Tuesday, August 31, 2010

ለሰጣችሁት አስተያየቶችና

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!


ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።




ማንኛውም በሕግ ሰውነት ያለው ሁሉ ሕጋዊ መብቱን በአግባቡ መጠቀም ሲገባው፣በተሰጠው መብቱ አልፎ ያለአግባብ ሲንቀሳቀስ ደግሞ ውጤቱ አሉታን ያመጣል። እንደምን ከርማችኃል? እኛም ሳይመቸን ቀርቶ ትንሽ የተራራቅን መሰልን። የብዙዎቻችሁንም ስሞታ ደርሶናል፣ ከመቼውም በላይ ትችትና ወቀሳን እንዲሁም ነቀፌታን ጨምሮ ከሁሉም አቅጣጫ ዘንቦብን ነው የከረመው፤ ለሰጣችሁት አስተያየቶችና ላደረጋችሁት ተሳትፎ ከልብ ምስጋናችንን እናቀርባለን።

የኛና የናንተ የሆነችው ይህችው ብቸኛ ገጽ ከየትኛውም ጎራ ሆነው የግላቸውን አስተያየት ለሚሰጡትና የኛን ሀሳብ የሚቃወሙትንም ያለ አድሎና ያለእርማት በገጻችን እንዳለ ስናወጣ መክረማችን የሚታወቅ ነው። እኛ በምናወጣው ገጽ ትችትና ነቀፌታ ያደረስንባቸው ግለሰቦችና ድርጅቶችን አሁንም ስራቸውን ከመንቀፍ ወደ ኃላ አንልም። የነሱንም ሕጋዊ መብት ሕጉ እስከአልገፈፈው ድረስ እኛም እንጠብቃለን። ቤተ ክርስትያናችሁን የከሰሱና የሚከሱ ሁሉ በሕግ በተሰጣቸው መብት ተንቀሳቅሰው እስካረጋገጡ ውጤቱን መቀበል እንደሚገባ ሁሉ፤ በገጻችን አስተያየት ሰጪዎችን አስመልክቶ እያገዋለልን ማር ማሩን ብቻ እንላስ ማለት የሚወዱትን፤ ለምን የወዳጆቻችን ስምና ቤተሰብ ወጣ፣ለምን በነ ተኩላውና (ተኮላ መኮንን) በነ ቀዳዳው ሙላው ( ሙሉጌታ ወራሽ) ወዘተ….. ላይ ብቻ አትጽፉም ለሚሉት፤ እያንዳንዳችን የመጣነው ከተቀራረበ ሀረግ በመሆኑ በዚሁ ገጽም ያገናኘን ይህን መሰረት አድርጎ ነው። የሌላው ጎራዎች ከኛ የሚለያቸው ተግባራቸው፤ ብሎም ማንነታቸው እንጂ መሰረተ አፈጣጠራቸውን እንገነዘባለን። ግለሰቡን አስመልክቶ ስለቀረበው የግለሰብ አስተያየት እኛን ብቻ መኮነኑ ሳይሆን ምንም ነገር ከፈጣሪያችን የተሸሸገ ስለማይኖር ሁሉንም እሱ በጥበቡ ወደ መልካም እንዲለውጠው ፀሎታችን ነው። ተደጋግሞም ከቤተ ክርስትያን አመራርና ደጋፊዎች አካባቢ እየተሰጠን ያለው ስም የኛ ደጋፊ መስለው የሚሰሩት የወያኔን ስራ ነው ፣ ወያኔዎች ናቸው ይህን ገጽ የያዙትና የሚጠቀሙበት የሚል ዘመቻቸውን በታላቁ ከፍተውብን ይገኛል። እኛ የማንንም ቆሻሻና የጎደፈ ነውርን ለማገልገል ሃሳቡም የለንም። ከማንም ወግነን ማንንም አንኮንንም። የቤተ ክርስትያኑን አመራርንም ጥንቃቄ በተሞላበት ከመቆንጠጥ ወደ ኃላ ብለን አናውቅም፣ በግልጽ ብዙ የማንለው ህልውናውን ለመጠበቅና የቤተ ክርስትያኑንን ቀጣይነት ለማቆየት ነው። ለግል ፍላጎታቸውን ወይንም የሰይጣን መሳሪያ በመሆን በሀይማኖታችንና በማንነታችን ላይ በየትኛውም የአለም ገጽ እጃቸውን የሚያነሱትን ሁሉ ከመታገል ወደ ኃላ አንልም። የናንተም የዳላሶቹ የዚሁ ትግላችን ሰለባዎች ናቸው።

ለምሳሌ የተኩላው ገጽ ባለፈው የቅዱስ ሚካኤል አባል ሳይሆን ተቆርቋሪ ለመምሰል የሀይማኖትና የስጋዊ አለም ሕግ መብት ልዩነቱ የቸገረው፣ እንደ እርሱ በሰይጣን ጎዳና እንደጓዘው የሱ ቢጤ ገጽ ቢያንስ ድቁና ሳይኖራቸው መጽሐፍ እየጠቀሱ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ሀይማኖትን በሚፈልጉት ትርጓሜ ለመግለጽ እንደሚሹት፤ ስለ መጽሐፍ በመጥቀስ እኛ ተሳዳቢ ለማድረግ መሞከር፣ አንተና ቢጤዎችህ መጀመሪያ ተግባራችሁን በመረመራችሁ? የትኛው መጽሐፍ ቅዱስን ለማስረገጫ ዋቢ አድርጋችሁ ቤተ ክርስትያንን ለመክሰስ ያበቃችሁ? ፈጣሪ በደሙ በገዛት ቤተ ክርስትያን ላይ በጥላቻ የተነሳችሁት? ብዙ ማለት ይቻላል ግን ሰይጣን እስረኛ ባሪያው ስላደረጋችሁ የሱን ስለምታገለግሉ አዳዲስ ዲያቆናት ሲወጡም እንደሚያገረሽባችሁ በጥሑፋችሁ አስረገጣቹ ከዚያም አልፋችሁ ነገር ያሳመራችሁ መስሏችሁ እኛን እንዳልተቻችሁ ሁሉ እናንተው ስለቦርድና ልጆቻቸው ብትችሉም ድቁናቸውን ለማፍረስ ወይንም ለማርከስ በብዕር ወጋቹህ ፤ ብሎም ደብሩ አንዴ ራሱን ከስደተኛው ሲኖዶስ አራቀ አንዴ ተቀላቀለ እይላችሁ በሬ ወለደ ሆናችሁ! እሱ ካሰራችሁ ሰይጣን ያውጣችሁ ለንስሐ ያብቃችሁ።

እኛም የመጣውን የዐየር ለውጥ ምክንያት በማድረግ ከሜክሲኮ የባሕር ሰላጤ ወደ ደረቅ መሬት እየተንቀሳቀስን ባለንበት ወቅት ይቺን ለመጣፍ ላበቃን አምላክ ምስጋና ይግባውና ዳላስ የተውናቸው አንዳንድ ወዳጆቻችን በሚሰጠው አስተያየቶች ባለመደሰት የሚያውቁትን ለማካፈል እየንፈጉን ይገኛሉ። የምንፈልገውን ያህል ዘገባዎችን ያለማግኘት ደግሞ ቀጣይነታችንን ያሳሳዋልና የሚተካን ዳላስ በቀል የሆነ ግጽ እንዲወጣ ዛሬም ደግመን እንጠይቃለን? ባልፈው ሰንበትም የሚይ ፪ቱ የደብሩ ብጥብጥ ተዋናይ የነበረችው ክስ መክፈቷን መነገሩን ስንስማ አልተገርምንም! ዕምነት ሳይኖራቸው ቤተ ክርስትያን የሚሄዱት፣ ቤተ ክርስትያንን ሰላም የሚረብሹትን፣ ከሀይማኖት ውጬ በአለም ሕግ ለንዋይ ብለው ካሳ ለሚሹ፣ ራሳቸውን ታላቅና ከፈጣሪ ሕግ በላይ ያደረጉ፣ የሕይወታቸውና የነፍሳቸውን ቁልፍ በማን እጅ እንደሆነ የካዱ፣ ወዮ ለናንተ!

