Monday, May 31, 2010

በዳላስ የኢትዮጵያን ማኅበረሰብ ምን ይላን?

ዛሬ የማኅብረስርቡ ድርጅት ክንፍ (ዕድር) በፕሌኖ ቴክሳ የመገናኛ ማምሻው ምን ይላሉ?
እያንገበግበ ያለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ወዴት እየሄደ ነው?
የማኅበረ ቅዱሳን ስብሰባ በዳላስ ምን እያደረገ ነው?


የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

1 comment:

Blog by ROME Vehicle Towing Service said...

Regarding our Community Eder was a good idea and the gathering of its members shows friendly of brotherly and sisterly. As a witness and a member of this Eder I am very grateful for all of them who put their time and energy for this much success. Good job and next time hop to se more.

Participator,