Friday, December 31, 2010

እንኳንም ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እንደምን ሰንብታችኃል ? እንኳንም ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ። ደግሞም በእርሱ ፈቃድ ደግመን በዚህ ገጽ ለመገናኘት ስለበቃን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

ለእህታችን የወይዘሮ የሐረር(የኢትዮጵያ)ወርቅ ጋሻው የዳላስ ታክሲ አሽከርካሪዎችን በመደገፍ በዛሬው ምሽት ለጠሩት ሥራ ማቆም በኮሚኒቲው ልሳን እየሆነ የመጣውን ገጻቸውን  በማየት ድጋፋችሁ አይለያቸው።

ለጭቅጭም ሆነ ለሀዘን በሚል አጽራረ ቤተክርስትያን ከሆኑት ጎራ በገፃቸው የጣፉትን አንብበን ብዕራቸውን የቋጩ  አርገን ቸል ባልናቸው፤ የእናንት የሆኑትንና ለገጻችን ያቀረባችሁትን የአስተያየት ጥሁፎች ለመኮነን ከልጅነቱ ልክፍት የመታውና መዳኛ ያጣው ነፍሰ ገዳይ የሆነው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው በገጹ የለጠፈውን ብቻ ሳይሆን ያዘጋጀውትንም ጥሁፍ በአውደ ምህርቱ ፊት አላሰማሁም በማለት እሮሮውን ለጥፏል። እኛም ላንተ አይነቱ ቀርቶ ይህንን ያሰቡት ጭምር ንስሀ ሊገቡ ይገባል እንላለን። የእናንተን አስተያየት ባለቤትነታችሁን በመዳፈር ያለፈቃዳችሁ ከመለጠፉ አልፎ በመሀይም አእምሮው ሊኮንናችሁ ከጅሏል። በዚያው ጥሁፍም በሚገባ ያስረገጠው ቁምነገር ቢኖር ምንም የክርስትና እምነት እንደሌለውና ለእምነት ፈጽሞ ያልቆመ ፤ ጭቅጭቅን ሥራዬ ብሎ ሀይማኖታችንና ደብራችሁን እንደሚያውክ ነው።ባለፈው ስለ በትሩና አምሳለ ገ/እግዚሀብሔር ባልና ሚስት የለጠፍነው ጫፉን ብቻ እንጂ ሰለባ ከሆኑት ውስጥ አብዛኛው የኢትዮጵያ ተወላጆች ከዩጋንዳ ሀገር ይጀምራልና መቼም ይቅር የሚል ፈጣሪ በእውነት ንስሀ ገብተው ይሆን የቆረቡ?

እንግዲህ በቅዱስ ሚካኤል ደብር የቀብር ሥርዐት ላይ ብቻ ሳይሆን ቀደም ሲል የደብሩ ካህን መማጸን የቆየ ቢሆንም፤ በዚህ ሳምንት ውስጥ እነዚሁ አጽራረ ቤተክርስትያንና በትግራይ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች የተሰበሰቡት በ20 ውስጥ የሚቆጠሩት ግለሰቦች ያለ ፋይዳ ተበትኗል። ከነዚህ ውስጥ አንዱ ነፍሰ ገዳይ የሆነውና የብዙዎችን ወጣቶች ህይወት ተጠያቂ የሚባለው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው ነው።  ይህን ለማለት ያነሳሳን በመጀመሪያ ይኸው ግለሰብ ራሱን ኮሚኒስት አድርጎና ፈጣሪን ክዶ ለግል ጥቅሙ ብቻ እንጂ ሰብአዊነት የተለየው ሁኖ ኑሮ ዛሬ የሀይማኖት ካባ ለመልበስና የተላ ህይወቱን ለመደበቅ የሚጥር ነው።

በኢትዮጵያ ሠራዊት ውስጥ በአየር ወለድ የምድር  ስንቅ ማመላለሻ ትራንስፖርት አሽከርካሪነት ተመድቦ ሲሰራ የደርግ አስተዳደር በወቅቱ ለነበረው ሰራዊት በሙሉ የመለዮ ቀለም ሁሉ አንድ አይነት እንዲሆን ሊወስን ነው የሚል ወሬ ይሰራጫል። በወቅቱ የመልዮው ቀለም ቀይ በመሆኑ ፣ቀይ ቀለም ሁሉ የኮሚኒስት ምልክት የመሰለው ነፍሰ ገዳዩ ተኩላ ለመለዮ ቀለም ሲል 40 ከሚሆኑ የጦር አባላት በኮለኔል አለማየሁ AKA ኮለኔል አበጀ (ዲሲ ላይ የሞተ) መሪነት ከሠራዊቱ ተነጥለውና ሀገራቸውን ከድተው ሲኮበልሉ ነበር ኢሕ አፓ እጅ የወደቁት። በዚያን ጊዜም ቀደም ቀደም ማለትና እግዚሀብሔር የለም ብሎ እራሱን ቁሳዊ ያደረገው ተኩላው ደፋርና ጀግና እራሱን ማስመሰል እምነትና ተቀባይነትን ያስገኝልኛል በማለት እውቅናም ለማግኘትም ሲል መጣጥፍም ይጀምራል።

በትግራይ ነጻ አውጪና በኢሕ አፓ መካከል በተደረገው ውጊያ ኢሕ አፓ  ተሸንፎ ሽሽት ሲያደርግ አመራሩ በሁለት ይከፈላል። በፍቅሩ ታደሰና እነ ብርሃኑ ነጋ ብሎም ኢያሱ አለማየሁ በመሰሉት ከተማ እንግባና ቤተ መንግሥቱን እንያዝ በሚሉና፤ አንግባ ወጣቱንም አናስመታው ባሉት በኩል ብርሃነመስቀልና ተስፋየ ደበሳይ በአቋምይለያያሉ። በወቅቱ ከተማ ካሉትና አንግባ ያሉትን የነብርሃነመስቀል ቡድንን አንጃ በማለት ለማስመታት ከደርግ ሰራዊት የተዘረፈውን መሣሪያ በነክፍሉ ታደሰ ትእዛዝ አዲስ አበባ ላይ በብርሃነመስቀል የመኖሪያ ደጃፍ ላይ እንዲጣል ያስደርጋሉ። ይኸው ድርጊት ደርግ ዘንድ በመድረሱ ክትትል ተደርጎ አባሪው ነው በሚል ጦሱ ለተስፋዮ ደበሳይም ደርሶ የነሱ አሟሟትን ሁሉም የሚያውቀው የአዲስ አበባ ሚስጥር ነው

እንግዲህ ከታች ባሉትና ሜዳ በወጡት የተቋቋመው የዚሁ ሰራዊት ማዕከል በሆነው ሰንገዳ ሰፈር ውስጥ ማን ነው ጨካኝና ርህራዬ የሌለው ተብሎ የተመረጠው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው  ሲሆን እርሱ የሚመራው ጋንት 44 የተባለ አሳሪ፣ መርማሪና ነፍሰ ገዳይ ቡድን ይቋቋማል። በዚህ ጊዜ ነበር አንጃ ተብለው ቁጥራቸው የበዛ ወጣቶች ያለምንም ደንብና ሕግ ሥርዐት ያለፈቃዳቸው በሀሳብ ልዩነት ብቻ እጅና እግራቸው ታስረው በእስረኝነት በሚዘገንን ሁኔታ በተኩላው ተሳትፎና ትዕዛዝ ለመናገር በሚዘገንን ሁኔታ ምርመራ በማለት በሰይጣኑ ተኩላው መሪነት የተፈጸመባቸው።ከነዚህም ውስጥ 13 የሚሆኑት በግንቦት ወር 1978 እንደፈረንጆች አቆጣጠር እጃቸውና እግራቸው እንደታሰረ በነክፍሉ ታደሰ ትእዛዝ በጋንት 44 አዛዥና ነፍሰገዳይ ተገድለው አፈር እንኳ እንዳይለብሱ ከልክሎ ለአውሬ ተዳርገው ያለፉትን ነፍስ ተጠያቂ ነው። ለምናደርገው መረጃ አሰባሰብ በዲሲ አካባቢ ነዋሪ የሆነ ጆርጆ የሚሉት ከ13 የተኩላው ሰለባዎች ውስጥ የአንደኛው victim ወንድም ስለሆነ እንዲገናኘን በዚህ አጋጣሚ የአንባቢዎቻችንን ተሳትፎ እንጠይቃለን?

ይህ ጋንት 44 የተባለው ቡድን በመጨረሻ ከተጠያቂነት መረጃም ለመሰወር ሲባል ስሙን ወደ ጋንት አንድ (ጋንት # 1) እንዲለወጥ ተደርጓል። የነዚሁን የመጀመሪያዎቹን 13 ወጣቶችን የስም ዝርዝር በሚቀጥለው ጥሁፋችን ይዘን እንቀርባለን።

ማሳሰቢያ፡
1. ይህን ከዚህ በላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ወንጀል የምታውቁ በዚህ ሀገር በየትኛውም ግዛት ያላችሁ ሁሉ ሙሉ ስም ከcontact information ጋር አክላችሁ፣ የምታውቁትንም በአጭሩ ብቻ እንድትልኩልን ስንጠይቅ በኛ በኩል ምስጥርነቱ ተጠብቆ ለመረጃነት ለሚመለከትው መንግሥታዊ የምርመራ ክፍል ብቻ የምናቀርበው ይሆናል። የተፈጸመን ወንጀል እውቅና ያለው ሁሉ አውቆና ደብቆ መያዝ በሕግ ተጠያቂ ያደርገዋል።
2. በሚቀጥለው 30 ቀናት ውስጥ ከልብ ተጸጽቶ የእርሱ ሰላባ የሆኑትንና የዳላስን ቅዱስ ሚካኤል ደብርን ይቅርታ ካልጠየቀ፤ ቃል ሰማይና ምድርን በፈጠረ ስም ጉዳዩን ወደሚመለከተው ክፍል እናደርሳለን።
3. የኢትዮጵያን ተወላጆችን በተመለከተ በተለያየ መንገድ የምትዘግቡና የምትጥፉ ሁሉ ይህንን በተመለከተ በየአምዳችሁ እንድትዘግቡ በነዚህ 13 ነፍሳት ስም እንማጸናለን።
4. በአሁኑ ሰአት በዳላስ ውስጥ በትግሬ ነጻ አውጪ ለሚመራው የባዕድ መንግሥት 52 ገጽ አላማ ለማራመድና ቅጥረኛ በመሆን  በዳላስ ነዋሪ የኢትዮጵያ ተወላጅ በሆኑ ዜጎቻችን ላይ “አልማ“ በሚል ተቋቁሞ ዛቻና ሽብር ብሎም በጠርሙስ አስላጭሀለው የምትሉ ምናምንቴዎች ጉዳያችሁን በቅርቡ Homeland Security እንዳናስገባው ተጠንቀቁ! በደብሩ ላይም የምታደርጉትን ተንኮል በአስቸኳይ ግቱ! ዜጎቻችንን እንዲሁም እንደናንተ ያለን ባንዳ ለመመከትና ለመደምሰስ የገባነው ቃል ኪዳን አሁንም የጸና ነውና። Long Live US Marine.  

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, December 25, 2010

በመኃላችሁ blend አድርጎ

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች በእርሱ ፈቃድ መልሶ በዚህ ጦመር ለመገናኘትና በያለንበት ሆነንም ይህን ታላቅ የክርስትና   በዐል ለማክበር ጤና፣ እድሜ ከሰላማዊ ኑሮ ጋር አዋህዶ የፈቀደልን ለእርሱ ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን።አሜን።

ባለፈው ጥሁፋችን እንዳስነበብነው ሁሉ የመረዳጃ ማህበር አመራር ብቃትና ችሎታ የለሽነት አስመልክተን ያስረገጥናቸው ነጥቦች እንዳሉ ሆነው፤ በሌላ በኩል ይህንኑ የሚያሽከረክሩና ለትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪ የሆኑት በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ የነሱን ተቀጣሪዎች አስርገው ለማስገባት በተጀመረው የአመራር ምርጫ ጥቆማ ላይ የተቻላቸውን ሁሉ ቢፍጨረጨሩም ቅዱስ ሚካኤል እየከሰተባቸው ይገኛል። በእነዚህ አጽራረ ቤተክርስትያን ቡድን ካዘጋጁዋቸው ግለሰቦች ውስጥ ብዙዎቹ መስፈርቱን የማያሟሉ ሲሆን፤ ተጠቋሚ ካደረጓቸው መኃል ማንኛቸውም በትምህርትም ሆነ በስራ ችሎታቸው አሊያም ስለሀይማኖቱ እውቀት የሌላቸውን ስም ይጨምራል። ጥቂቶች ከኃላቸው አክራሪና ከሀገሪቱ ሁኔታ ጋር የማይጣጣም፣ ማሀበረ ቅዱሳን ለተባለው ቡድን ተቀጣሪና መልዕክተኛ ፣ የቡድን ተገዢ፣ በዘርና በጎሳ ለተቋቋመ ድርጅትና እድር ተገዢ፣ እኔ ያልኩት ብቻ ካልሆነ ወይንም እኔ ከሌለሁበት የሚል ትምክህተኝነት የተወጠሩ፣ ሚስቶቻቸው የሌላ ዕምነት ተከታይና በሚስቶቻቸው ተጽዕኖ የኖሩ፣ ችግሮችን ከመፍታት ይልቅ ከምንጣፍ ስር በመደበቅ ባለፈው ለተከሰተው ችግሮች ተጠታቂና ዕድል አግኝተው በአገለገሉበት ወቅት አድርባይና አስመሳይ እንጂ ብቃትን ያላስመዘገቡ፣ የወሰዱትን ያልመለሱ የተበደሩትን ያልከፈሉና ልቦናቸውን ሳያጸዱ እያወቁ የሚቆርቡትንና የሚያቆርቡትንም ያካትታል። ስለድፍረታቸው ከእርሱ ዋጋ የሚጠብቁ እነዚህ ግለሰቦች መካከል ስለአንዱ ግለሰብ ቀደም ብሎ ከተኔሲ ነዋሪ በቅርቡ የቀረበውን እያስታወስናችሁ፣ ከዚህ በታች የቀረበውን የሕግ መረጃ በጽሞና እንድታነቡትና የራሳችሁን ግንዛቤ እንድትወስዱ እየጋበዝን ከግለሰቡ ሰለባዎች ከሆኑት ውስጥም የኢትዮጵያ ተውላጆችም ይገኛሉ።

በ90ዎቹ መጨረሻ አካባቢ ተኔሲ ግዛት ውስጥ ነዋሪ በነበረበት ወቅት በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ስም የገንዘብ ዕርዳታ አዲስ ለሚቋቋም ቤተ ክርስትያን ይደረጋል። ይኸው በመልቲ ሙያ ወይንም በማጭበርበር ከነሚሽቱ የተካነው ግለስብ ዳላስ ላይ ማነጣጠር የጀመረው። በቅጥፈቱ ከማያወጣው አዘቅትና ኪሳራ ለመውጣት ሲል ዳላስ ላይ ባሉ ዘመዶች መሰላልነት ወደ ከተማችሁ ሲዘልቅ በነዚሁ ግለሰቦች አመቻቺነት በቀላሉ በመኃላችሁ blend አድርጎ በስማችሁ እየነገደና ለግል ጥቅሙ ሲል እናንተንም እየከፋፈለና እያናቆረ ሲኖር አመታትን አስቆጥሯል። በስማችሁ ያልከፈተው የግብረ-ሰናይና የሙያ ድርጅት ስሞች የበዙ ብቻ ሳይሆን በደብራችሁም ስም ጭምር ያጭበረበረበትን ከ ሰንበቴ  ገጽ ላይ ታገኙታላችሁ።


የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

Friday, December 24, 2010

የልደት በአል አደረስዎ

                እንኳን ለጌታችንና የመድሀኒታችን የኢየሱስክርስቶስን የልደት በአል አደረስዎ፤ 
   መጪውም አዲስ አመት የጤና፣ የፍሰሀና የስላም አመት ይሆንልዎ ዘንድ ምኞታችን ይድረስዎ!