ይህችው አዲሷ ከሳሽ በኛ ግምት የሚጨበጥ ጉዳይ የላትም ነው የምንለው! ምክንያቱም እርሷ ደረሰብኝ የምትለው አስነዋሪው የሀሰት የፎክስ ቲቪ የምሽት ዘገባ ማግስት በዳላስ ካውንቲ ፍርድ ቤት በምስክርነት በቀረበችበት ለነ ተኩላው ክስ ዳኛው በወሰነው ላይ “ የቤተ ክርስትያን መግላጫ የጸሎቱ ክፍል ስለሆነ ማደናቀፍ አይፈቀድም “ ባለው መሰረት ተላልፋ ከዚህም በላይ የሕግ አስከባሪውን ትዕዛዝ በመቃወም ባለማክበሯ ፤ እርሳም በዕለቱ በሰጠችው ምስክርንርትየተረጋገጠ በመሆኑ ለሰራችው በንስሐ መመለስ እንጂ የማይሆን ሌላ ሐጢያት ባልጨመርሽ ነው! የልጆች ማሳደጊያሽን ለከንቱ ባልዋልሽ ነው የምንል። በሌላ በኩል አመራሩም ቢሆን ከጠበቆቹ የሚያገኘው ጥቅም እስከሌለው ድረስ የያዛቸውን የሕግ ባለሙያዎች ባዲስ መተካት አለበት። ምክንያቱም የክስ ክስ ባለመክፈት ቤተ ክርስትያኑን እያስጠቃ ያለው በአሁኑ ሰአት ይኸው አመራር ክፍል ነው። ጉዳዩ ለተከሳሽ የክስ ክስ በመክፈት የሚጀመር ክስ አስተዋጸኦ ከፍተኛ ነው፣ ወጪውም አነስተኛ ነው። አሁን የከሰሱት ጉዳዩ ሳያልቅ ማድረጉ በጉዳዩ ተጠቃሚ ብቻ ሳይሆን ለከሳሾችም ተጨማሪ የንዋይ ተጽእኖ ሲፈጥር ሌሎችም ቤተ ክርስትያኑ ጥንካሬውን በማየት ነገርን በተለየ መንገድ እንዲገነዘቡ ያስገድዳል። ስለዚህ ጉዳይ ተኩላው እንደልማዱ ይጥፍ እንደሆን ብለን ነበር? ምክንያቱም የአላማ አድነት ብቻ ሳይሆን እርሱ ለከፈተው ክስ እማኝ አርጎ ያቀረባት ወዳጁ፣ሃዋዝ በሚሉት ቀጣፊ ለፎክስ ዜና ዘጋቢ ከሌሎቹ ሀገርና ወገንን ብሎም ሀይማኖታችንን ያዋረዱ አብሮቻቸው የፈተፈቱትን ስለሚያውቅ እጁን ምን ያዘው ዛሬ?

በሌላ በኩል ውሽማውን ማስፈታት ያቃተው ሙላው ቀዳዳው ከህብረተሰቡ ተገልሎና ተሸማቆ እንደሚገኝ ካካባቢው የሚደርሱት ዘገባዎች ይገልጻሉ። እየለመነ ከሚጠጋቸውና ከእርሱ ጋር በትምህርትም ሆነ በኑሮ የማይጣጣማቸውን ግለሰቦች ጋር ለመታየት ለሕሊናው መጋራጃ ያገኘ እየመሰለው በኢትዮጵያ የምግብ መመገቢያዎች ቢያዘወትርም ፣ እነርሱም ስለ እርሱ ጠንቅቀው ስልሚያውቁ አሻንጉሊት አድርገውታል ፣ እርሱ ግን ለህሊናው ተመልካችን ያሞኘ ስለሚመስለውና ራሱንም ለራሱ ስለሚዋሽ ላደረበት የጤና
ቅውሰት (ኮሞፕለሲፍ ላየር) እርዳታ ማግኘት ተስኖታል። በባሕላችንም በግልጽ መናገር ስላልተለመደ ደፍሮ ቆማጣን ቆማጣ ማለት ከብልግና ስለሚቆጠር ይሁን ደፍሮ የሚናገረው ስለሌለ ይሁን ውሸቱ እየተናደ በመምጣቱ ግድቡን ሲጣስ በደራሹ የሚጠረጉት ቁጥር ሰውረን ማለት ብቻ ሆናል።

እየተንደፋደፈ ያለው የኮሚኒቲው ድርጅትም የመጨረሻ እስትንፋሱን ውጦ በወያኔ ሎሌና አጫፋሪዎች እየተመራ የሚገኘው የወያኔ ኢትዮጵያ ቀን የፊታችን የሳምንቱ መጨረሻ አደርጋለው ብሎ የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም። ቃል የገቡትም ፊታቸውን ማዞር ብቻ ሳይሆን ለመነገድ ያቀዱትም ፊታቸውን ማዞራቸው የበለጠ ፍርሀት አሳድሮባቸዋል። በሬድዮ ፕሮግራማቸውም ያለፈፉትና ያልቀባጠሩት የለም። ያወጡትንም ለመመለስ በመኪና ማቆሚያ ከፍተኛ ኪራይ ለማስከፈል፣ የመግቢያ ክፍያ በማድረግ ለመካካስ ያቀዱ ሲሆን፣ በሌላ በኩል በእድሩ የታቀፉትም የኮሚኒቲው አባሎች የተለያዩ ጥያቄዎችን ማየት ጀምረዋል፣ እድሩ በተጀመረ አመት ውስጥ ተጨማሪ መዋጮ እንዲከፍሉ የበቁት አሁንም ያለ ፕላን የተዋቀረ በመሆኑ በኪሳራ የሚጠፋ መሆኑን በመገንዘብ እንደሚገልጹ ተሰምቷል። ያለ ውዴታቸው የኮሚኒቲ አባል የሆኑት እድረተኞች ገንዘባቸው በኮሚኒቲው መዘረፉ አንዱ ምክንያት እንደሆነም ይጠቁማሉ። እንግዲህ በነተፈራ ወርቅ ወደ ተጠነሰሰው የቀብር ኢንሹራስ ወይንም የሕይወት ዋስትና ሰለባ መንገዱን እየጠረገ መሆኑን አባላቱ እየተረዱት መምጣታቸውንም ተረድተናል። አጫፋሪዎቻቸውም በስልክ፣ በኢሜይል፣ በበራሪ ወረቀቶችና የሚያውቅትን ዘመድና ቤተሰብ ሁሉ እንዲገኙላቸው በመማጸን ላይ ይገኙ እንጂ ሕብረተሰቡ በቃኝ ብሎ እንደተፋቸው ይገኛል። ውይይት የማይሆንለትና እብሪተኛ ለኪሳራ እንዲሉ የእጃቸውን እያገኙ ነው። ለባንዳና የወያኔ ሎሌ አሻፈረኝ ብላችሁ ጥሪያችንን የተቀበላችሁ በደጋፊዎቻችንና በገጻችን ስም ከፍ ያለ የክብር ቦታን ሰጥተናችኃል! ትግሉም ይቀጥላል! ያድርባዮች ጎራም ተሰብሯል።


እርሶስ ምን ይላሉ?

Tuesday, August 24, 2010

ቤተ ክርስትያናችሁን ነቅታችሁ ጠብቁ!

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



ቤተ ክርስትያናችሁን ነቅታችሁ ጠብቁ!

እንኳን የፍልሰታን ጾም ለመፍታት አደረሳችሁ። እኛም ባለንበት የሜክሲኮ ገልፍ የበዐላችሁ ታዳሚዎች ሆነን በመንፈስ አብረናችሁ ለማክበር ላበቃን አምላክ ምስጋናና ክብር ለርሱ ለፈጣሪያችን ይሁን ። ባለፈው ዕለተ ሰንበት (እሁድ) እንኳን ያደረሳችሁ የሚል የቴሌፎን ግንኙነታችንን ዳላስ ላይ ለተውናቸው ወዳጆቻችን ለማስተላለፍ በቅተን ነበር። በዙሁ ጨዋታችን ነበር ወደ ዛሬው ጥቅሳችን ‘ ቤተ ክርስትያናችሁን ነቅታችሁ ጠብቁ’ ለማለት ያበቃን ምክንያትን የተገነዘብነው።

