within the White House that would give him access to the President. It would also ensure that his seat in the House would remain.
However, the congressional code of ethical conduct would not allow an incentive to be offered to a potential candidate to get him to reconsider a political run. Nor would it allow the White House staff to offer a position directly or indirectly that could ultimately sway the outcome of an election in any state.
After careful consideration and counsel by legal experts within the White House, it was decided that Rahm Emmanuel could use an emissary to approach Sestak. The emissary could feel out the potential for a position that would entice Sestak to not run.
Emmanuel contacted former President Bill Clinton to make the offer to Joe Sestak. Since Clinton had awarded Sestak the rank of Admiral in the Navy under his administration, it was thought he would have a special connection with him.
Clinton made the call. The offer was presented to Joe Sestak of a position on a special internal committee with access to the President. Sestak refused the offer.
That should be the end of the story – Right? Wrong! That old culprit, ethics vs the rule of law, reared its ugly head and called the White House to task over the procedure.
According to law, neither a direct or indirect offer by the White House staff can be made that could effect any election. Obviously the position offered even though through an emissary is allegedly a direct violation of this law.
Ethically, was it wrong for the White House to make such an offer? The answer given is that it was politics as usual. Should politics as usual bypass the rule of the law and throw it up for public debate on the merits of the law?
The White House law counsel weighed in on the subject and gave the same answer. It was politics and has always been done in this way.
Several politicians from both sides of the aisle have called for a special investigation either by special counsel or by the FBI to see if violations of the law existed.
What God Says About Ethics Vs The Rule Of Law
James 5:12 says, “Above all, my brothers, do not swear – not by heaven or by earth or by anything else. Let your “Yes” be yes and your “No", no, or you will be condemned.”
Many would ask what this has to do with ethics or abiding by the law. I would submit that it has everything to do with it. Why else would we seek to give evasive answers to the simplest questions regarding ethics vs the rule of law?
Politicians are experts at using double talk. They can speak without saying anything. Their actions are not up for debate if they do not declare themselves. They skirt issues to the nth degree, avoiding contact with the truth.
Lawyers have spent their entire careers studying the use of words. They use words to convey thoughts, laws, and ethical behavior. Politicians on the other hand, have studied legalese. Legalese is the art of addressing a wrong with words and then wording it so the wrongdoer has a chance at absolution.
In the deep recesses of their thinking, they configure words to give themselves wiggle room. Does God give wiggle room in letting our "yes be yes" and our "no be no". NO!
What we have today in politics and in life in general are those who want to walk the line so closely they can feel good about themselves. They want to walk so closely they can not be scrutinized when they champion the use of half truths.
Romans 13:1 says, “Everyone must submit himself to the governing authorities, for there is no authority except that which God has established. The authorities that exist have been established by God.”
Do you see anywhere in that verse that it is OK to circumvent the law by the excuse of “everyone does it". I am being facetious. We can do nothing other than serve God through the governing authorities that have been placed over us.
I know that we have certain laws on the books that grant rights, such as abortion, that are contrary to God’s Word and some even would say that you have a right to circumvent that law. I would agree wholeheartedly.
You can oppose laws that are in opposition to God’s Word! For example you can choose not to have an abortion. When the law grants you the privilege to do something that is in opposition to God’s Word, then just do not do it. Just choose to follow God.
We are no longer considered a nation under God, nor are we considered a nation that places our trust in God. Obama has even characterized us as not being a Christian nation. The critical truth is that he is addressing the reflection of what we have become -- one nation not under God.
We are in such deep peril. Unless we return to God we are going to be held accountable for our actions and our inaction. Please pray for our nation, our leaders, and ourselves in the pursuit of God's hand not leaving us and His keeping us from evil.
God bless…
Bob Hataway/eChaplain
We want to share the following e-mail that we received from a friend. Even though, the entire piece reflects only the view of the author, there is a good part may be learning to our community. We are open to hear your opinion. Thanks.
Joe Sestak, ethics vs rule of law?
Recently, our political parties reached a crossroads that leaves much to be desired in interpreting the rule of law vs ethical behavior. A Democratic congressman from Pennsylvania challenged an old line established Democratic member of the senate.