Wednesday, December 22, 2010

እግዚኦ በመሀሪነትህ ይቅር ብለህ አድነን

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እግዚኦ በመሀሪነትህ ይቅር ብለህ አድነን

የተወደዳችሁ የገጻችን አንባቢዎች እንደምን ከርማችኃል? በፈጣሪ ጸጋ መልሰን ስለተገናኘን ክብር ምስጋና ለእርሱ ይሁን። አሜን። ዛሬ ጠዋት መሪያችን "Obama signs bill ending 'don't ask, don't tell' ሕግ እንዲሆን። የሚያመጣው ጥቅምና ጉዳት ወደፊት የሚገመገም ቢሆንም ለሠራዊታችን አባሎች የስነ ልቦና ተጽዕኖው ይኖረው ይሆን? እኛ በአሁኑ ሰዐት በሠራዊቱ ውስጥ አገልግሎት ላይ ባንገኝም እምነታችንን በተመለከተ የምንወደው ሕግ አይደለም

ሰሞኑን በዳላስ ከተማ ነዋሪ በሆኑት ወገኖቻችን ውስጥ በሕይወት ለተለዩት ወገኖች ቤተሰቦች ፈጣሪ ሀዘነልቦናቸውን ያሳሳልን፤ የተለዩንንም በመንግሥቱ ይሰብስብልን፤ በትላንትናው ዕለት ለተለዩንም እናት እንዲሁ።

ከዳላስ የሚካኤል ሰይፍ ተወካይ እንደደረሰን በትላንት ዕለት የፍርድ ቤት ቀጠሮ ከሳሾችም ሆነ ተወካዮቻቸው ባለመገኘታቸው ዳኛው ቅሬታቸውን መግለጻቸውን ሲገልጽልን፤ እኛም በሰሞኑ ሂደትና በካህኑ ጥያቄ ክሱን ለመተው አስበው እንደሆን ብንለው እየሳቀ ቀዳዳው ከሰልስቱ ቀድሞ ሕይወቱ ሳታልፍ ጠበቃው እንዲወክልና ከካሳ ምን ያህል የመድህን ኮሚሽኑን እንደሚበላ እያሰላ እንጂ ብሎ ከመጨረሱ በፊት እግዚኦ ማህረነ ክርስቶስ በማለት ንግግሩን አቋረጥነው። በእርግጥ የትምህርት ቤቱም ሆነ የመስኩ የመድህን ዋስትና ያለክርክርና ያለ ነገረ ፈጅ የሚገባውን ክፍያ የሚከፍል ሲሆን፣ ነገረ ፈጅ ከገባ ሲሶውን በነጻ እንደማካፈል ስለሆነ ይህን በመጠቆም ለባለጉዳዮቹ እንተወዋለን። ከዚሁ ጋር በማያያዝ ደብሩ በሩን ከፍቶ ሙሉ አገልግሎት የሰጠው ያለምንም ክፍያ ሲያገለግለው ላደገው ወጣት እንጂ አንዳቸውም የሟቹ ወጣት ወላጆች የቅዱስ ሚካኤል ደብር አባልነታቸውን ያልጠበቁ (የሌሉ) ከአጽራረ ቤተክርስትያን ጎራ የተሰለፉ ናቸው። የደብሩ አመራር ላሳየው ትብብር አድናቆታችንና ምስጋናችን ይድረሳችሁ እያልን ቤተሰቡም ከዚሁ ተመክሮ ይወስዳል የሚል ግምት አለን።

በሌላ በኩል በትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞች እየተመራ የሚገኘው የዳላስ አካባቢ የመረዳጃ ማህበር (ኮሚኒቲ) ያለ አንዳች የቦርድ ስብስባ በጥቂት እባጭ አመራር አባላት የጎደፈና የዘቀጠ ምግባራቸውን አጋጣሚ አግኝተን እናድስ በማለት ይሁን ወይንም ወደ ነፈሰበት መዝመም አቋም አሊያም በሟችና በኮሚኒቲው እንደመቀለድና የነዋሪውንም የማስተዋል ችሎታን እንደማኮሰስ የሚደፈር ድርጊታቸውን ዛሬም ባደባባይ እየፈጸሙት ይገኛል። ይህንን ለማለት ያበቃን ለደንብና ስርዐት ሳይገዙ ፣ ሳይመክሩና ሳያማክሩ ፣ የነዋሪውን ወገኖቻችንን አሉታ ሳይጨምሩ በአንባ ገነንነትና በስሜት ተገፋፍቶ የወገንን መብት ገፎ በወገን ስም ለመነገድ የሚደረግ ሩጫ ፈጽሞ አግባብነት የሌለው ነው።


እኛ መጪው የኢትዮጵያ ቀን በማቲው ሥም ለምን ይሰየማል የሚል ጥያቄ ወይንም ተቋውሞ የለንም። ነገር ግን የኢትዮጵያ ቀን ማለት ምንድን ነው? አላማውስ? በዐሉ በግለስቦች ሥም ለምን ይሰየማል? መሟላት ያለበት መስፈርት ምንድን ነው? ወዘተ…… የተባሉትን መሰረታዊ ጥያቄዎችን ማንሸርሸርና ወጥ የሆነ ሕግና ደንብ መሟላት የግድ ነው። አዎን የዚህ ታዳጊ አሟሟት ሁላችንም ነክቶናል። ነገር ግን ወጣቱ በሕይወቱ ለኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ያበረከተው  ወይንም ከሌላው ተነጥሎ አሊያም አወዳድሮ ይገባዋል የሚባልበት ውሳኔ በምን መንገድ ተጠንቶ እንደተመረጠ የሚደግፍ ምንም መረጃ ልንጨብጥ ቀርቶ አመራሩ የተነጋገረበት ቃለ ጉባኤ ማግኘት እንኳ አልቻልንም። ይኸው ተመሳሳይ ጥያቄ በሁሉም የዳላስ አካባቢ ነዋሪ ወገኖቻችን ውስጥ ያለና መልስ የሚገባው ነው።

አመራሩም ቀደም ባለው ጊዜ ደጋግመን ላቀረብንለት ጥያቄ ዳተኛ ቢሆንም እድሜውን አሳጠረ እንጂ አላራዘመም። በየጊዜው በህብረተሰቡ ተተፋ እንጂ ተቀባይነትን አላገኘም። በስሩ ያቀፈውም እድር እየከሰረና አባላቱ አናድስም እያለ ወጥቶ ቀረ እንጂ አላደገም። ለማዕከል ማሰሪያ ተብሎ ነጋሪት ተጎሸመ፣ ገንዘብም ተዋጣ ተባለ፤ እምነትን ከኮሚኒቲው ያጣ አመራር ቤሳ አላገኘም። እንዲያውም ባለፈው አዲስ ኮሚቴ ሲያዋቅሩ የቀድሞው ምን እንዳደረጉት ወይንም ገንዘብ ይሰብስብ አይሰብስብ ይፍረስ አይፍረስ ምንም መረጃ አላስጨበጡም። አንዳንዶቹ እንኳን ኮሚኒቲ ሊመሩ የባንክ ሂሳባቸውንም ማወራረድ የማይችሉ ናቸው ወይንም መዋያ ያጡ ጡረተኞች።

ከዚህ ወጣ ስንል ደግሞ ሰሞኑን በቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ በጎደሉትና የሥራ ጊዜ በማጠናቀቅ በምትካቸው ለሚመረጡት 8 ተጠቋሚዎች የጊዜ ገደቡ የሚያልቀው የፊታችን እሁድ መሆኑን የሚካኤል ሰይፍ ተወካይ ገልጾልናል። መምረጥም ሆነ የመመረጡን መስፈርት የምታሟሉ ሁሉ እንድትሳተፉ እያስታወስን፣ የተጀመረው የደብሩ የመሻሻል እድገትና ሰላሙ እንዲጎለብትና አዲስ የሚመረጡትም በእምነትና በቅንነት የሚያገለግሉ እንዲሆኑ ሁላችንም በጸሎት እንድንተጋ ገጻችን በቅዱስ ሚካኤል ስም ይለምናል። ለምርጫ በፈቃደኝነት ከቀረቡት ውስጥ ከደረሱን ስሞች ወ/ ኤልሳ በቀለ ፤ አቶ ላቀው ደስታ፣ አብርሃም አሰፋ፣ ሰሎሞን ጋዲሳ፣ ዮሴፍ ረታ፣ ሙሉጌታ ወልደ ሚካኤል፣ ተስፉ በላቸው፤ ከፍተኛ ድምጽ ያገኛሉ ተብለው ይጠበቃሉ። ይሁን እንጂ እርሱ ቅዱስ ሚካኤል የሚበጁትን ይምረጥ። አሜን።

የእርሶስ አስተያየት ምን ይሆን? መጣጥፋችሁ ይቀጥል።

Sunday, December 19, 2010

በትምህርት ተነክቶ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


በቅርብ የምናውቀው ወዳጃችን ብዙም ለሀይማኖት ግድ የሌለው ነገር ግን የሚያውቀው ወዳጁ እናት አርፈው ለቀብር ስርዐት ሲል ወደ ዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ጎራ ብሎ በነበረበት ትምህርት ተነክቶ እንደእርሳቸው ሳልሆን በፊት ወይንም እንደጨቅላው ሳልቀደም ዛሬውኑ ንስሀ ገብቻለሁ ሲል በስልክ አጫውቶናል። እኛም ለጨቅላውም ሆነ ለአዛውንቷ ወይዘሮ የመንግስቱ ወራሽ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ይስጥልን እንላለን።

የዕለቱን ትምህርት ያስተማሩት አባት ሁላችሁንም እንዳላቀሱና እንድትገነዘቡ ማስጨበጣቸውን ከሚካኤል ሰይፍ የደረሰንም ዜና ያረጋግጣል። እንግዲህ ልብ ያለው ልብ ይበል እነዚህ እርሳቸው በህልማቸው ያዩትን እኛን ተንባይ ባያሰኘንም ቀደም ብለን ቤታችሁን ከተኩላና እባቦች ጠብቁ ብለናል። ከነዚህ አጽራረ ቤተክርስትያን ወጥመድ አውቃችሁም ሆነ ሳታውቁ ፣ በስህተትም ሆነ በድፍረት የገባችሁ ከመጥፎ መንገድ ተመልሳችሁ ንስሐ ወስዳችሁ ከአምላካችሁና ከፈጣሪያችሁን እንድትታረቁልን ካህኑ በፈተቱበት ሰውነት መስቀሉን ይዘውና ተንበርክከው በመለመን ቃል አስገብተዋችኃል። እኛም ከዚህ በላይ የምንጨምረው የለንም። እንግዲህ ለካሳ የከሰሰችውም ባል ሀዘንተኛ ሆኖ በተቀመጠበት፣ የተቀሩትም ከሳሾችና አስከሳሾች ባሉበት ይህንን ያደረገ አምላክ አንበሳውን እንዳይለቅባቸው ሲል ሀዘኑን ገልጾልናል።

ከዚህ ጋር አብሮ የደረሰን ካስከሳሾች አካባቢ በቅርቡ በሌላው የደብሩ ተመራጭ ላይ በገጻቸው ሊለጥፉት ያቀዱትን የሀሰት ወሬ ነው። እኛም ንጹኃን ሲነኩ ዝም ማለት መልካም አይመስለንምና እንደ ካህኑ እነዚህ እንግዲህ እባቦች  ያሏቸው ናቸውና መራራታችን በነፍሳችን ያስጠይቀናል። በእጃችን ያሉ እልቀ መሳፍርት መረጃ አለንና እንደ ቀድሞው ቆንጠጥ ለቀቅ አናደርግም።በጥርሳችን ከነከስን አብረን እንወድቃታለንን እንጂ አንላቀቅም። ሀይማኖታችንን ስንጠብቅ ቤተክርስትያናችንን መጠበቅ አለብን። ቤተክርስትያናችንን ስንጠብቅ ደግሞ አገልጋዮቻችንን መጠበቅ አለብን። ይህንን ስንል ደግሞ collateral damage ሰለባ ሆነው የሚወድቁትን ቤተሰቦቻቸውንና ወዳጆቻቸውን ከግምት በማስገባትና ፈጣሪን በመፍራት ነው። ቁጥር 44 መሪ የነበርከውና የንጹሀን ደም በእጅህ ያለህ ስለፈጣሪ ብለህ ተወን አትነካካን፣ እኛ እዚህ ሀገር የገባነው እንዳንተ ቀዩ መሎዮዬ ሊለወጥብኝ ነው ብለን ሀገራችንንና የገባነውን ቃል ሰብረን ከሰራዊቱ አልከዳንም፣ ማንኛውንም የሰው ዘር አንግተን አላሰቃየንም ፣ ለሕይወታቸውም ተጠያቂ አይደለንም፣ ወዘተ………ወይንም እንደቀዳዳው አልቀደድንም፣ ከኃላ ሆነን ሌላው የኛን dirty ስራ ይስራልን አላልንም፣ በንዋይ አልተመካንም፣ ዝምብ እሽ ያላንን ካራቲስት አይደለንም፤ የትም ይሁን የት እያንዳንዷን ሳንቲም በጭቦ አልያዝንም፣ ነገር ግን የትኛውን ክር እንደምንስበው ስለምናውቅ domino effect  ምን እንደሚሆን ከዚሁ በማስላት ስለሆነ የሚሻለው ወደ ፈጣሪ መንገድ ሁላችንም መመለስ እንጂ ቀናተኛ አምላክን መፈታተኑ ስህተት ነው። በአይናችን ውስጥ ያለውን ግንድ መጀመሪያ እናውጣ ወይንም እስቲ ማናችን ነን ንጹህ የመጀመሪያውን ድንጋይ የምንወረውር? ምናምንቴ ከመሆን ይሰውረን። አሜን።

ሌላው የተጠቆምነው ሌላ የፖለቲካ ገጽ አለ። ነገር ግን ስለ ደብራችሁ የተጣፈውን ለማየት http://www.ethiodallas.blogspot.com/  ይህንን በመጫን ወይንም ኮፒ በማድረግ December ያወጡትን ይመልከቱላቸው የረባ አስተያየት ይዟልና። ሰንበቴንም ይመልከቱ።http://www.senbete.blogspot.com/

በተረፈ አዲስ መማክርት የምትመርጧቸውን ካሉት ጋር ተመሳስለው በሰላም የተጀመረውን እድገት ይቀጥላሉ የምትሏቸውን እንጂ እናንተን መልሰው ወደ አለፈው ወይንም ወደ ባሰው የሚስቧችሁ እንዳይመጡ ጸልዩ። ምንም ሆነ ማን አምሃ የሚል ስም ከያዘ እባብ ራቁሌላው ሁለት ፀጉር ዕድሜ ይዘው ተርማቸውን ሳይጨርሱ የለቀቁና የነርሱ ወዳጆችን እንዳትጠቁሙ ፣ ከዚህ በፊት ገጻችን የኮነናቸውን ወደኃላ ሂዳችሁ ተመልከቱ ሊያጠፏችሁ እንጂ አይሆኗችሁምና ተጠንቀቁ። ሌላው መለከት ወደተባለው ገጽ በመግባት ጸረ ሀይማኖታችሁና አጽራረ ቤተክርስትያን የሆኑት ተመራርጠው ያቋቋሙት ኮሚቴ ስም ዝርዝር አለና ፈጽማችሁ የነዚህን ግለሰቦች ስም እንዳታስገቡ በሚካኤል ስም እንጠይቃለንንስሀ ወስደው ወደ ምንጩ መግባት ተስኗቸዋልና

ባለፈው የቴኔሲው ብዙነህ የጀመሩት ዘግይቷልና የእርሳቸው ሳያልቅ በእጃችን ያለውን ማስረጃ መልቀቅ አልፈለግንምና አይጥፉብን እንላለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?      

Friday, December 17, 2010

ማን ያውራ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

የሚቀጥለውን ጥሁፍ የላኩልንን የተኔሲው ብዙነህ ከልብ እያመሰገንን ጥሁፋቸው ይቀጥል እንላለን። እኛም እንዳለ ሁሉንም አውጥተነዋል። እንደዚህ አይነት ግለሰቦች የጎደፈ ታሪካቸውን መንካት ያልፈለግነውን ያህል መሰሪ ተግባራቸውን  ቸል ማለት አይገባም። ማን ያውራ? የነበረ እንዲሉ የሚቀጥለውን የምስክርነት ጥሁፍ ስናካፍላችሁ የታዳጊው የዳላሱ ጨቅላ ማቲዎስ ኃይሌ ድንገትኛ ዜና እረፍት በጣሙን የተነካን  መሆናችንን እንደዚሁም መጽናናትን ፈጣሪያችን ለቤተሰቡ  ይስጥልን ዘንድ እንለምናለን።
ሰንበቴ አስቸኳይ ማሳሰቢያ የለጠፈውን ይመልከቱ።

Anonymous Anonymous said...
ጋሻ ኢንሹራንስ ማናጀር ተፌ አሰፋ የቱ ናቸው ወይስ ሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋ ስማቸውን ቀይረው በተፌ ተመዝግበው ነው? አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሔር ምንሰርተው ይሆን ለዳላስ ኢትዮጵያውያን? እረ እነዚህ ምርጫው ውስጥ እንዳይጠልቁ አደራ። የሚካኤል ሂሮ ሆነው ሌላ መቶሽህ እንዳይካፈሉ። አቶ በትሩ ሰዎችን ኢንሹራንስ ኤጀንትነት ያሰማሩና ከዚህ በታች ሴፍኮን እንደ ተጠቀሙበት እሳቸው ተሸላሚ የመለመሉት እንደ ሚስተር ተፌ አሸላሚና ገንዘቡን ተቃራጭ ሚስተር ተፌም ይሆናሉ። አይ በትሩ ቴኒሲ አክስረውን ቴክሳስን እያሙዋጠጡ ነው። ከመንፍስ ብዙነህ። Releases & ArchivesPress KitExecutive ProfilesConsumer TipsIndustry LinksMedia Contacts Safeco Media Relations Paul Hollie, 206-473-5745 pauhol@safeco.com Safeco Announces 34 Foundation Grants and 30 Community Hero Awards Totaling Nearly $2.3 Million Dollars Speaking about the Community Hero Awards, Anderson said, “Safeco knows every neighborhood has heroes and saw this opportunity to partner with our agents to identify individuals special to them and their home towns. Safeco’s Community Hero Awards are intended to recognize and celebrate those individuals who make a positive difference in their community and inspire others to do the same.” SEATTLE-(Feb. 14, 2008) - Safeco (NYSE: SAF) and the Safeco Insurance Foundation today jointly announced the recipients of two separate giving programs: the Safeco Insurance Foundation Community Grants and Safeco Insurance Community Hero Awards. Betru Gebregziabher of Dallas, Texas for his work with Mutual Assistance Association for the Ethiopian Community, nominated by Tefe Assefa, Manger Gasha Insurance Agency. Thirty-five non-profit organizations in six locations (Atlanta, Dallas, Indianapolis, Seattle/Puget Sound, Southern California and Spokane) received Community Grants from the Safeco Insurance Foundation, totaling $1,791,000. Awarded by Safeco Insurance through an agent driven program, the company also announced 30 Community Hero Awards. In this signature program, Safeco agents nominated individuals from across the country who demonstrate a tireless commitment to strengthening and enriching their communities. Each “hero” was presented with a $15,000 check for the non-profit organization at which they work or volunteer. In total, this program contributed $500,000 to various organizations nationwide.
December 16, 2010 11:09 PM

Thursday, December 16, 2010

የተጀመረው መሻሻል ከግቡ እንዲደርስ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!