እንደተመለከታችሁት ሁሉ አኩራፊዎቹና ከሳሾቹ ከነቢጤዎቻቸው ሳይቀሩ ነበር የተገኙት። ነገር ግን ቤተክርስትያን መጥቶ ክርስትያናዊ ተግባር ወይም ግዴታን መወጣት ሲገባ፣ እነዚሁ የደብራችሁ ጠላቶች ግን የተገኙት ከዚህ በፊት እንደገለጽነው ሁሉ የሰይጣናዊ ተልዕኮዎቻቸውን ሊሰሩ እንጂ ሌላ ምንም ሀይማኖታዊ ምግባር ሊያከናውኑ አልነበረም። ከዚህ በፊት በምርጫ ያጡትን የአስተዳደር አመራር በጉልበት መንጠቅን ሲያቅታቸው በሕግ በኩል በፍርድ ቤት ሞክረው ያጡት፣ ከዚያም ቢችሉ በሜይ ፪ቱ ብጥብጥ በማስነሳት መብራት በማጥፋት፣ ከፎቅ ላይ ሕጻናትን በመወርወር፣ የሰውና የንብረት ጥፋት በቤተ ክርስትያኑ ውስጥ በመፈጸም በግርግር ሲሆን አዲስ አመራር ብለው ራሳቸውን ለማስቀመጥ ካልሆነም የቅዱስ ሚካኤልን ደብርን የወንጀል ተግባር የተፈጸመበት ቦታ ተብሎ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ውሎ እንዲረክስ ብሎም እንዲዘጋ ያደረጉት በመክሸፉ፣ ከዚያም አልፈው አዲስ ክስ በመክፈት በነ ተኩላዎቹ ተኮላ መኮንንና ፀሐይ ጽድቅ በተባሉት ስም በተከፈተውና ወጪውንም በገንዘብ የምደጉም እኔ ነኝ ብሎ በገሀድ የተናገረው ሀይሉ እጅጉ (ቀዩ ሰይጣን)፤ ጠበቃ አቅራቢው ቀዳዳው ሙሉጌታ ወራሽ አለማየሁ (ሙላው) የሚመራው የፍርዱም ጊዜዊው ትዕዛዝ የሚፈልጉትን ያላስጨበጣቸው፤ በዚህ ሰንበት ዕለት የነሱን ደጋፊዎች በሆኑት በቀድሞ የአመራር አባላት ባገኙት መረጃ መሰረት ባጋጣሚ የተከፈተ የቢሮ በር በስውር በመግባት፣ የዕለቱ ቅዳሴ አልቆ በነበረው በዐል ምክንያት የሚሰጠው ትምህርት መገባደጃ ሰአት አካባቢ የዋናውን የቤተ ክርስትያን የመብራት መቆጣጠሪ (ስዊች) በማጥፋት ሰይጣናዊ ተግባራቸውን ፈጽመዋል የሚለውን ከወዳጆቻችን ለመረዳት በቅተናል።

በወቅቱም የአመራር አባላቱ የተቻላቸውን ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ፤ የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ሀይል እንዳይመለስ ሆን ተብሎ በአዳራሹ ውስጥ ከነበሩት የቀድሞ አመራር አባላትና ቢጤዎቻቸው ውዥንብር በመፍጠር ችግሩ ከዋናው ኃይል ማሰራጫ እንደሆነ፣ (የትራንስፎርመር መቃጠል፣ ወዘተ…) አድርገው በማቅረብ፤ በዚሁም ምክንያት የዕለቱ ፕሮግራም እንዲቋረጥና ምዕመናኑ እንዲበተን ለማድረግ የተጠነሰሰ ነበር። እንደዚህ አይነቱን አስነዋሪ ሰይጣነዊ ምግባር መፈጸም፣ በወቅቱ የዳላስ የሙቀት ከፍታ በሶስቱ አሀዝ ቁጥር ውስጥ በገባበት የአየር ወቅት ፤ የመብራት መጥፋቱ ብቻ ሳይሆን የአየር ማቀዝቀዣውም መስራቱ አብሮ መቋረጡ ለደካሞች፣ ለህጻናት፣ የጤና ችግር ላለባቸው ብቻ ሳይሆን ለማንኛውም የዕድሜ ክልል ውስጥ ላለ ሳይቀር የሚጎዳ ተንኮልና ምግባር ማንነታቸውን በግልጽ ለመረዳት የመንኮራኩር ጠበብትነትን የሚያሻ አለመሆኑን ለማንም ግልጽ ነው። ለዚህም ነው ደግመን ደጋግመን እነዚህ ግለሰቦች ማንነትን ስንካፈላችሁ አብረናችሁ በዚች ገጻችን የከረምነው።

በአላማና በእምነት አንድ ሳይሆኑ፣ ነገር ግን የነሱ ተባባሪ ወይንም ደጋፊ ነን የሚሉ፣ ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ጓደኞቻቸው፣ በጋብቻም ሆነ ለዝምድናቸው ብቻ ብለው ፤ ከነሱ የወገኑ ሁሉ ከዚህ እርኩስ ተግባር እራሳቸውንና ሀይማኖታቸውን እንዲመረምሩ፣ ከፈጣሪያቸው እንዳይርቁ ብቻ ሳይሆን የፍርዱንም ቅጣት እንዳይቀበሉ ከወዲሁ በንስሐ እንዲመለሱ በትሕትና ክርስትያናዊ ጥሪያችንን ስናቀርብ፣ የተግባሩ ተዋናዊ ለሆኑትም ተመሳሳይ ጥሪ ከማቅረብ ወደ ኃላ አንልም!

ከዚሁ ሳንርቅ ሌላው ሰይጣናዊ ስራቸው ደግሞ በመግቢው ላይ በሚገኘው የጧፍ ማብሪያ ሰንዱቅ ላይ የገንዘብ መክተቻ ሳጥን ውስጥ ከጧፍ መብራት ማጥፊያ የተቀመጠውን አሸዋ በመሙላት፤
፩ኛ/ ጧፍ ገዢዎቹ ገንዝብ መጨመሪያው በሞሙላቱ እንዳይከፍሉ በዚሁም ኪሳራ ደብሩ ላይ ለማድረስ ፡
፪ኛ/ያለምንም ክፍያ ለበረከት ሲሉ ጊዜና ጉልበታቸውን የሚያበረክቱ ግለሰቦችን የህሊና ተጽእኖ የሚያደርሱ የመሰላቸው ፡ ወዘተ……
ይህ አይነቱ ድርጊት በነጠላ ስር የሚደረግ ደባ በእግዚሐቤር ፊት ግን በግልጽ የሚታይ መሆንን ያልተረዱ ከሆነ እንደ አሽዋው ቁጥር ልክ ስራቸውን የሚከፍል እርሱ አለና፤ ምናልባት አንዳንድ ሰዎች ልጆች ይሆኑስ ብለው ለሚያስቡ አለመሆኑን ለማስረዳት፣ ልጆች በሚኖሩበት ሁሉ አዋቂ ስለማይጠፋና ድርጊቱን ቸል እንደማይል፣ የሰንድቁ ርዝመት፣ የጧፉ እሳትና የተለያዩ (ፍሮንዚክ) ሂደቶችን ማገናዘቡ በቂ ምላሽ ይሆናል እንላለን።

ባለፈው ባቀረብነው ጥሪ መሰረት በከሳሽቹ ጎራ ታቅፈው በኮሚቴ ደረጃ ተዋቅረዋል ስለተባሉት ግለሰቦች ስም ዝርዝር በሰንበቴ ገጽ ላይ መውጣቱን ስንካፈላችሁ፤ ስለነዚሁ ግለሰቦች የምታውቁትን እንድታካፍሉን በኣቀረብነው ጥሪ መሰረት ከምንጠብቀው በላይ ድጋፍ አግኝተናል። አሁንም መረጃውን እያጠናከርን ስለሆነ ያላችሁን አትንፈጉን፣ አሁንም ተጨማሪ (ኢንፎርሜሽን) እንፈልጋለንና ያላችሁን እንድትቸሩን በትሕትና እንጠይቃለን?

ሌላው በቀዳዳው ሙላው ላይ የተከፈተው የዘመቻ ጥሪ በምላሾቻችሁ እየኮራን አሁንም ጸንታችሁ እንድትቀጥሉበት ደግመን እናሳስባለን? ይህ ግለሰብ የተያያዘው ሰይጣናዊ ተግባር ቤተክርስትያን ላይ ብቻ ሳይሆን የሱ ሰለባ የሆኑትን ቤቱ ይቁጠረው! የሴት ወዳጁ ( ውሽማው) የሆነችው አብረኸት (ድንቡልቃ) የተባለችው የሱ ቢጤ ወስላታ ፣ እርሱና ግብረ-አበሮቹ ሆነው ባዘጋጁላት ሐሰታዊ መረጃ ያለ አቅሟ ቤት ገዝታና እርሱም በውሽሜነቱ
(ሞርጌጁን) ሲዶግም ከርሞ ባለመቻሉ፣ ብቻዋን መክፈል ባለመቻሏ ቤቷን የማጣት አፋፍ ላይ መሆኑዋን ምንጮች ሲጠቁሙ ፣ እርሷም በአፍረት ከአደባባይ መሰወሯ ይነገራል። አንዳንዶችም እንደሚሉት ለገንዘብ ብላ የሆነ ሕገወጥ ነገር ውስጥ ገብታ ማረፊያ ቤት ሳትሆን አትቀርም ይሏታል።እኛ ግን ባገኘነው መርጃከዚሁ ወር ከ፩፯ ጀምሮ (በኢንሹራስ ፍሮድ፣ሶልስትንግ፣ ወዘተ… የቴክሳስን ፓናል ኮድ በመተላለፍ) በቁጥጥር ስር እንደምትገኝ ነው። ከዚህ በፊትም እስር አዲሳ እንዳልሆነ ለመረዳት ስንችል፤ ውሽሜን ጨምሮ ማንም ዋስ ሊሆናት አለመቻሉን ብናዝንላትም ለወደፊቱ ከስህተት እንድትማርና ሕግን ተከትላ በአቅሟ ትኖር ዘንድ እንመኝላታለን።ዛሬ ካቅም በላይ መንጠራራትና በሕግ ወጥ መንገድ መኖር፣ማጭበርበር፣ ሀሰትንመሳሪያ ማድረግን ቀዳዳው ውሽምዬና ቢጤዎቹ ይማሩ ስንል ለሷም ብርታቱን እንዲሰጣትና በአግባቡ በመኖር የሕብረተሰቡ አካል እንድትሆን ምኞታችን ነው።