Congressman Joe Sestak won the primary, ending the career of an 80 year old, five term senator for the senate seat -- the seat held by Arlen Specter. Specter had switched to the Democratic Party thinking it would ensure his reelection to a sixth term.
President Obama was elated, as it gave his party a filibuster-proof majority for his agenda. Obama promised to support Specter in his reelection bid.
When it was discovere that Congressman Sestak was considering running for the senate seat, it was as if a bomb had exploded in the White House. What was supposed to be an unopposed primary now had the potential for a younger man to upset the apple cart.
To make matters worse, political unrest was rampant in the land. There was a lack of trust in government demonstrated by the formation of “tea parties” across America.
The overriding issue was the ramming of the health care reform bill through the senate. Senator Specter was instrumental in the process for Obama.
Now this young pompous congressman had the audacity to challenge the man who had given the Democrats their much needed victory and kept Obama’s administration from facing a defeat by the Republicans.
In light of the promise to support Specter’s bid for reelection, it was determined that Obama would need to do something, since the challenge was coming from within the party. His going to Pennsylvania to campaign personally for Specter was not the answer.
In the recent Massachusetts election, Republican Scott Brown was elected to the Senate. That seat had been held by the Democrats for decades under the late Senator Ted Kennedy. Obama had personally gone to support the Democratic candidate, Martha Coakley, and had come away empty handed.
In Pennsylvania, it was not a Democrat running against a Republican, as in Massachusetts, but instead a younger energetic Democratic politician running against a member of the political establishment from the same party with over 30 years of seniority.
To get Sestak out of the race, it would take nothing less than a monumental offer of political influence.
The Issue Of Ethics Vs The Rule Of Law
Sestak had a great reputation in his own right. There was credibility on his side that was hard to overcome by someone who had switched loyalties late in life. Sestak was a very viable opponent, as proven by his victory.
Since it was considere useless to go to Pennsylvania to campaign for Specter, the next best thing was considered. They needed to get Sestak to not run for the senate and to stay in the House.
It was decided that Sestak might consider a special appointment within the White House that would give him access to the President. It would also ensure that his seat in the House would remain.
However, the congressional code of ethical conduct would not allow an incentive to be offered to a potential candidate to get him to reconsider a political run. Nor would it allow the White House staff to offer a position directly or indirectly that could ultimately sway the outcome of an election in any state.
After careful consideration and counsel by legal experts within the White House, it was decided that Rahm Emmanuel could use an emissary to approach Sestak. The emissary could feel out the potential for a position that would entice Sestak to not run.
Emmanuel contacted former President Bill Clinton to make the offer to Joe Sestak. Since Clinton had awarded Sestak the rank of Admiral in the Navy under his administration, it was thought he would have a special connection with him.
Clinton made the call. The offer was presented to Joe Sestak of a position on a special internal committee with access to the President. Sestak refused the offer.
That should be the end of the story – Right? Wrong! That old culprit, ethics vs the rule of law, reared its ugly head and called the White House to task over the procedure.
According to law, neither a direct or indirect offer by the White House staff can be made that could effect any election. Obviously the position offered even though through an emissary is allegedly a direct violation of this law.
Ethically, was it wrong for the White House to make such an offer? The answer given is that it was politics as usual. Should politics as usual bypass the rule of the law and throw it up for public debate on the merits of the law?
The White House law counsel weighed in on the subject and gave the same answer. It was politics and has always been done in this way.
Several politicians from both sides of the aisle have called for a special investigation either by special counsel or by the FBI to see if violations of the law existed.
What God Says About Ethics Vs The Rule Of Law
James 5:12 says, “Above all, my brothers, do not swear – not by heaven or by earth or by anything else. Let your “Yes” be yes and your “No", no, or you will be condemned.”
Many would ask what this has to do with ethics or abiding by the law. I would submit that it has everything to do with it. Why else would we seek to give evasive answers to the simplest questions regarding ethics vs the rule of law?
Politicians are experts at using double talk. They can speak without saying anything. Their actions are not up for debate if they do not declare themselves. They skirt issues to the nth degree, avoiding contact with the truth.
Lawyers have spent their entire careers studying the use of words. They use words to convey thoughts, laws, and ethical behavior. Politicians on the other hand, have studied legalese. Legalese is the art of addressing a wrong with words and then wording it so the wrongdoer has a chance at absolution.