የተከበራችሁ ውድ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን አላችሁልን? በእርሱ ፈቃድ ፣ ሁሉን አስተካክሎና ደግሞ በዚች ጦማር ደግመን ለመገናኘት ስለበቃን ለፈጠረን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

ከምንግዜውም በላይ የበለጠ ተሳትፎ በገጻችን ላደረጋችሁትና ለሰጣችሁን አስተያየት ምስጋናችን የላቀ ነው። እንድናስተላልፍላችሁ የሰጣችሁን ምክር፣ ጥቅስ ፣  ማበረታቻዎች፣ ድጋፎች በሙሉ ለሚመለከተው ስናስተላልፍ፤ በሌላ በኩል ሀይማኖቱ የሚያዘው ስርዐት እንዲጠበቅ አመራሩ ከአባቶች ጋር በመመካከር የወሰዱትንም እርምጃ በናንተ በኩል ከፍተኛ ድጋፍና ተቀባይነት በማግኘቱ ይህንኑ ለሚመለከታቸው ሁሉ እንዲደርስ የበኩላችንን እያደረግን እንገኛለን።

በሌላ በኩል ሰሞኑን ገጻችን ካወጣው መጣጥፍና ገጠመኝ ሁላችንም የግላችንን ግንዛቤ ወስደናል። በትውልድ ሀገራችንም ከተለያዩ ሀይማኖት ተወክለው በሀገሪቱ ውስጥ ይቅርታን ለማምጣትና ወደፊት ለመጓዝ ብሎም የመዘከሪያ ዕለት በመሰየም “የይሁንታ“ እየተዘጋጁ በሚገኙበት ተግባር ሁላችንም ከጎናቸው መቆም ይጠበቅብናል። የሀይማኖት አባቶችም ከዚህ መድረክ ተለምዶ ወደፊትም ጣልቃ ገብነታቸው ይቀጥል እንላለን። ከዚሁ ጋር በተያያዘ በደብራችሁ ሰሞኑን የሀይማኖት አባቶች ያሳለፉትን ተገቢ አስተያየት በመቀበል አስተዳደሩ የወሰደው ውሳኔ አማራጭ የሌለውና ተገቢ ነው በማለት አምዳችን በሙሉ ልብ ተቀብሎታል። አባል ምዕመናንም ከምትልኩልንና ከጎናችሁ ካሉት ምንጮቻችን  ከመረዳታችንም በላይ ይህ ውሳኔ የአባቶችንም ይሁንታ የጨመረ ነው። እኛ በምዕራቡ ዐለም ያለን ያመለካከታችንን አድማስ በማስፋት በትውልድ ሀገራችን ከሚተገበረው ተመክሮ መውሰድና የተሻለ አቀራረብ ማድረግ ይገባናል።

በሌላ በኩል ሰንበቴ እየተባለ የሚታወቀውና ከኛ ገጽ ቀደምተኛ የነበረው ጠፍቶ ከከረመበት  የሚላመጥ ፍሬ የጣፈው አለውና ጎራ ብላችሁ እንድታነቡት እየጋበዝን የነርሱ ጥሁፎቻቸው አይራቁን ነው የምንለው። እንደዚሁም የናንተው ኮሚኒቲ ልሳን የሆነው የዲኤፍ ደብልዮ ብሎግ አዲስ ያወጡትም አላቸውና አንብቡላቸው።

አሁን ያሉት የደብሩ አመራር አባላት በአጭር ጊዜ ውስጥ እያስመዘገቡ ያሉት ተግባራት መመስገን ብቻ ሳይሆን መኩሪያዎቻችሁ ናቸው።በተለያየ ደረጃና ስፍራ ላይ በተለያየ ጥበብ ተደራጅተው የመጡትን አጽራረ ቤተክርስትያን ድባቅ እያስገባችሁ የምትገኙና የነርሱን አካሄድ የተረዳችሁ ሁሉ ህብረታችሁንና አንድነታችሁን በማጠናከር የተጀመረው የደብራችሁ የለውጥ እድገትና አገልግሎት ላፍታ እንኳን እንዳይስተጓጎል ከዚሁ በመንጠንቀቅና በማስተውስል የምትመርጧቸውን የአመራር አባላት በንጹህ ልቦና እንድታደርጉት በጸሎት መትጋት አለባችሁ። ይህንን ለማለት ያበቃን በተለይ በ2009 ያገለገለው የአመራር ቡድን ከ1 እስከ 10 ደረጃ ስጡት ብንባልና 10 ከፍተኛ ውጤት ቢሆን የምንሰጠው 3 ነው። አለ ወይንም ሰራ የምንለው የለንምና። ተከፋፍሎ ያከፋፈለ ፣ የስድብና የጥላቻ ፣ የጎሰኝነትና የትምክህተኝነት ብቻ ሳይሆን የመተዳደሪያው ደንብ ይከበር በሚሉና የተሻለ የትምህርት ዕውቀት ባላቸው ጥቂት አባሎችና ትምህርቱም ሆነ እውቀታቸው የማይመጣጠንና ሀቅን መዋጥ የተሳናቸው ወገን መካከል በተፈጠረ ልዩነት ነበር። 

በ2010 የተመረጡትና እያገለገሉ ያሉት አመራሮች በውስጣቸው ካቀፏቸው የቀድሞ አባላት የተረፉት ቢኖሩ የተመረጡበትን ሀላፊነት እንደዚሁም በመቅደሱ ቆመው የገቡትን ቃል አፍርሰው ተንጠባጠቡ። ለዚህም የሚሰጡት ምክንያት የሌላቸውና ያንኑ ጸጸት ለመሸፈን ለአጽራረ ቤተክርስትያን መሳሪያ በመሆናቸው ብናዝንም ከድርጊታቸው ተቆጥበው ቅዱስ ሚካኤልን አታስቀይሙ እንላለን። አሁን ያሉትም አመራሮች በአሁኑ ሰአት አንድ አይነት አቋም ይዘው በአጭር ጊዜ እያስመዘገቡ ያሉት ውጤት ከፍተኛ በመሆኑ፤ አዲስ የምትመርጧቸው ከነዚሁ ከሚቀሩት አመራሮች ጋር በዕውቀት ፣ በትምህርትና በእምነት የሚመስሉ ሲሆን የለጠቁ ቢሆን የተጀመረው ስራ ሁሉ ሳይስተጓጎል ግቡን ይመታል። የሚቀጥለውም 2011 አመት በአመራሩ መካከል በመከባበርና በመተሳሰብ መልካም ፍሬን ለማየት እንበቃለን።

ጥቂት አጽራረ ቤተክርስትያን የሆኑ ካሁኑ የነሱን ተቀጣሪዎች ለማስመረጥ እየተሯሯጡ መሆኑን የሚደርሱን መረጃዎች ይጠቁሟሉ። እኛም እነዚህ ግለሰቦች ማንነት በሚገባ መረጃዎቻችንን የሰበሰብን ስለሆነ ፣ ጥቆማው እንደተጠናቀቀ ለናንተ የምንገልጥ መሆኑን ከዚሁ እንገልጣለን። ከብዙ አቅጣጫ በተለያየ ጥበብና ስልት አልፎ በአለም ፍርድ ቤት ሳይቀር ደብራችሁን ለመቀማት ካልሆነም ለማዘጋት ያልተፈነቀለ ድንጋይ ያልተወረወረ ጦር ፣ ያልተቆፈረ ጉርጓድ ፣ ያልተዋቀረ ኮሚቴ፣ ያልተደጎመ ንዋይ፣ ያልተደረገ ቅስቀሳና ዘመቻ የለም። ቅዱስ ሚካኤል ግን ከውስጥም ሆነ ከውጪ የተነሱትን እንሒን አጽራረ ቤተክርስትያን በየወቅቱ እያጸዳቸው እንዲሁም ክብሩንና ሀይሉን እያስመሰከረባቸው ይገኛልና ከብርና ምስጋና ይሁን። አሜን።


እናንተም መራጮች የደብራችሁ ህልውናን ለመጠበቅና የተጀመረው መሻሻል ከግቡ እንዲደርስ አጥብቃችሁ መጸለይ ይገባችኃል። ከላይ እንዳስቀመጥነው ብቁ ያላችኃቸውን ግለሰቦች ስትጠቁሙም ሆነ ስትመርጡ ከማንኛውም ተጽዕኖ ነጻ መሆን ይገባል። አንዳንድ በቤተሰብ፣ በጓደኝነት፣ በማህበር፣ በዝምድና፣ በጋብቻ፣በሰፈር፣ በሀገር ፣ በዘር፣ በጎሳና በመሳሰሉት ተመስጦ ወይንም ተገፍቶ የሚደረግ ድምጽ ፀፀት ብቻ ሳይሆን ከፈጣሪም ያጋጫል። በተለይም እልህ ቂም በቀል ይዞ ምርጫ ማድረግ ከመንፈሳዊ መንገድ ፈጽሞ የራቀ ስለሆነ አስቀድሞ ንስሀ ወስዶ በንጹህ ልቦና በሱ ተመርቶ መከወን የክርስትና ግዴታ ነው። ይህንን ለመተግበር እግዚሀብሔር ያብቃችሁ። አሜን።

Tuesday, December 14, 2010

በጠዋቱ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!


እንደምን አደራችሁ? የዕለት ተግባራችንን እያከናወንን ባለንበት ቢሮ አልፎ አልፎ ከስራ ሰአታችን እየተሻማን ከስራችን ውጪ  ሌላ ነገር መዳሰሳችን የተለመደ ነው። በዛሬው  ዕለት ግን ከወትሮ የሚለየው  የቀዳነው ቡና ቀዝቅዞ የምንመራው ስብሰባ በኛ አለመገኘት በመዠግየቱ ከስብሰባው  ታዳሚዎች አንዱ ወደ ቢሮአችን ዘልቆ በመግባቱ ነበር ሳናውቀው በፊታችን ይወርድ ከነበረው እንባ የነቃነው። በየዕለቱ ጠዋት የምናካሂደውን ስብሰባ ከጨረስን በኃላ ነው   ተመልሰን ገጠመኛችንን ከናንተ ጋር እንካፈለው ለፈቀደ አምላክ ምስጋና ይግባው ። አሜን።

እናንተም  የሚቀጥለውን በመጫን ወይንም  ኮፒ በማድረግ ወደ ድኅረ ገጹ  በመግባት ሙሉውን እንድታነቡት እንጋብዛችኃለን።
http://www.ethiopianreporter.com/index.php?option=com_content&view=article&id=4371:2010-12-12-08-21-48&catid=98:2009-11-13-13-41-10&Itemid=617


እርሶስ ምን ይላሉ?

Monday, December 13, 2010

ሁሉም ሀጢያትን ሰርተዋልና

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ምንም እርቀን ብንኖርም የናንተን ሀዘንም ሆነ ደስታችሁን ከመካፈል አላሰለስንም። ያጠፉ ቢኖሩ እንዲመከሩ ፣ የተሳሳቱም ቢኖር እንዲመለሱ ከመጠቆም አናቋርጥም። እንደመልካችን ሁሉ አስተሳሰባችን ይለያያል። በምንወስደውም እርምጃ ከተጠያቂነት አናመልጥም። ምንም እንኳ ከሰው ስህተት ከብረትም ዝገት አይጠፋም ቢባል የሕዝብን አደራ ተቀብለው በአመራር ላይ የሚቀመጡ ፤ ከሚጠበቅባቸው ዋነኛውና ተቀዳሚ መመዘኛ የስነ-ምግባር ሞዴልነታቸው ነው።

በምንኖርበት ሀገር ባሕሉም ሆነ ህጉ ከትውልድ ሀገራችን ጋር በጣሙን የተለየ መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው። በተለያየ የዜና ማሰራጫ በየጊዜው እንደሚዘገበው  ኃይልና ገንዘብ ያላቸው ሁሉ ከሕግ በላይ ራሳቸውን ያደረጉ እስኪከስትባቸው እንጂ ፣በለስ የቀናው ሲያመልጥ ሌላው ደግሞ ሕጉ ሲጎብጥለት እናያለን። ለዚሁም ደግሞ  ቀደም ያለ ስነ-ምግባራቸውን ከግምት በማስገባት አስተያየት ይደረግላቸዋል። ከትንሽ ከተማ እስከ ሀገር መሪነት ፣ ከተራ የሀይማኖት ተማሪ እስከ ከፍተኛ የክህነት ስልጣን፣ ከተቆጣጣሪ እስከ ዋናው የድርጅት መሪ እንደዚሁም የስራ ጠባያቸው ከሕብረተሰቡ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው ሁሉ ከስህተት ለመጠንቀቅና የሚያደርጓቸውን ተግባራት ሁሉ የመጨረሻ ነጥባቸውን ከወዲሁ ማጤን ብልህነት ነው።

አንዳንድ ግልሰቦች ወይንም ምንጮች በህግ የተያዘን ጉዳይና እልባት ባልተደረሰበት የራሳቸውን እንዲሆን የሚመኙትን ብቻ አስተያየት በመስጠት የሌላውን አመለካከት ለሀሰት ግምገማ ሲዳርጉ በየጊዜው ተመልክተናል።በዚህ በምድረ አሜሪካ “innocent until proven guilty “  Constitution of the United States እንደተቀመጠው ሁሉ ይህንን በመዘንጋትም ሆነ አውቀው የግል አቋማቸውን ሲያንጸባርቁ ይታያሉ። ይህ በህግ የተያዘን ጉዳይ የራሱን Legal process ሳይጨርስ በግልጽ አስተያየት መስጠት ተገቢ አይደለም እንላለን። ይህ አሜሪካ ሆነና moral and ethical questions ከተለያየ viewpoint እየተገመገመና እየተሰነጣጠቀ በተለያየ መልኩ ቅርሱንና ይዘቱን ከዘመን ወደ ዘመን እየለዋወጠ ይገኛል። ነገርን ከስሩ ውኃን ከምንጩ እንዲሉ ጫፍ ይዞ መሮጥ ከግምት ይጥላልና። ይህን moral and ethical questions ጫንቃቸው መሸከም ያቃታቸው ራሳቸውን ከሀላፊነት ማግለልና ከሰፋ ጸጸት መዳን ይገባቸዋል።ነገር ግን ወደ ቃሉ ስንመለከት “ ሁሉም ሀጢያትን ሰርተዋልና……” ስለዚህ የጥፋትና የሀጢያት ትንሽ የለውምሁላችንም ሀጢያትን ሰርተናልናየይቅርታ አምላክ ግን ንስሀችንን ይቀበልልን። የድክመት ስህተታችን ለሌላው መውደቂያ አያድርግብንምንም ወርቅ በእሳት ቢፈተንም ፤ በቤተክርስትያን አገልጋዮች ላይና በቤተክርስትያን ላይ ፈተናው ይበዛል። አማኞችም በጾምና በጸሎት ይበልጡን በመጠንከር ፈተናዎችን ሁሉ በማሸነፍና ለመንግስቱ ወራሽነት ለመብቃት እግዚሀብሔር የበቃችሁ ያድርጋችሁ።