የወያኔ ኢትዮጵያ ቀን በተመለከተ፤ ከውስጡ ካቀፋቸው በብዛት የቅዱስ ሚካኤል ደብር ያደሙና አሁንም ከመተናኮል ያልተቆጠቡትን በመያዙ በየአቅጣጫው የሚደርስበት ገሸሽታ እየከፋ በመምጣቱ መቋጫው ቸግሮታል። የወያኔ ተቀጣሪና አድር ባዮችም እየተጋለጡ ይገኛሉ። ከዚህ ቀደም ባቀረብነው ጥሪ መሰረት ስለድጋፋችሁና ትብብራችሁ እያመሰገንን ለዚህ የወያኔ ዝግጅት በገንዘብና ማቴሪያል ተሳታፊ የሆኑትን ግለሰቦች የስም ዝርዝር ያላችሁን ሁሉ እንድትልኩልን አሁንም ደግመን እንጠይቃለን? ወደፌት ዘገባውን በዝርዝር ስለምናወጣ! ከዚሁ ሳንርቅ ይኸው ድርጅት ወያኔን ይዞ በግልጽ በሬዲዮ ፕሮግራሙ ልፈፋውን አላበረደም። በሌላ በኩል ከአየር ሞገዱ ውጭ የቅዱስ ሚካኤል ምዕመናንን ለመያዝ የሚያደርገው ጥረት የከሸፈበት ለመሆኑ የሚካኤል ሠይፍ የሚባለው ቡድን ተጠሪ ያካፈለን መሆኑን ስንገልጽ፤ ባለፈው እሁድ የውሻ አኪም የሆነው ዶክተር አምኃና የኢትዮጵያ ቀድሞ ፖሊስ ና ሚካኤልን ለማሕበረ ቅዱሳን ማስረከብ የጀመረው ባንድ ወቅት ሊቀ መንበሩ ግዛው ገድሉ የሞከሩት ማስታወቂያ ልፈፋ በሚካኤል ደብር ውስጥ መከልከሉ የደረሰን ሲሆን፤ በየመደብሩ ያስቀመጧቸውም ማስታወቂያ ወረቀቶችም ውጤት አልባ ሆኖባቸዋል። እኛም ማንኛውም የኢትዮጵያ ተወላጅና ወዳጅ የሆነ የዳላስና አካባቢው ነዋሪ ሁሉ ከዚህ በወያኔና ሎሌዎቹ ተቀነባብሮ የሚዘጋጅ ቀን እንዳይሳተፍ ደግመን ጥሪያችንን እናቀርባለን?

እርሶስ ምን ይላሉ?

Thursday, August 19, 2010

የናንተን ትብብር

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!


ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



የናንተን ትብብር

http://www.march4freedom.org/warcriminalsupporters/thumbnails.php?album=1

ከዚህ በላይ ያለውን ድሕረ ገጽ በመግባት ከወጡት ምስሎች የምታውቋቸውን ግለሰቦች ማንነት ለገጹ በመግለጽ እንድተባበሩ ሀገራዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን የነዚሁ ግለሰቦች ማንነት ለመገንዘብ አያዳግትምና!

የተወደዳችሁ አንባቢዎቻችንና ደጋፊዎቻችን እንደምን ሰንብታችኃል? እኛም በገልፉ ሰላጤ የተለመደውን ኑሮዋችንን ተያይዘነዋል። እናንተም በዳላስ እንዴት እንደሆናችሁ የሚደራርሱን ዘገባዎችን ዳሰናል። በተለይም ጠፍቶ የከረመው የሰንበቴ ገጽ ከኛ ቀደም ብሎ በገጹ ጠቃሚ መረጃዎችን አውጥቶ ስላለ እናንተንም ወደ ሰንበቴ ጎራ ትሉ ዘንድ እንጋብዛለን። በዚሁ ገጽ ላይ http://www.senbete.blogspot.com/ የወጡትን የስም ዝርዝሮች በጽሞና እንድታዩና ስለያንዳዳቸው ግለሰቦች ማንነት ካንባቢዎቻችን ጋር እንድንካፈል በአስተያየት መስጫችን ላይ እንድትሰጡን ትብብራችሁን እንጠይቃለን?

ሌላው ሳናመሰግን የማናልፈው ከዚህ በፊት ለጠየቅናችሁ ትብብር የሰጣችሁት ምላሽ በናንተ መኩራት ብቻ ሳይሆን መመኪያ ሆናችሁናል። ሀይማኖታችሁን በተመለከተ በሙላው ወራሽ በተባለ ቀዳዳ ዋሾ የወሰዳችሁት አቋም ውጤቱ ከፍተኛ ሆናል ፣ የጀርባው አጥንት ሳይቀር ተመቷልና ቀጥሉበት። ሌላው በኮሚኒቲው ስር የወያኔ ኢትዮጲያ ቀን ጥሩ ውጤት እያስመዘገበ ነው። በአሁኑ ሰአት በማንኛውም ዘርፍ የተሳተፉትን የወያኔ አጫፋሪዎች የስም ዝርዝር እየሰበሰብን ስለሆነ፣ በተለይ በማቴርያል ሆነ በጥሬ ብር በመስጠት የተባበሩ የምታውቋቸውን የግለሰብም ሆነ ድርጅት ስም እንድትሰጡን ትብብራችሁን እንጠይቃለን? ወደፊት የስም ዝርዝሩን እንገልጣለን።

ሌላው ያለእድሜዬ ነው ቅስና የወሰድኩትና ባትሬንም ጨርሼ አለው ብሎ የክርስቶስን መንጋ በትኖ፣ ስርዐቱን አፍርሶና ቅስናውንም ጥሎ ከሚካኤል በገዛ ፍቃዱ የኮበለለው የቀድሞው ቄስ መስፍን ከቡድን አጋሩ ከሆነው የጳውሎስ ካድሬና የቀድሞው አብዮት ጠባቂ ሲደልል ከቅስና ውጪና ስርዐቱን ባፈረሰው ግለሰብ ጋር በመሆን በሚካኤል ጥግ በመሸመቅ ቤተክርስትያኑን በመተናኮል ላይ ስለሚገኙ የሁላችሁም ሀላፊነት ብቻ ሳይሆን ለሚካኤል ደህንነት ከዚያ እንዲነቅሉ የተቻላችሁን ያህል ተሳትፎ የማድረግ ግዴታ መሆኑን ከማስገንዘብ ወደ ኃላ አንልም።

የሚካኤል ሰይፍ የተባለውም ቡድን ከፍተኛ ስራዎችን እየሰራ መክረሙን ሰምተናል። በሌላ በኩል ደግሞ ትችትን እንደ ወንጀል ቆጥረው የሚካኤልን አመራር አስጥሉን የሚሉት ቁጥር ውስጥ በቅርቡ የተመዘገቡት የቤተክርስትያን ደጋፊ ነን ብለው ራሳቸውን የሚጠሩት ግለሰቦች ከከሳሾች ጋር እንደራደር ባዮችን ምንም ድጋፍ ማግኘት እንዳቃታቸው የሰይፉ ቡድኖች ገልጸውልናል፣ ሲተነትኑትም በስራና በወዳጅነታቸው ግንኙነት ምክንያት ራሳቸውን አሉታ ላይ ያስቀመጡ ወላዋዮች ይሏቸዋል። የከሰሰን የሕጉን መንፈስ በተጻረረ የምን ድርድር፣ እነቀዳዳው ገንዘብ አለን ሌላም ክስ እንከፍታለን እያሉ፣ አሁንም ያለባቸውን የጠበቃ ዕዳ መክፈል ያቃታቸውን ለምን የመተንፈሻ ቀዳዳ መክፈት ብለዋቸዋል።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Tuesday, August 10, 2010

ከሰሞኑ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



ከሰሞኑ

እንደምን ከረማችሁ? ባለፈው እንዳስጨበጥነው የጥልቅ ውቅያኖሱ የዘይትጉርጓድ ባስተማማኝ ደረጃ መደፈኑን ፣ የጽዳት ዘመቻውም እየተካሄደ መሆኑንና በማምረት ላይ ያሉትንም ተመሳሳይ የጥልቅ ውቅያኖስ የዘይትና የጋዝ ጉርጓዶችን ከተመሳስይ አደጋ ለመከላከል የሚያስችላቸውን ደረጃ ግምገማ ማካሄዱን ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ባሕር ውስጥ ወድቆ የሚገኘውንና የአደጋው ሰለባ የሆነውን (ፕላት ፎርም) በጥንቃቄ መመርመር ሌላ ስራ ነው። ከዚህም ምርመራ የሚገኙ መረጃዎች ምን ቢፈጠር ነው ይህ በሰው ሕይወት፣ ንብረትና አካባቢ ጥፋት የደረሰው ለሚለው ጥያቄ መልስ ሊያሰጡበት ያስችላል ተብሎ ይገመታል።