In the deep recesses of their thinking, they configure words to give themselves wiggle room. Does God give wiggle room in letting our "yes be yes" and our "no be no". NO!
What we have today in politics and in life in general are those who want to walk the line so closely they can feel good about themselves. They want to walk so closely they can not be scrutinized when they champion the use of half truths.
Romans 13:1 says, “Everyone must submit himself to the governing authorities, for there is no authority except that which God has established. The authorities that exist have been established by God.”
Do you see anywhere in that verse that it is OK to circumvent the law by the excuse of “everyone does it". I am being facetious. We can do nothing other than serve God through the governing authorities that have been placed over us.
I know that we have certain laws on the books that grant rights, such as abortion, that are contrary to God’s Word and some even would say that you have a right to circumvent that law. I would agree wholeheartedly.
You can oppose laws that are in opposition to God’s Word! For example you can choose not to have an abortion. When the law grants you the privilege to do something that is in opposition to God’s Word, then just do not do it. Just choose to follow God.
We are no longer considered a nation under God, nor are we considered a nation that places our trust in God. Obama has even characterized us as not being a Christian nation. The critical truth is that he is addressing the reflection of what we have become -- one nation not under God.
We are in such deep peril. Unless we return to God we are going to be held accountable for our actions and our inaction. Please pray for our nation, our leaders, and ourselves in the pursuit of God's hand not leaving us and His keeping us from evil.
God bless…
Bob Hataway/eChaplain
የደንቆሮ ጩኽት መልሶ መልሶ……
የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
የደንቆሮ ጩኽት መልሶ መልሶ……
የኢትቶጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ደብር በዳላስ፤ የቆዩበት የውስጥ ችግሮቹ አደባብይ ከወጡ ከረም ብለዋል።
እንደተረዳነው ከሆነ ችግሮቹ የተፈጠሩት ከዕምነቱ ሳይሆን፤ ከልባቸው ዕምነቱን ከተቀበሉትና ከአንገት በላይ ዕምነታችን ነው ከሚሉት መካከል ነው። ይኽንን ለማለት ያበቃን፣ አንድ ዕምነት ይዞ የሚከተል የሀይማኖት ተከታይ ሀይማኖቱን መሰረት ያደረገ እንዴት ይለያያል? ከዚኽም በላይ ሀይማኖታዊ ችግሮች ሁሉ የሚፈቱት በሀይማኖታዊ መንፈስና መንገድ መሆኑ እየታወቀ ለምን ወደ ፍርድ ቤት መሄዱ አስፈለገ? የዕምነት ማነስ ወይስ ዕምነተቢስነት? የዕምነት ልዩነት ከሆነስ የእውነተኛ አማኝ ተግባር ለምን ዕምነቱን ለፈተና እንዲሁም ለአለም ፍርድ ይሰጣል? የትኛው የክርስትና ዕምነት ነው ወይስ በነቢያት ነውስ ወይ በሐዋርያት፣ በህግ፣ በቅዱስ መጻህፍት አሊያም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዕምናትና ህግ ልዩነታችሁን በፍርድ ቤት አድርጉት የሚል? በደብሩ የሀይማኖት ተግባር የተቃረኑ ከሆኑ ለምን እራሳቸውን እንደቃሉ አይለዩም? እራሳቸውንም ሐዋሪያት ወይስ የሀይማኖት አርበኛ እያደረጉ ነውን?