Sunday, December 12, 2010

ቅጥረኝነት

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እኛ የምንለው ምንም የለንም ነገርን ሁሉ የሚያስተካክል እግዚሀብሔር የተናቁትን የሚያስከብር፣ የወደቁትን የሚያነሳ፣የጠገበ የሚያስተነፍስ፣የተራበ የሚያበላ፣ወዘተ……ዛሬም ፈቃዱ ሆኖ መልሶ በዚች ገጽ ዳግመኛ በመገናኘታችን አሁንም ሆነ ወደፊት ክብርና ምስጋና ለፈጣሪያችን ይሁን። አሜን።

የዛሬውን ጥሁፋችን መነሻ ያደረገው የDFW ETHIOPIAN COMMUNITY  http://www.dfwethiopiancommunity.blogspot.com/ ገጽ በሆነው ላይ ብዙ መረጃዎች ተመልክተናል። በግል ጥቅም የታወሩና የሕብረተሰቡ መዥገር እነማን እንደሆኑ በሚገባ ተቀምጦ ይገኛልእንግዲህ ጨው ላራስህ ስትል ጣፍጥ ነውና ዳላሶች እንደነዚህ ያሉ ግለሰቦችን ከመካከላችሁ ማጽዳት ቅድሚያ የምትሰጡትና የሚያስፈልገውን እርምጃ መከወን ግዴታችሁ ነው
እንዚህም ግለሰቦች ምን ያህል ለትግሬ ነጻ አውጪ ለሚመራው ሁሉ ቅጥረኝነት ከዚህ በላይ ማስረጃዎች ለምትሹ ከተኛችሁበት መንቃት ያቃታችሁ ብቻ ናችሁ። እኛም በእጃችን በየጊዜው የሚገቡትን መረጃዎች ወደሚመለከታችቸው አካላት ከማካፈል ወደኃላ ባንልም፣ እንደአስፈላጊነቱ ለናንተም እንዲደርስ በገጻችን የምንለጥፍ መሆናችንን ከዚሁ እንጠቁማለን።

ሌላው በከተማችሁ ተከብሮ የጋሼና የአቶ ስም ተሰጥቶት በቸርነቱም ዝና የሚዳረግ በኑሮውም የተባረከ መስሎ ሲኖር አመታትን ያስቆጠረ ግለሰብ ከበስተዋላ ምን እንዳደናቀፈው ባናውቅም ወይም በውስጡ አብሮት የኖረ አግርሽቶበት ይሁን አሊያም ከቀን በኃላ ያገኘው መንፈስ በስህተት ጎዳና እየነዳው ይገኛል። በገዛ እራሱም ኃይል ተመጻድቆ ከታጋሹ የቅዱስ ሚካኤል ታቦት ጋር እየተላጋ ይገኛል። ህሊናውን በማሳሳቱም ግንዛቤውንና ማስታወሉንም አጥቷል።

በምሳሌ ከሚጠቀሱት የናይጀሪያና የፓኪስታን ሰዎች ጸባይ አንዱ ለንዋይ ሲሉ የወለዷዋቸውን ልጆች ሳይቀር የሚለውጡ እንደሚባለው ሁሉ አቻ የሚቆጠር የሆነ፤ እንደሚባለው የቀድሞ ወዳጁን ልጅ ባደራ እንዲያስተምር ወስዶ ያገባ፣ ቆይቶም በሚስቱ ላይ ጥቁር አሜሪካዊት የሆነች ደርቦ በመያዙ በዚያም ቢፋታ ሀብት እንዳያክፍል ሚስቱን በቄስ ይዞና ተማልዶ የቆረበ ፣ ለአሜሪካዊቷም ወዳጁ በገንዘብ የሸነገለ፣ ከዚሁ ትዳር ያፈራት ልጁ መጸነሷ ሲነገረው እንዴት ያውም ከጥቁር ብሎ ያዙኝ ልቀቁኝ የግድ ማስወረድና ምናምን ሲል በገዛ ልጁ አንደበት አንተስ በእናቴ ላይ ጥቁር ደርበህ አልነበርክምን? ጥቁርም ሰው ነው የጸነስኩትም ሰው ነውና አይሆንም በማለቷ ሀቅን በግድ ያስዋጠችው፣ ከሌላ የሚወልዳትን ትልቋን ልጁንም ያልተንከባከበና የመኖሪያ ፈቃድ እክል ያላትንና መጥቀስ በማንሻው የኑሮ ህይወት የምትገኘውን እንደመደገፍ፣አዲስ አበባ ላይ ያለመው ፕሮጄክቱ ይሳካለት ዘንድ የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን ደብር በአባ ጳውሎስ ስር ለማድረግ ለዚሁም ውለታው የሚያስፈልገውን ትብብር ከትግሬ ነጻ አውጪ ከሚመራው መንግስት ለማግኘት ደብራችሁን ለሚከሱት ሁሉ የግንባር ቀደም ተባባሪና አስተባባሪ የሆነ፣ እነዚሁ ከሳሾች የሆኑ ጥቂት ግለሰቦች በትግሬ ነጻ አውጪ ከሚመሩትና በውጪ አለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ተወላጆች የአንድነት መድረኮች ሁሉ ያሰማሯቸው ለጥቅም ያደሩ ቅጥረኞች ለጠሩት ስብሰባ መተዳደሪያው የሆነውን የዳንስ ቤት ያመቻቸ አንዱ ጠላታችሁ ነው።

ይህ ዳንስ ቤት ለትግሬ ነጻ አውጪ አጀንዳ መማከሪያ በመሆን ለዳላስና አካባቢው የመረዳጃ ማህበር ስም የህገወጥ ስብስብ ማድረጊያና ለህብረተሰቡ አደጋኛ ዱለታ መድረክ በመሆን ማገልገል ከጀመረ አመታት እያስቆጠረ ነው። አሁን ደግሞ ሀይማኖት የሌላቸው ስለ ቤተ ክርስትያን ጉዳይ በማለት በየዳንኪራው ቤት መገናኘትና መዶለት መልሱን ለአንባቢያን እንተወዋለን
ይልቁንስ ባለዳንኪራው ቤት ባለቤት ቤቱን ወንጀል ለሰሩ ወይንም ደብር ለሚበጠብጡ ከማድረግ ይልቅ ከፈተኛ እርዳታን ለሚሹ ወገኖች ሰብአዊ እርዳታ የሚያገኙበት መድረክ ቢያደርገው

ሌላው ይኸው ባለዳንኪራው ቤት ግለሰብ ስሙንም ለመጥራት በድርጊቱ ምክንያት ስለተፀየፍነው ብናልፈውም፤ በሌሎች እንዳደረገው እርሱም በሌላ በኩል እየከፈለው ያለውን ልናካፍላችሁ እንወዳለን። በከተማችሁ በመልቲና በቀጣፊነቱ የሚታወቀው ሙላው aka ቀዳዳው የተባለውን ያለእኩያው ጓደኛው አድርጎ ጆሮውን ስለሚያቀላው፣ የአዲስ አበባውን ችግሩን በተስፋ አስደግፎ በsouth Dallas አዲስ በጀመረው ፕሮጀክት ማን አራጅና ማን ታራጅ እንደሚሆን ለማወቅ የጓጓው የዳላሱ ምንጫችን አካፍሎናል። እንደዚሁም ቀዳዳው የግል ጠበቃና ከዳኝነት በስነምግባር የተወገደውን በማምጣት ደብሩን ለሚታናኮሉ ተቀጥሮ ከሚያገኘው የጥብቅና ገቢ ሁሉ ኮሚሽን እንደሚከፈለው ምንጮቻችን አረጋግጠውልናል። ባለዳንኪራ ቤቱም ጓደኛ ያደረገው ቀዳዳው በእጅ አዙር በገንዘብ እየጠበጠበው ይገኛል።

ከዚህ በፊት እኛም ሆንን ሌሎች በኢትዮጵያን ስም በዳላስና ፎርትዎርዝ አካባቢ የተቋቋመው መረዳጃ ማህበር በትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞች እጅ መውደቁን ስንገልጽ ቆይተናል። እድር የተባለውም ዛሬ መስራች የነበሩት አባላቱ ሳይቀር እውስጡ ያለውን ምዝበራና አጸያፊ ድርጊቶችን በማየት ላለማደስ በመወሰናቸው የአባላቱ ቁጥር እየመነመነ ይገኛል። ዕድሜውም በወራት ውስጥ እንደሚቆጠር ያገኘነው መረጃ ሲጠቁም ፣ በየሳምንቱ በእድሩ ስም የሚደረገው የስልክ ጥሪ እንደሰለቻቸው የሚናገሩ እንዳሉ ተነግሮናል። ከዚሁ ሳንርቅ የሬድዮ አገልግሎትም በዕሁድ አቅርቦቱ ካስታወቀው ውስጥ የደብሩ በጥባጮችን ጥሪ በዳንኪራ ቤትና የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞችን የበአል ጥሪን ያሰሙት የነሱ ቅጥረኛ ስለሆነ የነሱን ስራና የራሱን ጥቅም ብቻ የሚያሳድድ በመሆኑ ፤ የሚስቱ ስራ ማጣትና የሱዋን 401ኬ የተባለውን የሂሳብ ቁጥራን እንዴት እንደሚበላ እንጂ ለህብረተሰቡ የሚረባ አንድም የለው ሲሉ ያዳመጡት ምንጮቻችን አካፍለውናል።

እኛም ጋሼ ተኮላ aka ተኩላውን ካስደሰተ ብለን የሚቀጥለውን ለናንተም ጭምር እንጋብዛለንና ካላዩት ይመልከቱት።
 http://www.youtube.com/watch?v=TWVSisi3N20&feature=player_embedded

እርሶስ ምን ይላሉ?

Tuesday, December 7, 2010

የመላእክትን ዝማሬ ያሰማልን!

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የመላእክትን ዝማሬ ያሰማልን!

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር በጋርላንድ ከተማ በቴክሳስ ግዛት እያስመዝገበ ያለው መልካም አገልግሎቶች ከዳላስ አካባቢ አልፎ በሌሎች ግዛቶች እየተደነቀለት ይገኛል። የተወደዳችሁ የገጻችን አንባቢያን እንደምን ሰነበታችሁ? በሰላም ጠብቆና ተንከባክቦ ዳግመኛ በዚህ ጦመር እንድንገናኝ ፈቃዱ ለሆነው ለልዑል እግዚሀብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን። አሜን።

ደብራችሁ ተገኝተን አብረን የቅዱስ ሚካኤልን በዐለ ንግሥ ስናከብር ምስክር የሆንባቸው ታላቅ ለውጦች አሁንም ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን።ይህንኑ እውነት መቀበል ያቃታቸው ደብሩን ከመተናኮል ያላሰለሱትና ተዐምሩም ሆነ በረከቱ የጎደለባቸው፣ ልቦናቸውን እንዲያስገዙ እየጸለይንላቸው ወደ እርሱ መንገድ እስኪገቡ ድረስ ከወደቁበት ሁነው ቢፈረጋገጡ ለመላላጥ እንጂ ለመፈወስ አይሆንም። እነዚህ በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች ያደረባቸው የተለየ መንፈስ በመሆኑ የስነ ልቦና ብቻ ሳይሆን የኑሮ ቀውስም እየገጠማቸው መሆኑን ምንጮቻችን ይጠቁማሉ።

ሰሞኑን እነዚሁ ግለሰቦች በተለያዩ ገጾቻቸው አከታትለው ያወጡትን ተመልክተን ከወደቁ በኃላ መንፈራገጥ በማለት ችላ ብንልም በናንተ ጥያቄ፣ ለእነርሱም ትምህርት ለናንተም ማብራሪያ ይሆን ዘንድ በማለት እንጂ ። ቀደም ባለው ጥሁፎቻችን እንዳስነበብነውና ቅዠት እንዳልናቸው ሁሉ፤ በነርሱ እኛን ሀሰተኛ ጠሀፊ እንዳላሉን ፤ ይኸው ዛሬ መራራ መርዶ ሲቀምሱ ጣዕሙ ተናነቃቸውና እርማቸውን አወጡ ፣ ሀዘኑም ጠናባቸው። ለዚሁም ሰላማዊ የሆኑትንና ቅን የቤተ ክርስትያን አገልጋዮችን፣ በተለይም ከፖለቲካም ሆነ ከመሰለው ሁሉ እርቀው ኑሮዎቻቸውንና በሚችሉት ሁሉ ፈጣሪያቸውን የሚያገለግሉትን ለማደናቀፍ የማይፈነቅሉት ድንጋይና የማይሰጧቸው ስም የለም። የኛን ጥሁፍ በገጾቻቸው ደጋግመው ሲኮንኑ የነበሩት፣ እኛ ስም እየጠቀስን ግለሰቦችን እንደምንሳደብ ነበር። የኛ ጦመር ተፈጥሮ እስኪመታቸው ድረስ የጀመሩት እነርሱ ፣ አሁንም በቱልቱላቸው በ Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው የሚዘጋጀውና የሚቀርበው ገጽ ባለፈው ጥሁፉ ከደብሩ አመራር አባሎች ጀምሮ ሽማግሌ የተባሉትንና የአስተደሩ አዕምሮ ብሎ የሚላቸውን ቅን ምዕመናን ሁሉ ሳይቀር የሚፈልገውን መሰረተ ቢስ ምናምንቴውን ለጣጥፎባቸዋል።

ስለዚሁም ጉዳይ የሚካኤል ሰይፍ ተወካይ የዘገበውን እንደሚከተለው እናቀርባለን።

የሚካኤል ሰይፍ ተወካይ ካናገራቸው ውስጥ የአመራሩ አባላት ያሉት ነገር ቢኖር እኛንም ሆነ እነርሱን የፈጠረ አምላክ አንድ ነው ፣ እኛንም የመከረና የሚመራን እርሱ የእነርሱንም ልቦና ይግዛ፣ እኛ የተሰጠንን ሀላፊነት በቅን መወጣትና ይኸውም እንዲሳካ መጸለይ ነው። ማንም ከዚህ ቦታ ቋሚ የለም፣ ተርማችን ሲያበቃ ደግሞ እኛ ያገኘነውን በረከት ባለተራ እንዲደርሰው ነው። ይህ ቤተ እግዚሀብሔር ነው ፤ አባል በነበርንበት ወቅት በጊዜው የነበሩትን አመራሮች ብንመርጥም ሆነ ባንመርጥም ፤ ለተመራጮች የምንችለውን ድጋፍ በማድረግ ተባብረናልበኛ አመራር ቅሪታ ያለባቸው አባላቶች ካሉ በራችን ምን ጊዜም ክፍት ነው። ከኛ በፊትም ነበር ፣ አሁንም አለ እንደዚሁ ወደፊትም ይቀጥላል። ተጠሪነታችንም ለመረጡንና ላልመረጡን አባሎች ያለአንዳች አድሎ ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ ሽማግሌዎች የተባሉትን ግለስቦች blackmail  በማድረግ ደብሩ የማያውቀውን እውቅና ለማስገኘትና ቅደም ሲል በመረዳጃ ማህበሩ ውስጥ እንዳደረጉት አስርገው በማስገባት ጥረታቸው በመክሸፉ፣ እንደዚሁም ከደብሩ መተዳደሪያ ሕግ ውጪ በመሆኑ፣ በሚገባ አዛውንቶቹ በመረዳታቸው ተዳምሮ፤ እነዚሁን አዛውንቶች ስም በመጥቀስ ለማስፈራራትና ስማቸውን በከንቱ ለማጥፋት coercion በገጻቸው እንደተለመደው የከፈቱባቸው መሆኑን ቢታወቅም ከነዚሁ ውስጥ አንደኛው ሽማግሌ የደብሩ አባል ያልሆነና ከነርሱ ጋር አብሮ የወገነ ቢሆንም ሁለቱ ሽማግሌዎች አሁንም በቅን ለረዥም ጌዜ ( ከቆርቋሪዎች የሚደመሩ) እያገለገሉና ብዙ የደከሙ ሲሆን ለምናምንቴ የማያጎበድዱ መሆናቸውን ተወካዩ ገልጾልናል።

Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው በገጹ ካለው ውስጥ የመሸታ ቤቱ ግጭት እርሱ እንዳጋነነው ሳይሆን ሁለቱም ወገን በትግራይ ነጻ አውጪ ስር በአማራ ስም ከተጠራው ስብሰባ መልስ ለራት ባንድ ምግቤት ተገናኝተው  ሳሉ ዘግይቶ የደረሰው ግለሰብ ሰላምታ ካቀረበላቸው በኃላ ለምን ስብሰባችንን ረበሻችሁብን በማለት በተነሳው ቃል ልውውጥ ከተኩላው ጋር ተቀምጦ የነበረው የትግራይ ነጻ አውጪ በአጨብጫቢነት የሚታወቅውና ጎጃም በማደጉ ብቻ ጎጃሜ እራሱን በማድረግ የሚታወቀው ዘሩ ከትግሪ የሆነው መላኩ አቦዝን የሚሉት ግለሰብ ስድብ በመጀመሩ የወንድነት ጥያቄ ስለተጀመረ እንጂ የረባ ፍሬ የሌለው ነው። ተኩላውም ይህንን ይዞ ለግለሰቡ ሚስት ባልሽ ካልደበደብኳችሁ እያለን ብሎ ሰላማዊ ጋብቻ ውስጥ ቢያሞጠሙጥም፣ ታዲያ አንተስ ሱሪ ያጠለቅከው ወንድ ሆነ አይደለምን? እኔ ሴቷ ዘንድ የምን አማላጅ አመጣህ የተባለውን አፍረቱን መደበቂያ እንጂ ምንም ከጉዳዩ ጋር አይገናኝም፤ ስካርም ካለ እርሱም ሰክሮ ነበር ማለት ነው ተብለናል። ነገር ግን እኛም የምንጨምረው ቢኖር ተኩላው ስለጠመንጃ በሀገራችን በአሜሪካ ውስጥ ማንሳቱ እኛን ጠሀፊዎችን ባይነካካን ጥሩ ነው። እንደእርሱ አይነት ሽንታምና ፈሪ የጀግኖችን መሳሪያ ያለቦታው አትነካካ long live US Marine Corp ያለብቃትህና ያለቦታህ አትግባ ፣ ባለፈውም ጠቁመንሀል።

ሌላው ምንጫችን ያናገረው ስለስራው ሳይቀር ስሙ የተጠቀሰው ግለሰብ ያለውን ነው። ግለሰቡ ያለው ቢኖር የአገልጋይ እጥረት በነበረበት ወቅት ለደብሩ ባገኘሁት ሁሉ ከልቤ በቅን በማገልገሌ ተባርኬበታለሁ። ጤናንና ዕድሜ ቀጠለልኝ፣ሥራዬ ቀዝቅዞ የነበረው ተመለሰልኝ፣ ለ5 አምታት ያህል በአንድ የሆቴል ክፍል ተጣብቄ ስኖር ማገልገል ከጀመርኩኝ በኃላ የቤት ባለቤት ከማድረጉም በላይ ባለፈው ጥቂት ወራት ብቻ ከግማሽ ሚሊዮን ዶላር ያላነሰ በነበረኝ ሀብት ላይ ጨመረልኝ፤ ስለዚህ በመንበሩ ፊት በሁለት እግሬ ቆሜ አይደለም ብችል በጭንቅላቴ ተዘቅዝቄ ቆሜ ብዘምርለት ስላደረገልኝ ምክንያት ስላለኝ ነውና ለኔ የፈሰሰው በረከት ቀላል አይደለም። በሌላ በኩል ደግሞ ለማያውቁኝ ወገኖቻችን ሙያዬን ብቻ ሳይሆን እኔንም አስተዋወቁኝ። እኔ  ለመታወቅና ለዝና ያደርኩት ነገር ምንም የለኝም፣ ችሎታውም ሆነ ዕውቀቴ ለተከበሩት አዛውንቶችና ከደብሩ አመራር አባሎች ተሽሎ ተገኝቶ በኔ የሚመሩ ከሆነ ወደፊት ለፖለቲካ ቤሮ ለመወዳደር አሊያም በዳላስ የሚገኙትን ወገኖቻችንን በቅን ለመምራት የሚያስችል ልዩ ተሰጥዎ አለኝ ማለት ነው በማለት በቀልድ እንደመለሰለት ዘግቦልናል። እኛም ስለ ግለሰቡ አገልግሎት የመላዕክት ዝማሬ ያሰማለን፣ ስለአገኘው በረከት የሰጠውን ምስክርነት ከልባችን የገባ በመሆኑ ቃለ ሕይወት ያሰማልን እንላለን።

በተረፈ በወይዘሮ ሐረር (ኢትዮጵያ) ወርቅ ጋሻው የሚቀርበው የዳላስ ኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ብሎግ http://dfwethiopiancommunity.blogspot.com/
እያወጣው ያለው መረጃዎች በአካባቢያችሁ እናንተን እየከፋፈሉና በናንተ ስም እየነገዱ የሚገኙትን እያጋለጠ ያለ የሕብረተስባችሁ ድምጽ እየሆነ የመጣ ስለሆነ ቅኝታችሁ አይታጎል።

የክብር እንግዳ ሳይሆን እንደ ኢሕ አፓ አባል በቅርቡ በተደረገ የመገናኛ ዝግጅት ላይ ሙሉጌታ ወራሽ aka ቀዳዳው ሙላው  መገኘት ከነበሩት ደርሶናል። እኛም የትና መቼ በድርጅቱ መታቀፉን ባናውቅ በወቅቱ ጥብቆ ያጠለቀና ቁንጯም መሆኑን አብሮ የደረሰን መሆኑን ነው።

ሌላው Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው በገጹ ካለው ውስጥ የደብሩ አመራር ልጆችን ተጠቀመ በማለት ፍሬቢስ አስተያየት፤ የተማረና የሚማር ሁሉ እንደሚያስፍራው መሆኑን ነበር የጠቆመው። እርሱም በየሳምንቱ አርብ ምሽት በሚሰጠው መንፈሳዊ ትምህርት ከቻለ በአካል ካልሆነ እንደኛው በኢንተርኔት በመማር ክርስትናውን ቢያጠብቅ፤ ለልጆቹም ከዕድሜ ብጤዎቻቸውና ከወገኖቻቸው ጋር ተቀላቅለው መንፈሳዊ ትምህርት እንዲያገኙ ማድረግ ሲገባ፤ ነገርግን እንደተበደለና እንደተገፋ ሀሰት fabricate የማድረጉን እሮሮ ቢያቆመው በተሻለው። ምናልባት የተጠናወተው እርኩስ መንፈስ ለቆት እንደ ምናምንቴ ሳይሆን እንደሰው
ቢያደርገው።

ከዚሀ በፊት በትግሬ ነጻ አውጪ ለተሾሙት አባ ጳውሎስ ያደረ ባንዳና ካድሬ እነ ኢዮኤል (ክፈተው) ነጋ የቀጠሩት ሲደልል የተባለውና በዲፕሎማት ፓስፖርት ወደ አሜሪካን የገባው፤ በአዲሱ አመት ለሹመተ ጵጵስና ወደ አዲስ አበባ የሚዘልቀውን የአትላንታ ቄስ ተክቶ መቀጠሩን ስለስማን፣ አትላንታዎች ከዚሁ አስቡበት እንላለን። እንደዚሁም ቀደም ብለን እንደዘገብነው ግለሰቡ ቅጥረኛነቱን በተግባር እያስመሰከረ መሆኑን እያስረገጥን አሁንም ተጠልሎ ያለው ዳላስ ላይ ባለው የትግሬ ነጻ አውጪ በሚተዳደር ቤተ ክርስትያን ነው።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Tuesday, November 30, 2010

ለመከረንና ላስተማረን

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።
__________________________________________________________________________________ከዚህ በታች ያለውን አስተያየት በዋናው ገጻችን ያወጣነው ባጋጣሚ ካላዩት እንዲያነቡት ነው። አስተያየት ሰጪዎቹን ከልብ እናመሰግናለን። መልዕክታቸው በተለይ እኛን ከልባችን ገብቶ የቀጠቀጠን ስለሆነና ስለመከረን፣ ለናንተም የሚላመጥ ፍሬ ካለው በማለት ስለሆነ ልናካፍላችሁ ወደድን። አስተያየቶቻችሁ ይቀጥሉ። የእነዚህ ወገኖቻችንን ብዕር ተጠቅሞ ለመከረንና ላስተማረን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ለእርሱ ይሁን። አሜን።