ከዚህ ወጣ ብለን ደግሞ የዳላስ ኮሚኒቲ ራዲዮ የኛና የናንተን ብቸኛ የሆነውን ገጻችን ላይ ያነጣጠረ ዘገባ ያቀርባል ተብሎ በትላንት ፕሮግራሙ ተጠቁመን በስልክ ለማዳመጥ ወደ ወዳጃችን ደውለን ነበር ፣ እነገደል ማሚቶቻቸው እንዳልተነፈሱ ስናረጋግጥ ካንባቢዎቻችን የተለያዩ አስተያየቶችን ብቻ ሳይሆን ድጋፎቻቸው እየጨመሩ ነው። በአል ብለው ለወያኔ ሎሌዎች ያደሩትም የሚይዙትና የሚጨብጡት ጠፍቶባቸው በራዲዮ ፕሮግራሙ ላይ ከመቼውም በላይ ሲለፍፉ ተደምጠዋል። ለዋቢነት እንደ ቀድሞው የፓሊሱ መኮንን ግዛው ተክሉ በኃላፊነት ተመርጦ በነበረበት ቅዱስ ሚካኤል ቦርድ ማህበረ ቅዱሳን የተባለውን ቡድን አስገብቶ በመቶ ሺህ ብሮች ያስመዘበረ ፣ አሁንም በቤተ ክርስትያኑ ላይ ባደረሰው እጠየቃለሁ በማለት እየተተናኮለ ያለና ከብዙ አመት ጀምሮ በጌታቸው ትርፌ በሚመራው የወያኔ ሎሌ ቡድን የታቀፈ ግለሰብ ነው። በሌላ በኩል እንደሚታየው ሁሉ ለዚሁ የወያኔ ኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት ተቃውሞው የከፋ ስለሆነ መጨበጫው የጠፋበት አመራር በሀሳብ እንደተከፋፈለ ብቻ ሳይሆን ያሰበውም ገንዘብ እርዳታ መድረቁም አሸብሮት ይገኛል።

ከዚህ ወጣ ብለን ደግሞ ስንቃኝ የተኩላው (ተኮላ መኮንን)ና ብጢውቹን የጣፉትን ቃኘን። ያገኘነው ምንም አዲስ ነገር የለም ። ያው እንደልማዳቸው የሰይጣን ጎዳና ተዳዳሪዎች ብቻ ሆነው ነው ያገኘናቸው። ምክንያቱም እነርሱ አንድም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት የላቸውም ወይም እምነቱን ዛሬም አያውቁትም። እነሱ የሚሉትም “መብት“ በየትኛው መንገድ እንደሆነም ለይተው ማወቅ የተሳናቸው ናቸው። የአለም መብት ብዙ ነው ፣ የሀይማኖት መብት ግን አንድ ብቻ ነው። እርሱን አምኖ በሙሉ ልቡ የተቀበለና በስሙ የተጠመቀ መንገዱንም የተረዳ መሆን አለበት። ይህ ከሆነ ተውፊቁንና ቀኖናውን ተከትሎ ልዩነቶች ይስተናገዳሉ እንጂ በድቁርና ተነስቶ ለሀይማኖቱ ባዕድ በሆነና ከመንፈሱ በማይጣጣም በአለም ፍርድ ቤት ማድረጉ አሁንም ሰይጣናዊ ጎዳና እንጂ የሀይማኖቱን መንገድ አያሳይም።

ትውልድ ሀገራችን አሁን የደረሰችበት ደረጃ ለመድረስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት አስተዋጾ ያላስቆጠረ አበይት ክንውኖች ለመቁጠር ባንሞክርም፤ በሰላሙም ሆነ በጦርነት ወቅት እንዲሁም በፓለቲካዊ አስተዳደርም የማይናቁ ተግባራቶች አሉ። በኛ ዕድሜም አፋችንን ከፈታን በኃላ የቀለም ትምህርትን የጨበጥነው በቄስ ትምህርት ቤት ነው። ብዙ ማለት ይቻላል በዕድሜ ያየነውን በማለት ነገር ግን ለትውልድ ሀገራችን ታሪክ ከፍተኛ ቦታ ይዞ ያለና ለሁሉም ተወላጅና ወዳጅ መመኪያና መኩሪያ ብሎም ልዩ ምልክትና መጠሪያ የሆነውን ሀይማኖታችንን ከተውፊቁና ከቀኖናው ውጭ ተጉዞ በአለም ፍርድ ቤት መክሰስ የሚያደርስ ምንስ ተፈጠረ? የሚለውን ማንኛውም ግለሰብም ሆነ ቡድን ነኝ ባይ መልስ የለውም። ፍርድ ቤት ዳኛውም ይህንን ሲያረጋግጥ ሀይማኖታዊ እንዳልሆነና ቤሆንም እንደማይገባበት ተገንዝቦ ያለው “ሊትል ፍሌቨር“ ሰበብ እንዳደረጉት ነው የገለጸው። ቤተ ክርስትያንም ሆነ አስተዳዳሪዎቹ በተሰጣቸው ሀላፊነት ወጥተው የት ቦታ ተውፊቁንና ቀኖናውን የጣሱት። በትክክል ምዕመናኑ በአባቶች መካከል ያለውን የተውፊቅና ቀኖና ልዩነት ተገንዝበው የወሰዱትን አቋም ማክበር የሁሉም አባላት ግዴታ ነው። ከዚህ በፊት የአስመራጭ ኮሚቴ አባል ሆነው ያገለገሉት ውስጥና ከቀድሞ የቦርድ አባላት ባለፈው ኦገስት አንድ በተቋዋሚ ቡድን ጋር በተካሄደው ስብሰባ ምንም ዐይነት የምርጫ ደንብ እንዳልተላለፈ፣ የተመረጡትም ሁሉ ሕጋዊነት ያላቸው መሆኑን አስረድተዋል። ስለዚህ ብዙኃኑ አባል የመረጣቸውን የቦርድ አባላት በተሰጣቸው ኃላፊነት የደብሩን መተዳደሪያ ደንብ እንደዚሁም የሀይማኖቱን ተውፊቅና ቀኖና እስካልጣሱ ድረዝ በሕዝብ የተመሰረጡትምና የሚያስተዳድርን ደብር አመራር በአመጽ እንለውጣለን ብለው በሜይ ፪ቱ ብጥበጣ መሳተፍና ሀይማኖቱን ለዐለም መሳለቂያና የትውልድ ሀገራችንን መዘበቻ ማድረግ ባልተገባ ነበር። ኸረ ስንቱን ጠቅሰን።

ብዙን ጌዜ ለንስሀ እግዚሐብሔር እድል ይሰጣል፣ አንዳንዴም ይፈጥናል። ለዚህ አባባል ያበቃን ከመጀመሪያ ከሳሾች ውስጥ የኪዳኔ ምስክር ሚስት አንዷ ምሳሌ ናት። ስሟም ጥሩአየር ፍስሐ ትባላለች። አስተዳደጓን የሚያውቁ ዘልዛላ ፣ ዱርዬና ሴትኛ አዳሪ ምሳሌ ያደርጓታል። እንደሚባለው ከሆነ ኪዳኔ ያገኛት አስታራቂ ሽማግሌ ሆኖ ከቀድሞ ቧሏጋር አስታርቃልሁ በማለት በተጀመረው ቀዳዳ ከነሁለትልጆቿ ጋር የገባ ገሌ ነው። ትንሽም ቆይታ የሚያሳድጉትን ቀንደኛው ማህበረ ቅዱሳን የሆነውንና ዲያቆን ነኝ ባዩን የኪዳኔን የቅርብ ዘመድ ደባልቃ የያዘች ስትሆን፤ በቦርድ ምርጫ ውጤት ብሎም አዲሱ ወዳጇ የሆነውን ከደብሩ ተቀጣሪነት መባረር ተጨምሮ ያበደች ዕብድ ናት። ጥሩ አየር ባደረባት ይኸው አምሮ በሽታ ብቻዋን አይደለም የምትታመሰው፣ የሷና የባሏም ቤተሰቦች ጭምር አየታመሱ ይገኛሉ። እንግድነት ቤታቸው እግሩን የጣለ ብቻ ሳይሆን በየደረሰችበት ሁሉ የጤናዋ ሁኔታ ሁሉን እያሳሰበ ይገኛል። ካህናት አማቾቿ ሆኑ የሱ ቤተሰቦች እንዲሁም የርሷን የጤና መቃወስ የተረዱ ዘመዶቿ ሁሉ ታላቅ ጭንቀት ላይ ናቸውና በክርስቶስ እየሱስ ደም የተዋጀቺውን ቤተ ክርስትያን ያለአግባብ ለማጥፋት መነሳሳት መልሱ ይኽን ይመስላል። ስለዚህ ሌሎቹም ከዚህ ተምረው ድርጊታቸውን እንዲመረምሩና ቀናውን መንገድ እንዲከተሉ ለነ ተኩላውና ቀዳዳው እንደዚሁም ቢጦዎቻይድረስ እንላለን።