በዚህ ወቅትና ሀገር እየኖርን ያስገረመን ነገር ቢኖር፤ በፍርድ ቤት እራሳቸውን ሽማግሌ ብለው ለደብሩ ከሳሾችና ጸረ ሀይማኖቱ ምግባር ላይ ላሉ ግለሰቦች ዕማኝነት የቀረቡት ግለሰብ ቀደም ሲል ለደብሩ የከሸፈ አዲስ ሕግ አውጭ ብቻ ሳይሆኑ በፍርድ ቤት ላይ ተይዞ ባለ ጉዳይ ላይ ፤ ከሳሽም ሆነ ተከሳሽ (ደብሩ) የሕግ ጠበቃ ይዘው እየተካሄደ ባለ ሂደት ውስጥ፣ ያለሁለቱም ወገን ጠበቃ እውቅና ውጭ፣ ተከሳሽ ክሱን ሳይሰርዝ፣ የሕግን መንፈስ በተቃረነ መንገድ ላስታርቅ እያሉ በተመሳሳይ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ጊዜን ማስቆጠራቸው ብቻ ሳይሆን ስራ ፈትተው ቦርዱንም ስራ እያስፈቱ ይገኛሉ። የዚህ እኩይ ምግባር ግምባር ቀድም ተሳታፊ ግለሰቦች ውስጥ የሚከተሉት ስሞች ይገኙበታል።
1ኛ፡ አቶ ተፈራወርቅ አሰፋ ሊቀመንበር
2ኛ፡ አቶ ግርማቸው አድማሴ ም/ሊቀመንበር
3ኛ፡ አቶ ብርሃነማርቆስ ታደሰ ፀሐፊ
4ኛ፡ አቶ ሳሙኤል ደንቢ ፈረጃ ቃለ ጉባኤና የእቅድ ሥራ
5ኛ፡ ዲ/ን አርአያ ኃይለመስቀል የኃይማኖት አማካሪ
6ኛ፡ አቶ ንጉሤ ጀንበሩ የፍትሕና የሕግ Aማካሪ
7ኛ፡ አቶ ቢራቱ ዎዳ የፍትሕና የሕግ አማካሪ
8ኛ፡ አቶ ደመላሽ ደበበ የሕዝብ ግንኙነት
9ኛ፡ ወ/ሮ በየነች መኮንን የሕዝብ ግንኙነት 2
እነዚህና መስሎቻቸው ያወጡት መግለጫና ውሳኔ ምግባርም ቢሆን ጸረ ሀይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ጸረ ደብርም ጭምር ነው። በአውኑ ሰአት የደብሩ ቦርድ ተመዘበረ የተባለውን ገንዘብ በውጭ የሂሳብ መርማሪ እንዳይመረምር ለማደናቀፍ ፣ በአውኑ ሰአት ግምቱ ወደ መቶ ሺህ ዶላር ይጠጋል ተብሎ የ ሚገመተውን የህግ አማካሪ ወጭ በተፈረደባቸው መሰረት ከከሳሾች ላይ በሕግ ጠይቆ እንዳያስመልስ ለማድረግ፣ጠንካራና ጥሩ ስራዎችን በዚህ አስቸጋሪ ወቅትና የስም ማጥፋት ዘመቻ ያሸነፋቸውን ቦርድ ለማፍረስ የሚካሄድ ብሎም ቤት ክርስትያኑን ካልቻሉ ማዘጋት መሆኑ በግልጽ ኣየታየ የመጣ ሀቅ ሆናል። ሙሉ ዝርዝሩን ከዚህ በከሳሽ ወገን ከሚዘጋጅ ገጽ ያንቡትና አስታየቶን ያካፍሉን።
http://merewametta.blogspot.com/
THURSDAY, MAY 27, 2010 ወደ መጨረሻው ላይ ይገኛል።
የደንቆሮ ጩኽት መልሶ መልሶ……
የኢትቶጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ደብር በዳላስ፤ የቆዩበት የውስጥ ችግሮቹ አደባብይ ከወጡ ከረም ብለዋል።
እንደተረዳነው ከሆነ ችግሮቹ የተፈጠሩት ከዕምነቱ ሳይሆን፤ ከልባቸው ዕምነቱን ከተቀበሉትና ከአንገት በላይ ዕምነታችን ነው ከሚሉት መካከል ነው። ይኽንን ለማለት ያበቃን፣ አንድ ዕምነት ይዞ የሚከተል የሀይማኖት ተከታይ ሀይማኖቱን መሰረት ያደረገ እንዴት ይለያያል? ከዚኽም በላይ ሀይማኖታዊ ችግሮች ሁሉ የሚፈቱት በሀይማኖታዊ መንፈስና መንገድ መሆኑ እየታወቀ ለምን ወደ ፍርድ ቤት መሄዱ አስፈለገ? የዕምነት ማነስ ወይስ ዕምነተቢስነት? የዕምነት ልዩነት ከሆነስ የእውነተኛ አማኝ ተግባር ለምን ዕምነቱን ለፈተና እንዲሁም ለአለም ፍርድ ይሰጣል? የትኛው የክርስትና ዕምነት ነው ወይስ በነቢያት ነውስ ወይ በሐዋርያት፣ በህግ፣ በቅዱስ መጻህፍት አሊያም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዕምናትና ህግ ልዩነታችሁን በፍርድ ቤት አድርጉት የሚል? በደብሩ የሀይማኖት ተግባር የተቃረኑ ከሆኑ ለምን እራሳቸውን እንደቃሉ አይለዩም? እራሳቸውንም ሐዋሪያት ወይስ የሀይማኖት አርበኛ እያደረጉ ነውን?