Anonymous said...
ዳላሶች እንዴት ከረማችሁ፤ ስለአገልግሎታችሁና ስለመቆርቆራችሁ የቆማችሁለት አንድዬ ይክፈላችሁ። እንዳላችሁት የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል አመታዊ በአል ከአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት በመጡ ካህናት፤ ዲያቆናት፤ ምእመናንና ምእመናት ተካፋይነት በከፍተኛ ደረጃ ተከብሮ ውሏል። እግዚአብሔር አምላካችንን ካህናት በቅዳሴና በማህሌት፤ ዘማርያን ከሂውስተን መድሃኒአለም፤ ከሂውስተን ኃመር ኖህ ቅድስት ማርያም፤ ከኧርቢንግ ማርያም፤ ከዳላስ ሚካኤል፤ ወዘተ (የልጆች፤ የወጣቶች፤ የእናትና የአባት መዘምራን) እንዲሁም ምእመናን በሚጣፍጥ ዜማ፤ በእልልታና በደስታ እንባ ፊታቸው እየታጠበ ሲያመሰግኑት አድረው ውለዋል። ላደረግልን ውለታ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተባረከና የተቀደሰ ይሁንልን። ከሩቅም ከቅርብም በአሉን ለማክበር ለመጡት ሁሉ እግዚአብሔር ጸሎታቸውን ይስማላቸው፤ ስለታቸውን ይቀበላቸው፤ በረከቱንና ምህረቱን ያብዛላቸው እንላለን። እንኳንስ የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች፤ በፍርድ ቤት የከሰሱትም፤ ቤቱን ሊያዘጉና ሊያፈርሱ ዛሬም በመሯሯጥ ላይ የሚገኙትም በቦታው ተገኝተው ከቡራኬው ሲካፈሉ ተመልክተናል። እግዚአብሔር ታላቅ፤ ኃያልና የሁሉንም ልብ መርምሮ የሚያውቅ ስልሆነ እንደየስራቸው ብድራቸውን አይንፈጋቸው። ቸር አምላክ ስለሆነ እድሉን ሰጥቶ በአይናቸው እንድያዩ አድርጓቸዋል። በአንድ ወቅት አንዱን የቦርድ ተወካይ ጥያቄ አቅርበንላቸው ነበር። እነዚህ ከሳሽ፤ አፍራሽ፤ በጥባጭ የሚባሉትን ጣዖት አምላኪዎች ለምንድን ነው ከዚህ የማታባርሯቸው? እኛንም ቤተክርስቲይናችንንም እንዲበጠብጡ አንፈልግም፤ ይኸ እኮ አሜሪካን አገር ነው፤ ቤተክርስቲያን ለአባሎቿ ብቻ ነው አገልግሎት መስጠት ያለባት ብንላቸው። የሰጡን መልስ፤ ግድ የላችሁም ታገሱ እግዚአብሔር እኮ እነሱንም ማስተማር ይፈልጋል፤ እነዚህ ስዎች የት እንዳሉም የሚያውቁ አይመስለኝም፤ በቤተክርስቲያን ቆመው በሃሰት ስሚሉና ሲገዘቱ፤ ሲሳደቡ፤ ሲያሙ፤ አለማዊ ህይወታቸውን በሙሉ ሲያንጸባርቁ እግዚአብሔርን መድፈራቸውን የተገነዘቡ አይመስለኝም። ሞኝነታቸው እንጂ በነሱ አቅም የእግዚአብሔር ቤት ሊፈርስ አይችልም፤ እንደውም እነሱ የእግዚአብሔርን ቤት ለማፍረስ ሲሯሯጡ እግዚአብሔር ደግሞ የነሱን ቤት ያፈርሰዋል የሚል ነበር። እኛም ይኸንን አነጋገር እንደትንቢት ወስደነው የእያንዳንዳቸውን የህይወት ታሪክ ስንመረምር፤ በእውነት እግዚአብሔር ምን ያህል ታጋሽና መሃሪ እንደሆነ ተገንዝበናል። እነዚህ ቤተክርስቲያንን ለማጥፋት ስራዬ ብለው የተያያዙትንና ደጋፊዎቻቸውን ስንመለከትና ታሪካቸውን ስንመረምር እንኳንስ ህያው በሆነ ሁሉን በሚችል፤ ሁሉን በሚያውቅና በሁሉም ስፍራ በሚኖር በእግዚአብሔር አምላክ ፊት ቀርቶ በኛም በደካሞቹና በሃጢአተኞቹ ፊት ለመቆም የማይገባቸው ምናምንቴዎች እንደሆኑ በጥናት አስደግፈን ደርሰንበታል። በእውነትም እግዚአብሔር ቤታቸውንና ህይወታቸውን በማፍረስ ላይ እንደሆነ በግልጽ እየታየ ነው። ዳላሶችም በተደጋጋሚ እንደጻፋችሁት እንዚህ እኩያን ንስሃ ገብተው እግዚአብሔርን ይቅርታ ቢለምኑ ይቅር ይላቸው ዘንድ የመዳን ቀን ዛሬ ነውና።
Anonymous said...
እንደተባለው የበአሉ ዝግጅት ከማንኛውም ጊዜ በተሻለና በተቀነባበረ መልኩ በአባላቱ ትብብር እጅግ በጣም ያማረ ሊሆን ችሏል። ትብብር ላደረጋችሁ ሁሉ ቅዱስ ሚካኤል ይቁምላችሁ እያልን። ከሁሉም በላይ ገናናው ስሙ የተከበረው አምላካችን ስላደረገልን ሁሉ የተመሰገነ ይሁን። እነዚህ ሁሉ የምታይዋቸው ለውጦች፤ ደስ የሚል በዓል መከበር፤ የልጆች ትምህርት መጀመር፤ የአስተማሪው መቀጠር፤ ወዘተርፈ እንዲሁ ዝም ተብሎ የመጡ ለውጦች እንዳልሆኑ ብዙዎቻችን እናውቃለን የማታውቁ የቤተክርስትያን ተቆርቋሪዎች ካላችሁ ብዙ መስዋእትነት የተከፈለባቸው መሆኑን በግልጽ እንድታውቁ ያስፈልጋል፤ ይህን ለመረዳት የምትፈልጉ ከሆነ የምታውቋቸውን ለቤተክርስቲያኑ እድገት ሌሊትና ቀን የሚደክሙትን ብታነጋግሩ በግልጽ ሊያስረዷችሁ ይችላሉ። ይኸ በየመንደሩና በየመሸታ ቤቱ እየዞረ የሚያወራውን ብትጠይቁት የሚነግራችሁ አሉባልታና ውሸት ከመሆኑም በላይ ወይ ዘራፊ አሊያም ጥቅም የጎደለበት አስዘራፊ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም። በአሁኑ ወቅት እንደምታዩት ቤተክርስቲያኑን እያራቆቱ ኪሳቸውን ሲያዳብሩ የነበሩት እነኢዩኢልና ግብረአበሮቹ የቤተክርስቲያኑ እድገትና የተሻለ ነገር ለልጆችና ለወላጆች በአጠቃላይ ለአባላቱም ሆነ ለቤተክርስቲያን መምጣቱ የእግር እሳት ሆኖ እያቃጠላቸው ነው። በፊት መዝረፍ ለምን ይቀርብናል፤ ቦታችንን አንለቅም! በማለት እውስጥ ሆነው አመጸኞችን በማስተባበር ለመቆየት ሞከሩ፤ ሲዘርፉት የኖሩትን ቤተክርስቲያን ጉዳቸው እንዳይወጣ ሲሉ ያልጎደለውን ገንዘብ ጎሏል በማለት ህዝቡን አደናግረው ምርጫ በማደናቀፍ ሂሳብ እስኪጣራ አንወጣም አሉ አልሆነም። ሚካኤል ገፍትሮ ካስወጣቸው በኋላ ደግሞ እቦታችን መመለስ አለብን በማለት ታገሉ አልሆነም፤ አስከሰሱ፤ አስበጠበጡ፤ ህዝቡን ፕሮፓጋንዳና ውዥንብር በመንዛት ትክክለኛውን የቤተክርስቲያኑን ሂደት እንዳያውቅ ለማድረግ ሞከሩ ያም አልሆነም። አሁን ደግሞ በነሱ አለመኖር የተሰራው ጥሩ ነገር እንዳጋለጣቸው ሲያዩ በከፍተኛ ደረጃ በመደራጀት ላይ ይገኛሉ። ምን ለማድረግ እንደሁ ካለፈው የስራ ፍሬያቸው ስለሚታወቅ ሁላችንም በተጠንቀቅ በአይነ ቁራኛ መጠበቅ ግድ ነው። እነዚህ በጣት የሚቆጠሩ አወናባጅ ወንበዴዎች ለዘረፋቸው እንዲያመቻቸው ማህበረ ሰይጣን የሚባል የወንበዴ ጥርቅም አምጥተው በቤተክርስቲያኑ ላይ እንደመቅሰፍት በመዝራት ላንድ ሁለት አመት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዶላሮችን ዘረፉ ሲነቃና የሚያስቆማቸው ኃይል ሲመጣ፤ ከስም ማጥፋት ጀምሮ እስከ ማስፈራራት ብሎም ላቅመ አዳምና ሄዋን ያልደረሱ ልጆቻቸውን በማሰማራት እስከ መደባደብ ደረሱ። ያ ሁሉ አልሰምር ሲል ወደክስ አምሩ ክሱም አልሆን ሲል የወያኔን የወንበዴ ጥርቅም አደራጅተው እንደገና ቤተክርስቲያንን ለመንጠቅ ጉልበታቸውን ፈተሹ ሚካኤል ወግዱ ብሎ እንደውሻ ጭራቸውን ቆልፈው እንዲጠፉ ቢያደራጋቸውም በየስርቻው በመልከስከስ አሁንም ሽምግልና፤ እርቅ፤ ፍቅር፤ ሰላም በማለት ለማጭበርበር ቢጥሩም የስራ ፍሬያቸው ስለሚታወቅ ሴራው አልሰራ አለ፤ ከሸፈ። አሁን ደግሞ ደብዛው ጠፍቶ የነበረውና ታይቶ የማይታወቀው ሌባ ሁሉ ከየተደበቀበት ጉድጓድ እየወጣ ወደ ሚካኤል ሰይፍ በመቅረብ መልአኩን በመፈታተን ላይ ይገኛል። የሚያሸንፈውን ለሚካኤል እንተወው። በኛ በኩል ሰዎቹም ሆኑ ስራቸው በግልጽ የሚታወቅ ስለሆነ በዝርዝር ተጽፎ ለህዝብ መበተን አለበት እንላለን። ለመንደርደሪያ ያህልም በሚከተሉት ነጥቦች ላይ ህዝቡ እንዲወያይበት አቅርበናል። 1ኛ፡ በጎአድራጎት እየተባለ ሲጠራ የነበረ የማህበረ ሰይጣን ቀኝ እጅ ሀ. መቼ እንደተመሰረተ ለ. እነማን ይመሩት እንደነበረ፤ አሁን የት እንዳሉ፤ አድራሻ፤ ስራ፤ ሐ. የተዘረፈው ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ፤ የሚታወቀው ማስረጃ ያለው፤ የማይታወቀው በግምት መ. እንዴት ሊዘረፍ እንደቻለና አባሪ ተባባሪ እነማን እንደነበሩ 2ኛ፡ ሟች አባታችን ነፍሳችውን ይማርልን አቡነ ይስሃቅ በስማቸው የህይወት ኢንሹራንስ ተገዝቶ እንደነበረና ሲሞቱም እንሹራንስ እንደተበላ በሰፊው ይነገራል። ሀ. የኢንሹራንሱ ገንዘብ ምን ያህል እንደነበረ ለ. ማን ፈርሞ እንደተቀበለ ሐ. ገንዘቡ የት እንደደረሰ መ. በአንድ ወቅት በአለማየሁ እጅ $150,000 ከየት የመጣ ነበር ከኢንሹራንሱ ገንዘብ የአለማየሁ ድርሻ መሆኑ ነው ወይስ? 3ኛ፡ ስላለፈ ነገር መነጋገር አይገባንም፤ ያለፈ ሂሳብም ወደኋላ ሄደን ማስመርመር የለብንም የሚል መፈክር ሲያሰሙን የኖሩት ሲበዘብዙን የኖሩት የትናንት ቦርድ አባላት የዛሬ … ስለሆኑ። የትናንት የዛሬ ሳይባል ሂሳባችን ሲሆን ቤተክርስቲያኑ ከተመሰረተ ጀምሮ አልያም ላለፉት 10 አመታት አስመረምረናል የሚሉትን ጭምር በውጭ ኦዲተር ካልሆነም በአይ አር ኤስ በደንብ እንዲመረመርና ውጤቱ ለህዝብ በግልጽ እንዲታወቅ። የጎደለ ካለም ያጎደሉ በህግ እንዲጠየቁ እንዲደረግ። 4ኛ፡ በቤተክርስቲያናችን ላይ በተለያየ ምክንያት ችግር በመፍጠር ገቢው እንዲቀነስ፤ አባላት እንዳይከፍሉ፤ ህዝቡ እንዲበጣበጥ በማድረግና ረብሻ በመፍጠር ቤተክርስቲያኑ ኪሳራ ደርሶበት እንዲዘጋ እናደርጋለን በማለት የፎከሩ፤ የከሰሱ፤ የተለያየ ቅስቀሳ በማድረግ እስከዛሬ በቤተርስቲያናችን ውስጥ ቁጭ ብለው ከኛው ጋር እየበሉ እየጠጡ የሚያርዱንን የእያንዳንዳቸው ስም፤ አድራሻቸው፤ በቤተክርስቲያን ላይ ያደረሱት ጥፋት፤ በገንዘብ ተተምኖ ሀ. ታሪካቸው ለህዝቡ በግልጽ እንዲነገርና ማንና ምን መሆናቸው እንዲታወቅ ለ. በህግ ተከሰው በቤተክርስቲያኑ ላይ ያደረሱትንም ሆነ የዘረፉትን ገንዘብ እንዲከፍሉ ሐ. በማንኛውም በቤተክርስቲያኑ ኮሚቴም ሆነ አግልግሎት እንዳይሳተፉ መ. አዋጥተናል የሚሉት ገንዘብ ካላቸው ማስረጃቸውን ለፍርድ ቤት እንዲያቀረቡ ይኸ እንግዲህ ከኛ የሚጠበቀውን እንስራ ለማለት እንጂ እግዚአብሔርን ንቀው ቤቱን ደፍረው ለሚያደረጉትማ ክፍያቸውን በእጥፍ ድርብ ከመላእክት አለቃ ከራሱ እንደሚቀበሉ ሙሉ እምነት አለን።
Anonymous said...
የያዕቆብ ወንድም የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ 1 1 የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ የያዕቆብም ወንድም የሆነ ይሁዳ፥ በእግዚአብሔር አብ ተወደው ለኢየሱስ ክርስቶስም ተጠብቀው ለተጠሩ፤ 2 ምሕረትና ሰላም ፍቅርም ይብዛላችሁ። 3 ወዳጆች ሆይ፥ ስለምንካፈለው ስለ መዳናችን ልጽፍላችሁ እጅግ ተግቼ ሳለሁ፥ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ። 4 ከብዙ ጊዜ በፊት ለዚህ ፍርድ የተጻፉ አንዳንዶች ሰዎች ሾልከው ገብተዋልና፤ ኃጢአተኞች ሆነው የአምላካችንን ጸጋ በሴሰኝነት ይለውጣሉ ንጉሣችንንና ጌታችንንም ብቻውን ያለውን ኢየሱስ ክርስቶስን ይክዳሉ። 5 ዳሩ ግን ሁሉን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ምንም የተማራችሁ ብትሆኑ ጌታ ከግብፅ አገር ሕዝቡን አድኖ የማያምኑትን በኋላ እንዳጠፋቸው ላሳስባችሁ እወዳለሁ። 6 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል። 7 እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል። 8 እንዲሁም እነዚህ ሰዎች ደግሞ እያለሙ ሥጋቸውን ያረክሳሉ ጌትነትንም ይጥላሉ ሥልጣን ያላቸውንም ይሳደባሉ። 9 የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከዲያብሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ ስለ ሙሴ ሥጋ ሲነጋገር። ጌታ ይገሥጽህ አለው እንጂ የስድብን ፍርድ ሊናገረው አልደፈረም። 10 እነዚህ ግን የማያውቁትን ሁሉ ይሳደባሉ፥ አእምሮም እንደሌላቸው እንስሶች በፍጥረታቸው በሚያውቁት ሁሉ በእርሱ ይጠፋሉ። 11 ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም ለበለዓም ስሕተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል። 12 እነዚህ ከእናንተ ጋር ሲጋበዙ በፍቅር ግብዣችሁ እንደ እድፍ ናቸው፤ እንደ እረኞች ያለ ፍርሃት ራሳቸውን ይጠብቃሉ፤ በነፋስ የተወሰዱ ውኃ የሌለባቸው ደመናዎች፥ ፍሬ የማያፈሩ ሁለት ጊዜ የሞቱ ከነሥራቸው የተነቀሉ በበጋ የደረቁ ዛፎች፥ 13 የገዛ ነውራቸውን አረፋ እየደፈቁ ጨካኝ የባሕር ማዕበል፥ ድቅድቅ ጨለማ ለዘላለም የተጠበቀላቸው የሚንከራተቱ ከዋክብት ናቸው። 14-15 ከአዳም ጀምሮ ሰባተኛ የሆነ ሄኖክ። እነሆ፥ ጌታ በሁሉ ላይ እንዲፈርድ፥ በኃጢአተኝነትም ስላደረጉት ስለ ኃጢአተኛ ሥራቸው ሁሉ ዓመፀኞችም ኃጢአተኞች በእርሱ ላይ ስለ ተናገሩ ስለ ጭከና ነገር ሁሉ ኃጢአተኞችን ሁሉ እንዲወቅስ ከአእላፋት ቅዱሳኑ ጋር መጥቶአል ብሎ ለእነዚህ ደግሞ ትንቢት ተናገረ። 16 እነዚህ እንደ ምኞታቸው እየሄዱ የሚያንጎራጉሩና ስለ ዕድላቸው የሚያጕረመርሙ ናቸው፥ እንዲረባቸውም ለሰው ፊት እያደሉ አፋቸው ከመጠን ይልቅ ታላቅ ቃል ይናገራል። 17 እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያት ቀድሞ የተነገረውን ቃል አስቡ፤ 18 እነርሱ። በመጨረሻው ዘመን በኃጢአተኝነት እንደ ገዛ ምኞታቸው እየሄዱ ዘባቾች ይሆናሉ ብለዋችኋልና። 19 እነዚህ የሚያለያዩ ሥጋውያንም የሆኑ መንፈስም የሌላቸው ሰዎች ናቸው። 20 እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ከሁሉ ይልቅ በተቀደሰ ሃይማኖታችሁ ራሳችሁን ለማነጽ እየተጋችሁ በመንፈስ ቅዱስም እየጸለያችሁ፥ 21 ወደ ዘላለም ሕይወት የሚወስደውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ምሕረት ስትጠባበቁ በእግዚአብሔር ፍቅር ራሳችሁን ጠብቁ። 22 አንዳንዶች ተከራካሪዎችንም ውቀሱ፥ አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ፥ 23 አንዳንዶችንም በሥጋ የረከሰውን ልብስ እንኳ እየጠላችሁ በፍርሃት ማሩ። 24 ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ ለሚችለው 25 ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን።

Thursday, November 25, 2010

ለጥያቄዎ መልስ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እንደምን ከርማችኃል? እንኳን ለምስጋና ቀን አደረሳችሁ። ዛሬ በደብራችሁ ለልጆች በተዘጋጀው መርሀ ግብር ልጆቻችሁን ወደ ቤተ ክርስትያኑ እንድታደርሱ በዚሁ አጋጣሚ እናስታውሳችኃለን።

ብዙዎቻችሁ በጠየቃችሁት መሰረት ያለንን የማካፈል ኃላፊነት ስለተሰማን ዳላስ ካሉት ምንጮቻችን ውስጥ የሚካኤል ሰይፍ ተወካይ ያካፈለንን ልናቀብላችሁ ስለወደድን የሚቀጥለውን እንላለን።

የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያን እግር ኳስ ፈደሬሽን የቀድሞ አመራር አባል የነበረው የኤርትራ ተወላጅ ኪሮስ ወልደስላሴ እርድታ ለማሰባሰብ በግምባር ቀደምትነት የሚሯሯጡት ውስጥ ኢዮኤል ነጋ aka ክፈተው ነጋ እንዲሁም ኢልያስ ድንበሩ የተባሉ ሲሆን እንዴት የቅዱስ ሚካኤል ደብር ከቅዳሴ በኃላ ማስታወቂያ ተናገረ የሚለውን መልስ ያገኘነው እንደሚከተለው ነው። የደብሩ ቦርድ አመራር ተነጋግሮ ያሳለፈው ውሳኔ መሰረት ያደረገው ግለሰቡ ለኮሚኔቲውና ለቤተ ክርስትያኑ ላበረከተው እንጂ የታሰረበትን የወንጀል ደብሩ እንደማይደግፍ ነው። አላደረጉም ተብለን ከምንወቀስ አደረጉ ተብለን ትችቱን መቀበሉን መርጠናል ብለው ማለታቸውን ነበር።

እኛም ወንጀለኛ ነው ብለን ከፍርድ አሰጣጥ ስርዐት አንቀድምም ነገር ግን የኛ ተቅዋሞም ሆነ አቋም ለሁሉም በእኩልነት መሆን አለበት። ያለአግባብ የተወነጀለ ከሆነ በምንችለው ሁሉ ከጎኑ እንቆማለን ነገር ግን ሆዳችን እያወቀ ደጋግሞ ሕግን ለተላለፈ እንዲሁም ሀይማኖታችንን የሚጻረርና ሀሰት ለሰራ ደብሩ “ከዚህ ስፍራ በዚህ ቀንና ሰአት ገንዘብ መዋጮ ለእከሌ እንዲደረግ ቤተሰቦቹ ጥያቄ አቅርበዋል“ ተብሎ በጠሀፊው መነገሩ የተለያየ ነጥቦችን አላካተተም። ለምሳሌ እንደተለመደው ሁሉ የትኛው የቤተሰቡ ተወካይ ማስታወቂያው ሲነገር ነበረ? ለተመሳሳይ ማስታወቂያ ባለጉዳዩ ወይንም ተወካዩን በግልጽ ሲያስተዋውቁ እኛም ዋቢ አልነበርንምን ፣ ዛሬ ለምን አልነበረም? በተለያየ ጊዜ ወገኖቻችን በተለያየ ምክንያት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ሲውሉ ለምን ለነርሱስ አልተደረገም? በቅርቡ የቀዳዳው ሙላው ወዳጅ (ውሽማ) አብረኸት አብርሃ በቁጥጥር ስር አልነበረችምን? ወዳጇም ሆነ እርሷም ለደብሩ ያደረጉት ምንም በጎ ስራ የላቸውምን? ወዘተ…… ማለት ይቻላል።

እኛ የምንለው ደብሩ standard ወይንም አንድ አይነት አቋም ይኑረው ነው የምንል። የዘር ፣ የጉሳ ፣ የጾታ ወይንም የፖለቲካ አመለካከት ሳይዝ ለሁሉም በእኩልነት ያስተናግድ ነው የምንል። ከሁሉም በላይ ሕግን በተለይም የከፋ ወንጀል የተመሰረተበትን ግለሰብ ለማስፈታት ለሚደረግ የገንዘብ መዋጮ አስተባባሪ መሆን ወይንም በማንኛውም ደረጃ ቤተ ክርስትያን ያን  የመሰለ ማስታወቂያ ማድረግ የተለየ መልዕክት ማስተላለፍ መሆኑን ልናሰምርበት እንወዳለን።
ከዚሁ ጋር በማያያዝ ደብሩ አጭር ማስታወቂያ አደረገ እንጂ ከዚያ ውጭ ምንም ያደረገው ነገር ስለሌለ ይኸው በግልጽ መታወቅ አለበት። ነገር ግን የደብሩን ስም በመጠቀም ከፈደሬሽንና ከሌላም ወገን ገንዘብ ለማግኘት አስተባባሪ ነን የሚሉት ግለሰቦች እንቅስቃሴ መጀመራቸውን ስለስማን ፣ የዳላሱን የቅዱስ ሚካኤልን ስም በሀሰት መጠቀማቸውን እንዲያቆሙና ደብሩም ለወደፊቱ እንዲጠነቀቅ እንጠቁማለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Happy Thanksgiving!

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

Monday, November 22, 2010

በእርሱ ፈቃድ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! 


ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



በእርሱ ፈቃድ ስለሆነልን ሁሉ ክብርና ምስጋና ለልዑል እግዚሀብሔር ይሁንልን። አሜን። ሀሳብ እንጂ የመሳካቱን እምነት ለእርሱ ለታላቁ መላእከ ሚካኤል በመተዋችን በአለፈው ዕለተ አርብ የእለቱን ስራችንን ጨርሰን የአየር መሳፈሪያ ቲኬትን እንዳገኘን፣ የአውቶሞቢል አከራዮችንም ዳላስ ስንደርስ እንደሚያቀርቡልን ካረጋገጥን በኃላ ነበር የማደሪያ ሆቴላችንም እንደዚያው የቀናን። ምሽቱን በረን ፣ መኪናውንም ተቀብለን፣ ሆቴልም ላፍታ ገብተንና ተጸዳድተን ፣ ለባብሰን ከእኩለ ሌሊት በኃላ የቅዱስ ሚካኤል በክንፉ አቅፎና ደግፎ ከገልፉ የአሜሪካን ሀገረ ክፍል አንስቶ በጋርላንድ ቴክሳስ በሚገኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በሥርዐተ ማህሌት አጋማሽ አብቅቶ፣ ንግሠ በዓሉን ከናንተ ጋር እንድናከብር ያበቃን። እናንተንም እንኳን ለዚህ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። ለዚሁም የእርሱ ፍቃድ አሁንም ይክበር ይመስገን። አሜን።


ከእርሱ ምስጋና በመለጠቅ ዘርዝረን የማንዘልቃችሁ ለዚህ በዓል መሳካት ጉልበትና እውቀታችሁን እንዲሁም በንዋይ የተሳተፋችሁ፣ ከሩቅም ሆነ ከቅርብ ተሰብስባችሁና ከደብሩም ተወጣጥታችሁ አገልግሎት የሰጣችሁ ሁሉ እርሱ ቅዱስ ሚካኤል አገልግሎታችሁን ይቀበልላችሁ። በተለይም ሁለት የአስተዳደር ቦርድ አባላት ሚስቶች የጀርባ አጥንት አድርጎ ጥንካሬን ስለሰጣችሁ እርሱ ይክፈላችሁ። አንደኛዋ እህት በረጅም ጊዜ አገልግሎታቸው የእማሆይ ተቀጥያ ስም ያተረፉት እህት ከመቅደሱና ከአስተዳደር ቦርድ ውጪ ባለው ማንኛውም ክንውን ተሰጥቶ ያላቸው ሀቀኛ የቅዱስ ሚካኤል ባሪያ ናቸው። ሁላችንን የገረመን ቢኖር፣ ታቦቱ ወደ መንበሩ እንደገባ የወንበር እጥረት ኖሮ ከጀርባ ካለው ተንቀሳቃሽ መጋዘን ለማውጣት ስንራዳ፣ የበሩን መዘወሪያ ለመክፈት ወደ 15 የምንሆን ወንዶች የተሳነን እኚሁ ሴት እህታችን ነበር ተጠርተው መጥተው አከፋፈቱን ያሳዩን። ሌላዋ እህት ደግሞ የኮምፒተር ችሎታ ያላቸውና ከወጣቱ ዲያቆን አስተማሪ ጋር እየታገዙ ሌሊት ተቀን ለፍተው በኤሌክትሮኒስ ቅዳሴና መዝሙር ለምዕመናኑ መገልገያ እንዲሆንና የተቋረጠ አገልግሎቱን እንዲቀጥል ያበቁ።


እንደተረዳነው ከሆነ ይህ ወጣት መምህር በርቀት ላለነው ለኛ ብቻ ሳይሆን ለመላው ዓለም የዕምነቱ ተከታዮች ቅዳሴውን live በኢንተርኔት ለማስተላለፍ እቅድ እንዳለ ነው። ከዚሁ ጋር በማያያዝ አዲስ እየገባ ያለውን የ security system upgrade የstate of art ደረጃ በጠበቀ እየተካሄደ መሆኑን ስንረዳ አንዳንድ ውይይቶችንም ከተኮናታሪ ሰራተኞች ጋር ተለዋውጠናል። ይህም አንድ መሰረታዊ ስራን አስተዳደሩ እያከናወነ መሆኑን ተረድተናል። ሌላው አዲስ ያየነው ለዘማሪዎች የመልበሻ ክፍል የተባለውን ባንወደውም ጊዜዊ በመሆኑ አይከፋም። ይህን በተመለከተ የህንጻ ኮሜቴና ምዕመኑ በቅርቡ ደረጃውን የጠበቀ ህንጻ ይገነባሉ የሚል እምነት አለን። በተጨማሪም ለልጆች የትምህርት ክፍል ችግር እንዳለና ይህም ተጠንቶ በቅርቡ ይቀረፋል የሚል እምነት አለን።


ወደ በዓሉ በመመለስ ፤ የሱን ተዐምር ለማየት በመብቃታችን ከውስጣችን የሚደቀደቀው አልፎ ወጥቶ በፈታችን የወረደው ዕንባ አብረን ለተጋራነው የክርስትና ፈተና ምስክር ነበር። ዛሬ ሁልም ነገር አልፏል ብለን መቀመጥ የሌለብናን በምንችለው ሁሉ ቤተ ክርስትያናችንን ነቅተን መጠበቅ የግድ ነው። በዓሉ እጅግ ያማረና የደመቀ ሲሆን የአስተዳድደር ጠሀፊው እንደጠቆመው ደብሩ ከሌሎች እህት ደብሮች ጋር ያለውን ቅርርብ በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ወደፊትም በህብረት እንዴት እንደሚተሳሰሩ ጠቁሟል። እንዲሁም እስካሁን ሰራን የምንለው ያነሰ መሆኑንና እርስ በእርሳችን መናቆር አቁመን ለተተኪው ትውልድ መሰረት መጣል እንዳለብን አሳስቧል። እንግዲህ ልብ ያለው ይገነዘበው ዘንድ። ከዚሁ ሳንርቅ ሰሞኑን ለእስር የተዳረገውና በመካከካችሁ የረዥም ጊዜ ነዋሪ የሆነው ግለሰብ ለሁለተኛ ጊዜ በሕግ ወጥ ተግባር ላይ መገኘቱን መረጃዎች ይጠቁሟሉ። ሌሎችም እንደሚሉት በመጀመሪያው ጥፋት እንዳልሆነ ሲሆን ቤተ ክርስትያኑም ስለእርሱ እርዳታ ስብሰባ ጥሪ ማስታወቂያ መናገሩ በኛ ተገቢ አይመስለንም። ባለፈው በደብሩ ውስጥ ብጥብጥ ያነሳሱ የክህነት ግዴታቸውንም ያልተወጡት ከነጥቂት ግብረአበሮቻቸው ጋር ከቅዱስ ሚካኤል አጥር ውጪ በሚገኘው የተለየ እምነት ተከታዮች ህንጻ ውስጥ መግባታቸውንና ይኸውም ነገር ፍለጋ መሆኑንን ቀደም ብለን መጣፋችን ይታወቃል። የራሳቸውን ቤት አጥፍተውና የፈጠራቸውንም አስቀይመው ራሳቸውን ሲያገሉ ራቅ ቢሉ መልካም ነበር። በእውነት አንድ ዕምነትና ሀይማኖት ካለን ለምን እናከራለን የሚለውን ለአንባቢያን በመተው፣ ክርስትናውን ለማስፋት ሲባል ላዘጋጁት መንፈሳዊ ጉባኤ ሲሆን የቅዱስ ሚካኤል ደብር አስተዳደርን አዳራሽ በአነስተኛ ክፍያ መጠየቅ ፣ ይህም ባይሆን አንድ አይነት ዕምነት ያላቸው እስከሆኑ ድረስ ጉባኤቸውን አስመልክቶ ማስታወቂያ እንዲያስቀምጡና እንዲነገርላቸውም ማድረግ ሲቻላቸው ፤ እነርሱ ግን ሆነ ብለው ከመውጫው አጥር ትክክል ፊት ለፊት ከመንገዱ ባሻገር የተከሉትን ማስታወቂያቸውን አይተን ዛሬም ቅዱስ መንፈስ እንደራቃቸውና ከተሳሳተ መንገድ መውጣት እንደተሳናቸው ከተግባራቸው አረጋግጥልናል።  እንደዚሁም የምስክርነት ዝማሬ ያቀረቡት የደብሩ የወላጅ መዘምራን ልባችንን የነካው ሲሆን፣ ከምዕመኑ እህቶቻችንና ወንድሞቻችን ፊት የሚወርደው ዕንባ ባለፈው ጥቂት ወራቶች በደብሩ የነበረውን የክርስትና ፈተና የሚያስታውስና ፤ ሳይረዱ በሌላ ጎን ቆመው የነበሩትን፣ በተፈጠረውም አዝነውና ቆስለው የነበሩትን እንዲሁም መስዋዕት የከፈሉትን ሁሉ ወደ ምንጩ አምጥቶና በአጸደ መስቀሉ ፊት አቁሞ አንድ ያደረገበት ዕለት መሆኑ ነበር። 


የነበርነው ሁሉ ሌሊቱን በሙሉ ከኢትዮጵያና ከዚሁ ሀገር የተለያዩ አድባራት በመጡ ካህናት አባቶችና ደብሩ በቅርቡ በአገኛቸው መነኩሴ ካህን እየተመራ የተካሄደው ስርዐት ወደር የሌለው ለመሆኑ፣ የህጻናቱ ፣ የወጣቶቹ ፣ የእህቶችና ወንድሞች ዝማሬን ጨምሮ እንደ ኤሌክትሪክ በውስጣችን ሲያነዝረን ያራፈደን መንፈስ ምን ግዜም የማይረሳ በረከት ነበር። በወጣቱ አስተማሪ እየተገነቡ ያሉት ህፃናት ያቀረቡትን ስንመለከት በዚሁ ከቀጠሉ ተተኪነታቸውን አንጠራጠርም። በማግስቱም የተደረገው ስረዐተ ቅዳሴና ዝማሬ እንዲሁም የወጣቱ መምህር ትምህርት ውብ ነበረ።


ከቀትር በኃላ በዕለተ ሰንበት ወደ አየር ማረፊያ ስንጓዝ እድሉ ገጥሞን የመረዳጃ ማህበር የሬዲዮ ዝግጅት ለማዳመጥ በቅተን ነበር። እንደተሰማው ከሆነ ረጅም ጊዜውን የወሰደው ባለፈው ሳምንት በከተማችሁ ተደርጎ ስለነበረው በትግራይ ነጻ አውጪ ድርጅት ለሚመራው የኢሕአዴግ መንግስት  ስብሰባ የተቀዳውን ነበር። ሲፈልግ ተቃዋሚ እራሱን የሚያስመስለው የኢሕአዴግ መንግስት ቅጥረኛ የሆነው መረዳጃ ማህበር አመራር አቋም በገሀድ የጀመረ ለመሆኑ በዚህ ቀን broadcasting ስብሰባውን ላልነበሩት በስርጭቱ ሲያስተጋባ ነበር። የሬዲዮ ስርጭቱን በሀላፊነት የያዘው የመረዳጃ ማህበሩ የተመዘገበበትና የሚንቀሳቀስበት ሕጋዊ ፈቃዱ ውጪ የባዕድ ሀገር መንግሥት የፖለቲካ ሥራ መጠቀሚያ ሆኖ መስማታችን በጣሙን አሳዝኖን አምሽቷል። የሚያሳየውም እነዚሁ ቅጥረኞች እንዴት ሰርገው ሬዲዮኑን እንደሚጠቀሙበት ብቻ ሳይሆን ነዋሪውም በስሙ ሲጠቀሙበት ፈዞ ተመልካችነቱ ያሳፍራል። ሊያው ወንዱ ሁሉ ሱሪውን ያወለቀ ወይንም ህሊናውን የሸጠ ሆኖ ነው በዳላስ የተቀመጠ። በድርጅቱ ብለው በኃይማኖቱ  ገብተውበት ሲቀልዱበት ከጎናችሁ ተነስታ የምታበራይ የሴት ጀግና በመውጧቷ ወንዱ ሁላ ወደማጀት አሰኝታዋለች። ከትውልድ ሀገራችሁ ይዛችሁ የመጣችሁትን የወንድ ትምክህተኝነት በአንዲት ኢትዮጵያዊት ላይ ለወገኗ በመቆሟ እነምናምንቴዎች የፈጸማችሁት በደል አሁን በመረጃ እያሳደዳቹ ነውና የት ትገቡ? 

እኛና ገጻችንን በመካከላችሁ እንድንገባ ያበቃችሁን በኃይማኖታችን ስትመጡ ቢሆንም ማንነታችሁንና ስትፈጽሙ የኖራችሁትን ሕገ ወጥ ድርጊትና በወገኖቻችን ላይ የፈጸማችሁትን በደል እንደ ወይዘሮዋ ገጽ ጥያቄ ወገኖቻችሁን ሁሉ ይቅርታ ጠይቃችሁ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከድርጊታችሁ ካልተገታችሁ ከኪሮስ እጣ ፈንታ የማታመልጡ መሆኑንና የሚያስፈልገው መረጃ ሁሉ ከሚመለከተው ክፍል ጋር እንደምንለዋወጥ ደጋግመን እንዳስገነዘብነው እንደምንቀጥልበት ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን። በትላንትናው ዕለት እርሱን ለማስፈታት የተባበራችሁ ሁሉ  ዛሬ ብታስፈቱትም የእርሱ ጉዳይ ቅድሚያ የተሰጠበትን ምክንያት የብሔራዊ ጸጥታና ጥቅም ጎጂነቱ በማየሉ ቢሆንም የተቀራችሁ ባለተሮች መዝገባችሁ የተከፈተ ቢሆንም ለማወፈር የማንግደረደር መሆናችንን እያሳወቅን የወይዘሮውን ጥያቄ መፈጸሙ እንድንራራ ያዳዳናል።

ሌላው በወይዘሮዋ ገጽ ውስጥ አዲስ የወጣውን መረጃ እንድታዩትና እንድትገነዘቡት ስንጠቁም፤ በመረዳጃ ማህበሩ አመራር ላይ ካሉት ውስጥ የኮንስትራክሽን መሀንዲስ ነኝ የሚለው ግለስብ በሰፊው የዳላስ ወገኖቻችንን እያጭበረበረና ገንዘብ እየቀማ ያለ ግለሰብ ሰለባ የሆናችሁ ቁጥራችሁ እየበዛ በመምጣቱ ከየአቅጣጫው  የምታሰሙት እሮሮ ደርሶናል። እንደዚህ ያሉ ግለስቦች አረአያዊ ምግባር የጎደላቸው ስለሆኑ ቤቱ የመጥራት ግዴታ ይገባዋል። በተለይም ከቀዳዳው ሙላው ጋር ተጣብቆ ያለና ወደ ከፍ ያለ ጥፋት ውስጥ እየገባ ለመሆኑ ጥርጥር የለንም።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Tuesday, November 16, 2010

የቋንቋ አካዳሚያን የሆኑት እስኪያስረዱን

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የቋንቋ አካዳሚያን የሆኑት እስኪያስረዱን 

ሰሞኑን የናንተ ዳላስ እናንተኑ አስመልክቶ በዓለም ዙሪያ ባሉት ወገኖቻችን እንደገና መወያያ ሆናችሁ ነው ያላችሁት። እኛም ምንም ዕድሉን አግኝተን ተቺም ሆነ አድናቂ ባንሆንም የተቻለንን ያህል ሳንመለከተው አልቀረንም። ጋሼ Looser ተኮላ መኮንን AKAተኩላው የእንጀራ ጉዳይ እንዳለው ሰሞኑን እኛንም እድገት በሚሉት መልክ ከአንድ ክፍል አንስተውን ትርፍ ጊዜአችንን ሳይቀር ወደሚነጥቀን ኃላፊነት ስለገባን አንዳንዴ ብዕራችን የደረቀ እንዳይመስላችሁ እያስገነዘብን፤ ፈቃዱ ሆኖ አሁንም መልሶ በዚህ ጦመር ላገናኘን የሠራዊት ሁሉ ጌታ እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

በኢንተርኔት እያስተማረን ያለው ወጣቱ ወንድማችን ከ80 በላይ ፈቃደኛ የሆኑ የወላጆች እርዳታ በመታገዝ ለሚሰጠን መንፈሳዊ ትምህርት የምናቀርበው ልባዊ ምስጋና ለእርሱና ለሚረዱት ወላጆች ጭምር ይድረስልን። ይህም ይሳካ ዘንድ እርሱንም ለመቅጠር የትምህርት ክፍሉና የአስተዳደር ቦርድ ለፈጸማችሁት ተግባር ቅዱስ ሚካኤል ደርቦ ይክፈላችሁ።

የፊታችን ቀዳሚት ለሚከበረው የኅዳር ሚካኤል አመታዊ ንግሥ ሁላችሁን በሰላም አድርሶ የበዐለ ንግሡ ተሳታፊ አድርጎ በሰላም አስጀምሮ በሰላም ያስጨርሳችሁ። ለዚሁ በዐል አከባበር ከርቀት የምትጓዙትንም ሚካኤል በሰላም አድርሶ በሰላም ይመልሳችሁ። ለበዐሉ መሳካት በምትችሉት ሁሉ የምትሳተፉ፣ ማለት በተለያየ አገልግሎት እንዲሁም ዝግጅቱ እንዲሳካ በንዋይ የደጎማችሁ ሁሉ ቅን ሥራችሁን እርሱ መድሀኒተ ዓለም እየሱስ ክርስቶስ ይቁጠርላችሁ። ሳንጠቅስ የማናልፈው የቀድሞ የደብሩ መዘምራን የነበሩትና በአድማ የተለዩት እራሳቸውን ይመረምሩ ዘንድ ስንጠቁም፤ ቤቱን የሚጠብቀው ታጋሹ ሚካኤል ግን እህቶቻችንን የእናት መዘምራን አቅርቦ አወደሰ፤ ለጥቆም ንጹህና ነገር የማያውቁትን ታዳጊ ወጣቶችን እየባረከበት ከስራቸውም ህጻናትን እያበዛበት ላለውና ምንም ለማይሳነው ለእርሱ ክብር ይሁን። አሜን።