ባለፈው መጣጥፋችን በቀዳዳው ሙላው ወራሽ ላይ የ(ቦይ ከት) ጥሪ እንዲደረግ ያቀረብነውን በሙሉ ልብ የተቀበላችሁ ሁሉ ከልብ እያመሰገንን ዘመቻው ቀጣይነትእስከ መጨረሻው እንደትቀጥሉ ደግመን ጥሪ እንደርጋለን። ሙላው ወራሽ አብረው አደጉ የሆነ የወያኔ ተጋዳይና ስልጣን የነበረው ወያኔ በአደራ እርሱ ዘንድ ያስቀመጠውን ገንዘብ ሳይቀበል በሞሞቱ ፣ የሙት አደራ ገንዘብ የበላ ሌባ መሆኑን ነው። ገንዘብ አለኝ የሚለው በዚህ አገር ምንም ገንዘብ ወይም ንብረት በስሙ ያልተወ ግን ብሩንም የሚያሸሸው ወደ ኢትዮጵያ እዚያም በሚስቱ ቤተሰቦች እጅ የሚተዳደር መሆኑን፣በተለይም እንደዚህ አይነቱ ተራ አጭበርባሪ ድንበር ተሻግሮ በዳላስ ውስጥ ወያኔ ሳይሆን እራሱን ወያኔ አድርጎ በመጥራትና ከወያኔ መንግስት ጋር አማልዳለው በማለት የተሞኙለትን እነ ኃይሉ እጅጉን የመሰሉትን በማየት ስማችንን እያጠፋ ያለ ሌባ ብለው እውነተኛዎቹ ወያኔዎች እርምጃ ለመውሰድ እየተንቀሳቀሱ ለመሆናቸው የሚደርሱን መረጃዎች ያስረዳሉ። በዳላስም እንዴት ወደ አሜሪካ ሊገባ እንደቻለ አብሯት የመጣትን የቀድሞ ሚስቱንመረጃዎች እየተሰበሰቡ ሲሆን ፤ እንዴት ነው በቅርቡ የአሜሪካን ዜግነት ሊያገኝ የቻለው? ገንዘብ አለኝ አያለ የሚደነፋው ሁሉ ጠበቃ ና ገንዘቡስላለኝ ቤተክርስትያኑን እንደፈልኩ አደርጋለው የሚለው ትዕቢተኛ ከዕቁብ ለመባረር አንዱ ምክንያቱ አባሎቹ በየጊዜው ሙላው በሚጽፈው የውሸት ቼክ በመሰላቸታቸውም ጭምር መሆኑን ከዕቁቡ አካባቢ የደረሱን መልዕክቶች ያሳያሉ። ስለሱ ዕብሪትና አምባገነን ለመሆን የሚፈልገው ልሰማ ባይነት በሁሉም አቅጣጫ ምላሹን እያየን ይገኛል። የሚቀጥለው ደግሞ እንደ ጥሩአየር ከፈጣሪ የሚመጣውን ነው። ከዚህም ውጪ አይን ያወጣ በሚስቱ ላይ አብረእት (ድንቡልቃ) የተባለችውን የከተማዋን ዋልጌ ወሽሞ የያዘ መልቲ ተራ የሕብረተሰቡ ዝቃጭ ሀገርና ወገንን የሚያስደፍር ባሌጌ መሆኑን የዳላስና አካባቤው የተረዳው ነው። አንዱን ከአንዱ ሰበብ እየፈለገ በተንኮል ፈጥሮ ማጋጭት ስራዬ ብሎ የተያያዘው ይኸው ግለስብ በጌታቸው ትርፌ ቤተሰብቦች መካከልም ባሉባልታ ለማበጣበጥ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን እየተሰማ ይገኛል። አንዳንድ ታዛቢዎች እንደሚሉት ሚስቱ ተግባሩን ብታውቅ እንዲህ አይነት ተግባር አያደርግም ቢሉም እኛ ግን ጆርዋ ባዳ የሆነው ወይ እሳንም አብሮ ሊቀጣ ወይንም የፈቀደችው ቢሆንስ ብለን ስናልፈው የምታውቋት ጠይቃችሁ የሳን ደግሞ አካፍሉን። አብርሃም የተባለውስ አጎቱ ምን ነክቶት ነው የማይመክረው ወይስ እሱም በሽታውን ተጋርቶት ይሆን?


እርሶስ ምን ይላሉ?

Thursday, August 5, 2010

የ፻፯ ቀን ትግስት

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የ፻፯ ቀን ትግስት

ካለፈው ሐሙስ ማታ ጀምሮ ከሂሱተን ከተማ ወጣ ብለን የመጨረሻውን ጥናትና ሪፖርት በምርምር ማዕከሉ አጠናቅቀን እሁድ ማምሻችንን ወደ ጊዜዊው የገልፉ መምሪያ ሰፈር በረርን። በማግስቱም የምንጠብቀውን አረንጓዴ መብራት በመፈቀዱ ፻፯ ቀናትን ያስቆጠረውን አማጺ የውቂያኖስ ውስጥ የዘይትና ጋዝ ጉርጓድ መድፈን (መግደል) (የሎጀስቲክና ኦፕሬሽን) ትግበራ ተጀመረ።

ይህ ጥልቀቱ ከ፪ ነጥብ ተኩል ማይል በላይ የሆነውንና ከወለሉ በታች የሚገኘውን የዘይት መሰመር ከሁለት አቅጣጫ በተበሳው ቀዳዳ በተለያዩ ንጥረ ነገሮች ተደባልቆ በተላቆጠና በተዋሀደ ድፍድፍ (እንደጭቃ ባለ) የሞምላት ጥቃት ተጠናቆ ማለቁንና እስከ ፲፪ኬ ግፊት መቍቋም ችሎታውን መረጋገጡ እንደታወቀ የመጨረሻውን የሲሚንቶ ማሸጉን ፈቃድ ተሰጠን። ይህንኑ በዛሬው ቀን ሲጠናቀቅ በሚቀጥለው ፳፬ ሰአት ውስጥ በሚገባ ደርቆ እስከመጨረሻው ያከትምለታል። ከዚህ በኃላ ያለው እንግዲህ ተፈጥሮ (ማዘር ኔቸር) ቅውሰት ካልሆነ የሰው ልጅ ጥበብ የሚችለውን ስህተቱን ለመቆጣጠር ሞክሯል ለማለት አስደፍሮናል። ምንግዜም በዚህ አደጋ የማንረሳቸውና ጠፍተው የቀሩትን የ፲፩ን ግለስቦች ሕይወት እያስታወስን የሚመለከታቸውን ሁሉ ከዚህ በመማር ለወደፊቱ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲወስዱ እናሳስባለን። ምን ያህል እዚህ አካባቢ እንደምንቆይ ባናውቅም የሚቀጥለው ስራችን ባካባቢው የሚገኙትን ተመሳሳይ የጥልቅ ውቅያኖስ የዘይትና ጋዝ ጉርጓዶችን (ሴፍቲ) ምርመራና ሪፖርት ማቅረብ እንደዚሁም የተፈጠረውን የአካባቢ ብክለትን የማጽዳቱን ሂደት መከታተል ይሆናል እንላለን።

የኛ አከራረም እንዲህ ሆኖ፤ እናንተስ እንደምን ሰንብታችኃል? የዳላሱ የኢትዮጵያ ኮሚኒትም ቤቴን አላጸዳም በማለቱ፤ እንደወትሮው ሲለግሱት የኖሩት የአካባቢው የንግድ ሕብረተሰቦች ለዘንድሮው የወያኔ ኢትዮጵያ ቀን በአል (ስፖንሰር) እርዳታ አናደርግም በማለት አድማ መተውባቸው ፣ የዝግጅታቸውን ብዛት ቁጥር ከመቀነስ አልፈው ወደ መሰረዙ እየተቃረቡ ነው ብለው የውስጥ አዋቂዎች ገልጸውልናል። ቃል የገቡላቸውም ስማቸው በገጻችን እንዳይወጣ በመስጋት ምክንያት እየፈጠሩ በማሸግሸግ ላይ ናቸው። እኛ አሁንም ደግመን የኢትዮጵያ ተወላጆችና ወዳጆች ሁሉ የዚህ የወያኔ ቀን በአል ላይ በማንኛውም መንገድ እንዳይተባበሩ ጥሪያችንን እናቀርባለን ! ! ! ! እናተርፋለን ብለው ቦታ በመከራየት ለመነገድ (ቬንደር ለመሆን) አሳብ ያላችሁ ወይም የከፈላችሁም ብትሆኑ ሙሉ ገንዘባችሁን አስመልሱ አንድም ለመክሰር ሌላውም ለወያኔ ሎሌ መሆን ነውና ጥሪያችንን በማስተዋል ተቀበሉ።