በዚህ ወቅትና ሀገር እየኖርን ያስገረመን ነገር ቢኖር፤ በፍርድ ቤት እራሳቸውን ሽማግሌ ብለው ለደብሩ ከሳሾችና ጸረ ሀይማኖቱ ምግባር ላይ ላሉ ግለሰቦች ዕማኝነት የቀረቡት ግለሰብ ቀደም ሲል ለደብሩ የከሸፈ አዲስ ሕግ አውጭ ብቻ ሳይሆኑ በፍርድ ቤት ላይ ተይዞ ባለ ጉዳይ ላይ ፤ ከሳሽም ሆነ ተከሳሽ (ደብሩ) የሕግ ጠበቃ ይዘው እየተካሄደ ባለ ሂደት ውስጥ፣ ያለሁለቱም ወገን ጠበቃ እውቅና ውጭ፣ ተከሳሽ ክሱን ሳይሰርዝ፣ የሕግን መንፈስ በተቃረነ መንገድ ላስታርቅ እያሉ በተመሳሳይ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ጊዜን ማስቆጠራቸው ብቻ ሳይሆን ስራ ፈትተው ቦርዱንም ስራ እያስፈቱ ይገኛሉ። የዚህ እኩይ ምግባር ግምባር ቀድም ተሳታፊ ግለሰቦች ውስጥ የሚከተሉት ስሞች ይገኙበታል።
1ኛ፡ አቶ ተፈራወርቅ አሰፋ ሊቀመንበር
2ኛ፡ አቶ ግርማቸው አድማሴ ም/ሊቀመንበር
3ኛ፡ አቶ ብርሃነማርቆስ ታደሰ ፀሐፊ
4ኛ፡ አቶ ሳሙኤል ደንቢ ፈረጃ ቃለ ጉባኤና የእቅድ ሥራ
5ኛ፡ ዲ/ን አርአያ ኃይለመስቀል የኃይማኖት አማካሪ
6ኛ፡ አቶ ንጉሤ ጀንበሩ የፍትሕና የሕግ Aማካሪ
7ኛ፡ አቶ ቢራቱ ዎዳ የፍትሕና የሕግ አማካሪ
8ኛ፡ አቶ ደመላሽ ደበበ የሕዝብ ግንኙነት
9ኛ፡ ወ/ሮ በየነች መኮንን የሕዝብ ግንኙነት 2
እነዚህና መስሎቻቸው ያወጡት መግለጫና ውሳኔ ምግባርም ቢሆን ጸረ ሀይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ጸረ ደብርም ጭምር ነው። በአውኑ ሰአት የደብሩ ቦርድ ተመዘበረ የተባለውን ገንዘብ በውጭ የሂሳብ መርማሪ እንዳይመረምር ለማደናቀፍ ፣ በአውኑ ሰአት ግምቱ ወደ መቶ ሺህ ዶላር ይጠጋል ተብሎ የ ሚገመተውን የህግ አማካሪ ወጭ በተፈረደባቸው መሰረት ከከሳሾች ላይ በሕግ ጠይቆ እንዳያስመልስ ለማድረግ፣ጠንካራና ጥሩ ስራዎችን በዚህ አስቸጋሪ ወቅትና የስም ማጥፋት ዘመቻ ያሸነፋቸውን ቦርድ ለማፍረስ የሚካሄድ ብሎም ቤት ክርስትያኑን ካልቻሉ ማዘጋት መሆኑ በግልጽ ኣየታየ የመጣ ሀቅ ሆናል። ሙሉ ዝርዝሩን ከዚህ በከሳሽ ወገን ከሚዘጋጅ ገጽ ያንቡትና አስታየቶን ያካፍሉን።
http://merewametta.blogspot.com/
THURSDAY, MAY 27, 2010 ወደ መጨረሻው ላይ ይገኛል።
Thursday, June 3, 2010
የዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ደብር እንደምን ከረመ?
የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
የዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ደብር እንደምን ከረመ?
እንደምንሰማው ከሆነ ደብሩ ብዙም ባይሆን ያኮረፉበት ምእመናን አሁንም አሉት። አንዳንድ የቀድሞ የቦርድ አባላት ተመዘበረ ከሚባለው የደብሩ ገንዘብ ጋር ግንኙነት ስላላቸው፣ በቅርቡ ለሚጀመረው የውጭ የሒሳብ አጣሪ ስራ ለማስቆም የተቻላቸውን እየጣሩ ይገኛሉ። ከቶንኮሎቻቸው አንዱ የትውሶ አስተማሪ ለማሳጣት የሚያደርጉት ሴራ እየከሸፈባቸው ይታያል። ግብረ አበሮቻቸው አንዱ ማኅበረ ቅዱሳን ሲሆን፣ መናፍቅ እያለ የስም ማጥፋቱን ቢቀጥልም ገና የቃላቱ ‘መናፍቅ‘ ትርጉም ያወቀው ሆኖ አልተገኘምና ዘመቻው ሁሉ አልሰራለትም። እንዲያውም በMAY 18, 2010 የፍርድ ቤቱ ጉዳይ ሲሰማ፤ ይኽው ድርጅት አባላት በደብሩ ረብሻ ወቅት ከቤተክርስትያኑ ፎቅ ላይ የስው ልጅ ሊወረውሩ መዶለታቸው በምስክር ከተረጋገጠባቸው ወዲህ ቀልብ ስላጡ ያተረፉት ስም ታላባን፣ ከልት፣ አክራሪ ና ወንጀለኛ ነው።
ደብሩም የተሰለፉበትን የውስጥና የውጭ ጠላቶቹን አስመልክቶ በዚህ ሳምንት ምህላ ላይ ይገኛል። አዲስ መምህር ለመቅጠርም የመጨረሻ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ሲሆን ከዚህ በኃላ የሚቀጠሩ ሁሉ በኮንትራት ሆኖ በየጊዜው እየተገመገመ የሚታደስ በመሆኑ አባሎቻቸውን ሁሉ አስደስቶ ይገኛል።
የርሶን አስተያየት ያክሉበት ዘንድ እንጋብዞታለን።
የዳላስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ደብር እንደምን ከረመ?
እንደምንሰማው ከሆነ ደብሩ ብዙም ባይሆን ያኮረፉበት ምእመናን አሁንም አሉት። አንዳንድ የቀድሞ የቦርድ አባላት ተመዘበረ ከሚባለው የደብሩ ገንዘብ ጋር ግንኙነት ስላላቸው፣ በቅርቡ ለሚጀመረው የውጭ የሒሳብ አጣሪ ስራ ለማስቆም የተቻላቸውን እየጣሩ ይገኛሉ። ከቶንኮሎቻቸው አንዱ የትውሶ አስተማሪ ለማሳጣት የሚያደርጉት ሴራ እየከሸፈባቸው ይታያል። ግብረ አበሮቻቸው አንዱ ማኅበረ ቅዱሳን ሲሆን፣ መናፍቅ እያለ የስም ማጥፋቱን ቢቀጥልም ገና የቃላቱ ‘መናፍቅ‘ ትርጉም ያወቀው ሆኖ አልተገኘምና ዘመቻው ሁሉ አልሰራለትም። እንዲያውም በMAY 18, 2010 የፍርድ ቤቱ ጉዳይ ሲሰማ፤ ይኽው ድርጅት አባላት በደብሩ ረብሻ ወቅት ከቤተክርስትያኑ ፎቅ ላይ የስው ልጅ ሊወረውሩ መዶለታቸው በምስክር ከተረጋገጠባቸው ወዲህ ቀልብ ስላጡ ያተረፉት ስም ታላባን፣ ከልት፣ አክራሪ ና ወንጀለኛ ነው።