ማንኛውም የኮሚኒቲው አባል የቀብርም ሆነ ማንኛውንም እርዳታ በነጻ ከኮሚኒቲው የማግኘት መብቱን የሚከለክል ምንድን ነው? በነተፈራ የተሰነጸውና ባጫፋሪዎቻቸው የተመሰረተው እድር አባላት ያለውዴታ በግዴታ ለኮሚኒቲው አባልነት በአመት የ፵ ብር ክፍያ ለምን አስፈለገ ? ቢያንስ የአካባቢው የኮሚኒቲው ነዋሪ ቁጥር ከ፵ ሺህ በላይ እንደሆነ የሚገመተው እድሩ አቀፈ የተባለው ቁጥር ፬፻፳ አካባቢ ሲሆን ፬ ከ፻ እጅ በታች ብቻ ለምን ሆነ? ከዚሁ ውስጥ ስንቱ ነው ወደፊት እድሩን የሚለቀውስ ወይንም እንለቃለን ያለው? ለምን በጣት የሚቆጠረው የነተፈራና መሰል ቡድን በኮሚኒቲው ድርጅት ላይ የጠነሰሱት የሚፈልጉትን ያህል ቁጥር ማግኘት ለምን አቃታቸው? እነዚህ ግለሰቦች ለምን የተለያየ በስምና በቁጥሩ የበዛ ድርጅት አባልና መስራች ሆኑ? የኮሚኒቲውስ ሬዲዮ ለምን ማደግ አቃተው? ለምን ወገንተኛ የሆነ ብቻ አገልግሎት ይሰጣል? ማንስ ነው የሚቆጣጠረው? ገቢውስ ለምን የግለሰቦች ቦርሳ ይሞላል? ወዘተ…..ብሎ የመጠየቅና መልሱን የመሻት የሕብረተሰቡ መብትና ግዴታ ነው እንላለን።

ወደ ቤተ ክርስትያን ደግሞ ዞር ስንል ፣ ባለፈው ጥሑፋችን ስለ ዳላሱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያን በቂ ጽሑፎች በጃችን ስላልገቡ አሁንም የናንተን ተሳትፎ እንጠብቃለን። በሌላ በኩል ደግሞ እንተራረቅ ብለውና እናስታርቅ ያለው በሰሜን አሜሪካንና በአዲስ አበባ መካከል ሲንቀሳቀስ የነበረው በአዲስ አበባው ሲኖዶስ እንዲሁም በስደተኛው ሲኖዶስ መካከል እንቅፋት እንደገጠመው ተነገረ። ከአስተባባሪው ወገን ባንሰማም ሁለቱም ወገን ሲኖዶስ ነን ወይም ወካይነን የሚሉት የበኩላቸውን መግለጫ ማውጣታቸውን ስንገነዘብ፤ ስብሰባቸው የታቀደው በመክሊን ክፍለ ከተማ በሰሜን ቨርጂንያ ግዛት ውስጥ በሚገኘው የሒልተን ሆቴል ውስጥ እንደነበር የተያያዘው ዜና ያስረዳል።

ከዚሁ ሳንወጣ የዳላሱ ርዕሰ አድባራት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራልም ባለፈው እሁድ ከከሳሾች ጋር የወገኑ የቀድሞ የቦርድ አባላት ተገኝተውበት የነበረውና ጥቂት ግለሰቦች ለቤተ ክርስትያኑ ተቆርቋሪ ነን ያሉ፤ አስታራቂ ብሎ ራሱን የሰየመው የረፈደበት ፖለቲከኛና ኢህአፓ በነበረበት ወቅት በእጁ በንጹኃን ወገኖቻችን ደም ታጥቧል የሚባለው ግለሰብ በሊቀ መንበርነት የተመራው ስብሰባ ያለ እልባት ሲበተን የሌላ ጌዜው ቀጠሮ የመርፌ ቀዳዳ ያህል የጠበበ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል። ከደብሩ በኩል ነን ያሉትም ግለሰቦች አቋምም ለግምገማ እንዳበቃቸውና መላ ምዕመናኑን የሚመራው፣ የተለያየ የሕብረተሰቡን ክፍል ያቀፈውና በሚሰራውም ስራ አኩሪ ድልን ያስመዘገበው፣ ከቀን ወደ ቀን ፍቅርና አክብሮትን እያተረፈ የመጣው ፣ ቤተ ክርስትያኑን ከአደጋ የተከላከለውና መጠሪያ ስሙ “የሚካኤል ሰይፍ“ የተባለው ቡድን አካባቢ ከደረሱን መረጃዎች ተረድተናል። በሌላ በኩል የወገኑት ደግሞ የቀድሞ ቦርድ አባል ውስጥ የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሚሰት አክስትና ከወያኔ ሎሌ የጌታቸው ትርፌ ሚስት ፈትለወርቅ ዘመዷ ባልና የቀድሞው ቦርድ ጸሐፊ ኃይሉ አራጋው ፤ ቀድሞ ሊቀ መንበር እንዲሁም የተለያየ የግብረ ሰናይ ድርጅት በማቋቋም በወገናችን ስም የሚነግዱ ፣ ቀዳዳው ሙላው ከነቀይ ሰይጣን ጓደኛው እንዲሁም አባል ያልሆኑ አጫፈሪዎቻቸው ነበሩበት። ከነዚህም ውስጥ ካሱ ወይም ቢራቱ የተባለው አንዴ ኦርሞ አንዴ የጉራጌ ፖለቲከኛ ልክ እንደ ቢጤው ተኩላው ተኮላ የትላንቱ ጸረ ኦርቶዶክስ ከነሚስቱ ሲፈልግ የሚጰነጥጥ ፣ አሁን ደግሞ የቤተክርስትያን ውስጥ ለነገር ያነፈነፈ ፣ የጓደኛውን የተኩላውን ስራ ለመስራት የቆመ ፣ የ(ካውንቲ ኬዝ ወርከር) ሀይማኖታችንን ለርሱ የስራ ማረጋገጫ (ረዙሜ) ለማድረግ የሚንቀሳቀስ ወዘተ…….. ማለት ይቻላል። በዚሁ ስብሰባ ላይ ኃይሉ አራጋው አፍን በወያኔው ሎሌ ላይ አንዛርጦ ለይቅርታ የግር መሳም ያህል ለትዝብት ራሱን አብቅቷል።

የተሰብሳቢዎቹ ማንነት በግልጽ የታውቀ ብቻ ሳይሆን አሁንም ደብሩን ለማድማት እንደሚቀጥሉበት ደግመው በዚሁ ስብሰባቸው ገልጸዋል። ከጽዋ ማህበርና ከዕቁብ በተግባሩ የተባረረውና በኮሚኒቲው ውስጥ ለአመታት በአጭበርባሪነቱ የታወቀው፣ ወያኔ ሳይሆን ነኝ እያለ የሚቀደደው ፣ ዋሽቶ የአሜሪካን ዜግነትን በቅርቡ ያገኘው ፣ አጭበርብሮና ታክስ ሳይከፍል የሚዘርፈውን ከሕግ ውጪ ከሀገር የሚያሸሸው ፣ በሜይ ፪ቱ የደብሩ ብጥብጥ ተዋናይ የነበረው፣ ጸረ ኦርቶዶክስ አቋሙን ደጋግሞ ማረጋገጡ ፣ እርሱ በደሙ የዋጃትን ቤተ ክርስትያን በተደጋገመ መንገድ ለአለም ፍርድ አሳልፎ የሰጠ ብቻ ሳይሆን አሁንም እከሳለሁ ገንዘብ አለኝ እያለ ሲደነፋ የተደመጠ ፣ የሰይጣን ማደሪያ የሆነ ፣ የሀይማኖታችን ጠላት ብቻ ሳይሆን የሕብረተሰባችን የለየለት ጠላት ስለሆነ ሁሉም ሊያገለውና ሊያርቀው የሚገባ ቀጣፊ ነውረኛ ግለሰብ መሆኑን ተገንዝበን በምንም አይነት መንገድ ከዚህ አይነቱ ግለሰብና ቤተሰብ ጭምር መራቅ ኢትዮጵያዊነት ብቻ ሳይሆን የሀይማኖታችንም ግዴታ መሆኑን እናስገነዝባለን ! ! አብሮ መታየትም ነውር ነው እንላለን ። በብዙ መንገዶችና ይቀርቡታል ባልነው ሁሉ አስመከርነው ፣ ተቸነው ፣ እርሱ ግን ባሰበት ፣ ከኛ አልፎ ሀይማኖታችንን ፣ ታሪካችንን ፣ ወገናችንን ብሎም ትውልድ ሀገራችንን በኖርበት ሀገር ብቻ ሳይሆን በአለም ደርጃ መዘባበቻ ያስደረገ፤ አሁንም ደብሩን እከሳለው ብሎ የተነሳ ፤ ለዳላስና አካባቢው የኢትዮጵያ ተወላጆችና ወዳጆች ሁሉ ብርቅዬ ምልክት ብቻ ስይሆን ሀይማኖት ፣ ጎሳ ወይም ዘር ሳይለይ መመኪያና መኩሪያቸው ላይ የተነጣጠረ ታላቅ ጥፋት መሆኑን ተገንዝቦ ሕብረተሰቡ ከዳር እስከ ዳር በመነሳት በሕብረት ማግለል እንዳለበት ጥሪ እናቀርባለን !!!

እርሶስ ምን ይላሉ?

Monday, August 2, 2010

አጭር ዜና

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


አጭር ዜና

በኦገስት ሁለት ከዳላሱ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ሬዲዮ ባንሰማም ሁለት አበይት ሁኔታዎች እንደተፈጠሩ ሹክ ያሉንን ምንጮቻችንን ከማመስገን ወደ ኃላ አንልም። እናንተም ብዕሮቻችሁ አይንጠፉ ! ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።

በጠዋቱ ነው አሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስትያን ውስጥ በተሰገሰጉ የማህበረ ቅዱሳን አመራርና ጭፍሮቻቸው በተቀነባበር መንገድ ከቅዱስ ሚካኤል በቅሌት የተባረረው የጳውሎስ ካድሬ ሲደልል ከሂስተን መዳኒዓለም ቤተ ክርስትያም ከሴት ምዕመናን ጋር (አስነዋሪ ለመግለፅ) ምንክስናውን ባቃለለው ፣ እንደዚሁም የቡድኑ ተወካይ የሆነውን ዲያቆን ለማውኃድ በዚሁም ክምችት ውስጥ የተጠራቀሙት በሙሉ ከሚካኤል ሰይፍ የሸወዱ የመሰላቸው ፤ ባለ ቪዲዮው መስፍን ኢሀአባው ይህንኑ ጋብቻ ቪዲዮ ቀራጭ የተሳተፉበት ትእይንት መስታወሉ አልደነቀንም።አስቀድመን በመረዳታችን ከማሳሰብ ወደ ኃላ አላልንም። ሲሆን ትልቁን ደብር ካልሆነም ትንንሹን የመስበር አላማቸው ከማንም የተሰወረ አይደለምና። እንግዲህ እኛ የብዙሀኑ ፍላጎት ይሆን ባናውቅ፣ ከዚሁ ቤተ ክርስትያን ጋር ብዙም የጠለቀ እውቀቱ ስለሌለን የተቀረውን ከአባሎቻቸው እስክንሰማ በዚሁ መቋጨቱን እንመርጣለን።

ሌላው ማምሻውን የቅዱስ ሚካኤል ደብር ተቆርቋሪ ነን ብለው ራሳቸውን የሚጠሩ በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች ከከሳሽና አጫፈሪዎቻቸው ቡድን ጋር ሁለተኛ ዙር ንግግር የጀመሩ መሆናቸውን ስንሰማ፣ እነዚህ ግለሰቦች እነማን ናቸው የሚለውን ለማወቅ ጥረናል። ግለሰቦቹ የራሳቸውን የግል ፍላጎት ተከትለው ከቀድሞ ወዳጆቻቸው ጋር የነበራቸውን ወዳጅነታቸውን ለማደስ እንጂ አሊያም ለወሬ ካልሆነ በቀር ከዚህ በፊትም ሆነ ወደፊት የሚያስመዘግቡት ፋይዳ የላቸውም።

የቦርዱም ሆነ የምዕመኑ አቋም የተለወጠ ወይም የሚለወጥ ምንም አዲስ ነገር የለም ፤ ውዥንብርም የለም። አባላቱም መብትና ግዳጃቸውን በሚገባ ተርድተው በመተዳደሪያው ሕግ መሰረት እየተገበሩት ይገኛል። አባል መሆን ለሚሹ ሁሉ የተዘጋጀ መድረክ አለው። አባል ያልሆንም የጋራም ሆነ የግል መንፈሳዊ ፍላጎቱን ለማርካት የተዘጋጀ መድረክ አስቀምጧል። ለከሳሾቹም እንደዚሁ ፤ ነገር ግን እነሱን በተመለከተ ምንም አይነት ድርድር ውስጥ ማንም እንደማይገባ (አክቲቭ ኬዝ) ተቀምጦ እያለ ምን ለማድረግ ወይስ ወዴት ለመወገን ነው። ከዚህ በፊት ደጋግመን እንዳስገነዘብነው ሁሉ ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይንም ፈቃድ ፤ የሁለቱም ወገን የሕግ ተወካዮች ወይም አማካሪዎች ውጪ መንቀሳቀስ በዚህ በምንኖርበት ታላቅ ሀገር ተቀባይነትና አግባብ ከሌለው ተግባር እንዲቆጠቡ ከዚሁ እንጠቁማለን። ከዚሁ ጋር በማያያዝ ከሳሾች ምንም የሕግ ነጥብ እንደሌላቸው እየታወቀ ይህንኑ መሰረት ያደረገ ክርክር ይዞ በፍርድ ቤት መጨረሱ አማራጭ የሌለውና ብቸኛ መንገድ ነው። መቃብር ጉድጓድ ውስጥ ለተኛ የቀረው አንድ ደረጃ ብቻ ነውና የምን ማስታመም?

በዚሁ ዕለትም ተኩላው የወንድሙ አጥንት ይውቀሰው ይሁን ሌላ በገጹ መረበሹን በግልጽ አስቀምጦቷል። ለዚህም ማገገሚያ ያገኘ መስሎት የኩይ ሰይጣን ምግባሩ ተካፋይ የሆኑትንና እንደሱ ሕመም ላይ መሆናቸውን ያወጉትን ጠቃቅሶ ሲዳክር ከሌላም ቦታ መነካካቱን አልተወም። አሁንም መስሚያህንና ማመዛዘኛህን የዘጋብህ ሰይጣን አብሮህ ስላደገ ማስተዋል አቃተህ እንጂ እግዚሐብሄርን ያመነና የተጠመቀ ሁሉ በእግዚሐብሄር ቤት መንገዱ አንድ ነው። አንተ እንደምትለው የአለም ፖለቲካ መብት ወይም ሥልጣን አይደለም ፣ አንተ እንደምታወጋው ሆኖም አያውቅ ወደፊትም አይሆንም ። ‘እኔ መንገድም ሕይወትም ነኝ’ ብሎ ተጽፋልና የቀዳዳው ጠበቃ፣ የቀዩ ሰይጣን ሳንቲም ፣ የከሸፈበት መተዳደሪያ ደንብ አርቃቂውና እንዳንተው ያሳበደው የግርማቸው ምክር ፣ ወዘተ…… እውነተኛ ክርስትያን ከሀይማኖቱ ጋር አይጣላም አይካሰስም፤ ለዚያ ቤተክርስትያን ያደረገውም ሆነ የሰጠው ሁሉ እንዲቆጠርለት በዕምነት ያደርጋል። የሰጠውን እንዲመለስለት አይጠይቅም ። በሚያመልክበት ቦታ ከእምነቱ ተጽራሪ ቢያጋጥመው እንኳን በሰላም በፍቅር የሀይማኖቱን ትምህርትና ስርዐት በተከተለ መንፈስ እንዲስተካከል ማድረግ በጸሎትና በጾም ጨምሮ መማለልን ይጨምራል ፤ ከዚህ ሁሉ ጥረት በኃላ ያንን ደብር ጥሎ ቢሄድ ለኛ መልካም ይመስለናል። አንተና ቢጤዎችህ እንደምትገብሩት ወደ ዐለም ፍርድ ቤት ሁሉን የፈጠረን ጌታን በፍጡራኑ ዳግመኛ እንዲዳኝ ማቅረብ ከፍ ያለ ስህተት ብቻ ሳይሆን ፍርዱ ለትውልድ ጭምር እንዳይተላለፍ ከዚሁ መመርመር ያሻል።

ተኩላውና ቢጤዎቹ እንግዲህ ከሰው አይምሰላችሁ እርሱ በደሙ የዋጃትን ቤተ ክርስትያንና ከሱ መንፈስ ጋር ስለሆነ የምትዋጉት ይህንኑ ተገልጾላችሁ በንስሐ ተመለሱ የምንለው! በዚህ በኩል ሥራችሁን ስንጸየፍ በናንተ መጥፋት ክርስትያን ሁሉ ማዘኑ አልቀረም ።

እርሶስ ምን ይላሉ?