ደብሩም የተሰለፉበትን የውስጥና የውጭ ጠላቶቹን አስመልክቶ በዚህ ሳምንት ምህላ ላይ ይገኛል። አዲስ መምህር ለመቅጠርም የመጨረሻ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ሲሆን ከዚህ በኃላ የሚቀጠሩ ሁሉ በኮንትራት ሆኖ በየጊዜው እየተገመገመ የሚታደስ በመሆኑ አባሎቻቸውን ሁሉ አስደስቶ ይገኛል።
የርሶን አስተያየት ያክሉበት ዘንድ እንጋብዞታለን።
Tuesday, June 1, 2010
የማኅበረ ቅዱሳን ስብሰባ አጭር መግለጫ
http://selam-tewahedo.blogspot.com/2010/06/blog-post.html
በዚህ ገጽ ገብተው በቅርቡ ስለተጠናቀቀው የማኅበረ ቅዱሳን ስብሰባ አጭር መግለጫ ሊመለከቱ ይችላሉ።
በመግልጫው መጨረሻ “ በዚህ ጉባዬ ማህበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያም ሆነ በውጭው አለም ለቤተክርስትያኒቱ ያበረከተውንና እያበረከተ ያልው የሙያ፣ የገንዘብ፣ የጉልበትና የስብከተ ወንጌል አገልግሎት በእውነተኛነቱ የቤተክርስትያን ልጅች ሁሉ እንዲወደድና እንዲደገፍ ያደረገው ቢሆንም የቤተክርስትያናችን መሰረታዊ ጠላቶች የሆኑ መናፍቃንና አስመሳይ ፖለቲከኞች ግን የስም ማጥፋት ስራዎችን እንደተያያዙትም ተገልጣል። ይሁን እንጂ ሕዝቡም ለመናፍቃን ለነዚህ አስመሳይ ፖለቲከኞች ፕሮፓጋንዳና የሐሰት ወሬ ጆሮውን እንረማይሰጥና ዳግመኛ እንደማይወናበድ ውስጣዊ ስሜቱን በቁጭትና በቃላት ገልጣል።“
ይላል።
ቁጭትና ቃላትን በክርስትና ቦታ ምን አመጣው? ምን አይነት ድርጅት ይመስሎታል? ለመሆኑ በMAY 02, 2010 የዳላስ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ውስጥ ለተፈጠረው ችግር የዚህ ድርጅት አቁዋም ምን ይሆን ይላሉ?
በዚህ ገጽ ገብተው በቅርቡ ስለተጠናቀቀው የማኅበረ ቅዱሳን ስብሰባ አጭር መግለጫ ሊመለከቱ ይችላሉ።
በመግልጫው መጨረሻ “ በዚህ ጉባዬ ማህበረ ቅዱሳን በኢትዮጵያም ሆነ በውጭው አለም ለቤተክርስትያኒቱ ያበረከተውንና እያበረከተ ያልው የሙያ፣ የገንዘብ፣ የጉልበትና የስብከተ ወንጌል አገልግሎት በእውነተኛነቱ የቤተክርስትያን ልጅች ሁሉ እንዲወደድና እንዲደገፍ ያደረገው ቢሆንም የቤተክርስትያናችን መሰረታዊ ጠላቶች የሆኑ መናፍቃንና አስመሳይ ፖለቲከኞች ግን የስም ማጥፋት ስራዎችን እንደተያያዙትም ተገልጣል። ይሁን እንጂ ሕዝቡም ለመናፍቃን ለነዚህ አስመሳይ ፖለቲከኞች ፕሮፓጋንዳና የሐሰት ወሬ ጆሮውን እንረማይሰጥና ዳግመኛ እንደማይወናበድ ውስጣዊ ስሜቱን በቁጭትና በቃላት ገልጣል።“
ይላል።
ቁጭትና ቃላትን በክርስትና ቦታ ምን አመጣው? ምን አይነት ድርጅት ይመስሎታል? ለመሆኑ በMAY 02, 2010 የዳላስ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ውስጥ ለተፈጠረው ችግር የዚህ ድርጅት አቁዋም ምን ይሆን ይላሉ?
Subscribe to:
Posts (Atom)