በተጨማሪም በሚቀጥለው ሳምንት አጋማሽ በዚህ ሀገር አብረን ለምናከብረው ታላቁ የምስጋና ዕለተ ሐሙስ በሰላም ከወዳጅ ዘመድና ቤተሰብ ጋር እንዲያደርሳችሁ ምኞታችን ነው። ምንም እኛ ኦርቶዶክሶች ዘወትር ፈጣሪያችንን ሳናመሰግን ውለን ባናድርም ይህንን ዕለት ግን እንደኛ ላልተሟላላቸው በአካባቢያችን ለሚገኙ ችግረኞች የተቻለንን ሁሉ በማድረግ በዚህ ዕለት መከወን ቀኑን የተለየ ያደርገዋል። ለምሳሌ በኛ ቤተሰብ ውስጥ ቀደም ሲል ከርቀትና ከቅርበት ያለን በዚህ ዕለት በመገናኘት አብረን የምናሳልፈው ተለውጦ በቅርብ ያለው ብቻ ለእራት ስንገናኝ ቀኑን ግን በፈቃደኝነት ባካባቢያችን በሚገኙ የተለየ ዕምነት ተከታዮች፣ የሳልቬሽን አርሚ፣ የእሳት አደጋ መከላከያ ቅርንጫፍ፣ መጠለያ ማዕከሎችና ይህን በመሳሰሉት ተመዝግበንና የምንችለውን የንዋይ ድጋፍ በማድረግ በዕለቱ የችግረኞችን ምግብ በማዘጋጀትና በመመገብ እናከብራለን። ይህንን አይነቱን ልምድ የከተማችሁ መረዳጃ ማህበርና ቤተክርስትያኖች በማስተባበር ቢከውኑ በምንኖርበት ሕብረተሰብ ውስጥ ተቀባይነት ብቻ ሳይሆን ስለእኛ ማንነት ባሕልና ሀይማኖት ለሀገሬው የማስተዋወቅን መንገድ በቀላሉ ይከፍታል የሚል እምነት አለን። እኛ በፍላጎት ልጆቻችን ግን በመወለድ የተቀበልነው ዜግነት ብቻ ሳይሆን ባሕሉንም ጭምር ነውና በጎ የሆነውን ሁሉ አብረን የመካፈሉን ልምድ እንጨብጥ ለማለት ነው።

በማከል የምንለው አንድ ነገር ቢኖር በሀሳብ መለያየት በዚያም መተቻቸት መልካም ሲሆን፣ መስመር በማለፍ ግን በአካል ጉዳት አንዱ በሌላው ላይ መቃጣት ተገቢ አይደለም። ይህን ለማለት ያበቃን የኛንም ይህን ጦመር ጨምሮ ብዙ ጊዜ ወያኔ በሚል ቃል ተጠቅመን መጣፋችን የሚታወስ ነው። ቃሉ ግን አንባቢዎቻችንን ግንዛቤ በሚያስጨብጥ መልክ በማለት እንጂ ለቦታው ትክክለኛ ቃል ስላልሆነ በዚህ አጋጣሚ ይቅርታ እንጠይቃለን። ትውልድ ሀገራችን ወያኔ ወይንም የወየነ መንግሥት ኖርዋትም አታውቅም። ያለው በትግሬ ነጻ አውጪ ድርጅት የተቁዋቋመ የኢሕአዴግ መንግሥትና አመራር ነው። ወያኔ የሚለውን ስም ማን እንደሰጠው በቦታው ስለሌለን ባናውቅም በአማርኛው ቋንቋ አካዳሚያን የሆኑት እስኪያስረዱን ቃሉን ላለመጠቀም እንሞክራለን

የኢሕአዴግ መንግሥት ካቋቋማቸው በዘርና በጎሳ ድርጅት ውስጥ ያልታቀፉና ለመታቀፍና ዕውቅናን ለማግኘት ሲሉ በዳላስ ከተማ ለግል ጥቅማቸው የሚንቀዠቀዡት ጥቂት ግለሰቦች የከሰረ ማንነት አደባባይ የወጣው ዛሬ አይደለም። የኢሕአዴግ ድርጅት የበታች አመራሮችም ቢሆኑ እነዚህን የመሳሰሉ ግለሰቦችን ለቆሻሻ ምግባር መጠቀሚያ እንጅ እንኳን ደጋፊ ለተባባሪነት እንደማይዘግቧቸው እሙን ነውድርጅቱም እንደነዚህ ያሉ ትምህርት የሌላቸውን collateral damage አያቅፍም፣ ስልት መፈተሻ cannon folder እንዲሆኑ እንጂ። ባለፈው እንዳስነበብናችሁ በከተማችሁ  በነዚሁ ጥቂት ግለሰቦች በታቀደው ያለፈው ቀዳሚት ከቀትር በኃላ የተጠራው ስብስብ  ደገፊ ነን ብለው የተገኙ አዘጋጅና የክብር እንግዳቸውን ጨምሮ ከ15 የመይበልጡ ነበሩ።

የክብር እንግዳው ታየ የሚሉት የኢሕአዴግ cannon folder የስም አምባሳደር ሲሆን አዘጋጆቹ አልማ በሚል ስም የተዋቀሩ ሌሎች የኢሕአዴግ cannon folder እንዲሁም አጽራረ ቤተ ክርስትያን የሆኑት ሙሉጌታ ወራሽ aka ቀዳዳው ፣ Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው፣ፀሀይጽድቅ ቤተማርያም aka እስስቱ እና ቢጤዎቻቸው ሲሆኑ ሁሉም ታክሲ ነጂና ትምህርት የሌላቸው መሀይምነታቸው ከድርጊትና ባሕሪያቸው፤ማንነታቸውን ለማወቅ ብዙ ምርምር የማይጠይቅ ነው። ከዚህም በፊት እነዚህ ኢሕአዴግ ላወጣው ባለ52 ገፅ መመርያ አስፈጻሚ ለመሆንና ለዚህም ጥቅማጥቅም ለማግኘት የተነሱ ሲሆን ማን ማንን ቀድሞ እንደሚጥል ባናውቅም፣ ቀዳዳው እንደሚለው አባቱን ኢሕአዴግ እንደ ገደለበት በዚያም ምክንያት ሱዳን እንደገባ ነው። Looser ተኩላውም ቢሆን እንደ ውዳሴ ማሪያም ለአመታት የኢሕአዴግ  ተቁዋሚ ነኝ ሲል የኖረ ቢሆንም እስስቱ ጋደኛቸውም ቢሆን በደርግ ዘመን ወንጀል የሰራና ኢሕአዴግ  ሥልጣን ሲይዝ ወደ አሜሪካን በመምጣት ጥገኝነት በሀሰት ጠይቆ የሚኖር ሌላው የኢሕአዴግ cannon folder ሲሆኑ ፤ ስንኮንን የከረምነውን ተግባራቸውን ባደባባይ ያረጋገጡ ቅጥረኞች ናቸው። ይሁን እንጂ አሜሪካ መብታቸው የተጠበቀና ማንኛውንም አይነት ሰላማዊ ስብሰባ የማድረግ መብታቸውን ሕግ የሚያከብረው ሲሆን በሌላው በኩል ተቁዋሚው ወገን የተቁዋሞ ሰላማዊ ሰልፍ ከስብሰባ ውጪ ባለው ቦታ 30 በማይሞሉ ግለሰቦች ተካሂዷል። ይህ በዚህ እንዳለ ተቃዋሚው ወደ ስብሰባው ክፍል ድረስ ዘልቆ በመግባት ስብሰባውን ለማደናቀፍ የተደረገውን እንቅስቃሴ ፣ ደጋፊ ያለውን ያህል እንደኛ አባባል ሥርዐት የሌሽለትን ያሳያል። ምንም ድርጊታቸውን ብንጸየፍምና ብንታገላቸውም ለሁሉም ቦታና ገደብ አለው። የተቃዋሚው መብት ያለውን ያህል እነርሱም በሰላማዊ መንገድ የግላቸውን ስብሰባ የማድረግ መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። አሁንም በዚህ የጠራ አቋማችን ወቀሳና ትችቶቻችሁን እንቀበላለን።

በተለያየ ድኅረ ገጾች የተበተነው ቪዲዮ ሁላችንም ስላየነው እዚህ አላወጣነውም። ነገር ግን ከደጋፊው ጎራ የሚሰነዘረው ቃላትና ለዱላ መጋበዝ  እንዲሁም አዘጋጂ የሆኑት ማንነት ለኢሕአዴግ የከተማው ተወካይም ሆነ ለድርጅቱ ታላቅ የፖለቲካ ኪሳራ አድርሰውበታል። ከዚሁ በማያያዝ ተቃዋሚ ነን ባዮች በተቻላቸው ሁሉ በሰላማዊ መንገድ ትግላቸውን እንዲገልጡ እያሳሰብን ማንኛውንም ሕግ የማይደግፈውን እንቅስቃሴዎች እንዲያጤኑ እናሳስባለን።

ከዚሁ ሳንወጣ እንግዲህ ቅንጅትም ሆነ በወቅቱ ተቅዋሚ ሆናችሁ የተገኛችሁ ሚስተር ዴቪድ የተባለውና ባንድ ወቅት ከዳላስ ዝቅ ብላ ባለችና ደሴቶ እየተባለች በምትጠራ አዋሳኝ ከተማ በዳኝነት ተመርጦ ሳለ በስነ ምግባር እክል የተባረረውና የቀዳዳው ሙላው የግል ጠበቃ ብቻ ሳይሆን ለነዚህ አጽራረ ቤተክርስትያን ግለሰቦችን የወከለና ብቸኛውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር በዳላስ ያልውን በሀሰት በተለያየ መንገድ ከሶ ያለውን አሁን ደግሞ እናንተን ስብሰባ ረበሻችሁ ብሎ መጥሪያ እንዳይልክላችሁ። ቀዳዳው ሰይጣን የሰፈረበት ከአባቱ ሞት ጋር አንድ ቀን ነው የሚሉት የቀዬው አደጎች ይናገራሉ። ስለዚህ ሆዳቸውን የሚያመልኩና ለንዋይ ያደሩ ሁሉ ትብይ ሆነው መርገርፋቸው እሙን ነው።

ሌላው ሳንገልጽ የማናልፈው ቢኖር በእስስቱ ተፈራወርቅ የተቋቋመው አጽራረ ቤተ ክርስትያን በከፈተው መለከት ገጽ ከመቃብር ያለ አስከሬን ሕይወት ሊቀጥል የሚሞክር ይመስል፣ ለኛ ምላሽ ለመስጠት ሲል ከዚህ በፊት ያልዘገበውን የግለሰብ ስም በመጥቀስ ሀሰት ዘግቧል። ወይንም በቅዠት አለም ዛሬም እየዋኘ ይገኛል። እንግዲህ አባሎቹም ህሊና የሌላቸውና በቅዠት ውስጥ የሚልከሰከሱ ስለሆነ የሰፈረባቸውን የክህደት ሰይጣን ይልቀቃችሁ፣ ከገባችሁትና ከያዛችሁ ምናምንቴ ተላቀቁ ነው የምንል።

ዛሬም አስተያየቶቻችሁን እንቀበላለን።




እርሶስ ምን ይላሉ?

Friday, November 12, 2010

Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው 

በዚህ ገጽ ከምናቀርበው መጣጥፍ ምክንያት ከሚደርሱን አስተያየቶች ውስጥ የአማርኛውን አሀዝ ለማንበብ የተቸገራችሁ እንዳላችሁ ነው። ይህን ችግር ይቃለል ዘንድ የቁጥር አጣጣላችንን ለማሻሻል እንሞክራለን ፣ ለሰጣችሁንም አስተያየቶች ሁሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ። የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከርማችኃል? ክብር ምስጋናው የማያልቅበት ቸር ፈጣሪያችን ዳግመኛ ፈቃዱ ሆኖ በዚች ጦመር ስላገናኘን አሁንም ወሰን የሌለውን ክብርና ምስጋና ለእርሱ ይሁን። አሜን።

ከተጉለት ነኝ የሚለውና ተረትን የሚያበዛው Looser ተኮላ መኮንን aka ተኩላው ለትውልድ ሀገሩ በውትድርና ሲቀጠር እንደማንኛውም ወታደር ሳይሆን እንደባለሟል የጓዳ ውስጥ አሽከር ሆኖ ማዕረግ ላለው መኮንን ያደረ ነበር። አድርባይ እንጂ ታማኝና ሀቀኛ እንዲሁም ለተቀበለው ኃላፊነትና ለገባው ቃል ኪዳን የቆመ አልነበረም። እርሱም አበረከትኩኝ የሚለው አንዳችም የለውም። የበላይ አለቃውንም አሳልፎ የሰጠና እርምጃ ሲወሰድበትም የተመለከተ ለመሆኑ በወቅቱ የነበሩ ይናገራሉ። ከዚያም በኃላ ነበር እንደወታደር ተመድቦ ከሠራዊቱ ጋር እንዲቀላቀልና ወታደራዊ ግዳጁን እንዲወጣ ሲመደብ ነበር ሽንቱን መልቀቅ የጀመረው። ለትውልድ እናት ሀገሩ የተቀበለውን ኃላፊነትና የገባውን ቃል ኪዳን ሰብሮ፣ ከተመደበበት ክፍልና ከሠራዊቱ ተነጥሎ ሀገሩንና ሕዝቡን ክዶ ፣ በወሳኝ ሰአት ሸሽቶ የተሰወረ ፤ እንደ ተጉለቴ ሳይሆን ማኅተሙን የበጠሰ፣ የታሪክ ዝቃጭ በነካው ሁላ የማይሳካለት Looser ግለሰብ ነው።

እንግዲህ ለመብቴ ነው የቆምኩት ማለት የማይሰለቸው Looser የራስን መብት ከመጠየቅ አኳያ የሌላውንም መብት የመጠበቅ ግዴታን ታውቀዋለህን? ስለ ሀይማኖትስ ምን የምታውቀው አለህ? ማኅተምህን የበጠስክ ከሀዲ እንጂ። አባል ባልሆንክበት ደብር መብቴ ብለህ በፍርድ ቤት የምትጠይቀው ነጻ መብት ስጦታ የምታገኝ መስሎህ ከሆነና ልክስክስ ሕግ አማካሪህም የቻለውን ቢፍጨረጨር ፣ ሀቅን እንደማይለውጥ በገባህና ከሰይጣናዊ መንገድ በወጣህ ነበር። ገንዘቡን እስከሰጣችሁት እርሱም የማይፈነቅለው ድንጋይ ባይኖርም የማታ ማታ አንተና የወያኔ ሎሌዎች መቅለል የማይሰለቻችሁ የLooser ጽዋችሁን የምትቃመሱበት ሰአት እየቀረበባችሁ ይገኛል። ባለፈው ባለጌ ያሳደገው መባልን የማትፈልግ ሆነህ እራስህን ለመለወጥና ለመሸፈን ያደረከው ሁሉ ማንነትህን መደበቅ እንደማትችል ብታውቅ እንደዚሁም አንተን የመለመሉህና የነሱን አጸያፊ ቆሻሻ ተግባር እንድትሰራላቸው ያደረጉህም ጭምር የወያኔን መንግስት እያስመታችሁት ነው የምትገኙት።

እንግዲህ ያልከው 3 ቀን አለፈ። ታዲያ በግፍ የከሰስከው ደብር ይግባኝ ማስገባቱንም ሆነ አለማስገባቱን ምነው አላካፈልከን? አንተ እንድንሰማልህ የምትፈልገውን ብቻ አጀንዳ ሳታደርግ ማቅረብ ይገባሀል። አንተ የምትሸሽበትንማ ሳትወድ እራሱ በወቅቱ ይሰማብኃል ስለዚህ የሚያመዛዝን አዕምሮ ሰጥቶህ ከሰው እኩል እስክታስብ።

ባለፈው አነበብኩኝ ያልከውን የቀድሞ መሪያችንን የነበሩትን ቢል ክሊንተን መጽሀፍ እስካሁን ጨርሰህ ከሆነ ባናውቅም ግምገማህን አላካፈልከንምና ምንድን ገጠመህ? መቼም አነበብን ካልን ጥሩና ጠቀሜታውን ወይንም ተቃራኒውን ግምገማችንን ማካፈል ይጠበቃልና በቶሎ አካፍለን፣ ዋሽተህም ከሆነ አላነበብኩም ማለቱ ይቀላል። የናንተ የቀድሞ ቴክሳስ ገዢ በኃላም የሁላችን መሪ የነበሩት እናንተው አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ቡሽ አዲስ መጽሀፍ ማውጣታቸውን ሰማን እንግዲህ በጉርብትናህ ቀድሞ ደርሶህ ከሆነ ስለዚህ መጽሀፍ የምትለንን ለማንበብ እንጠብቃለን።  

እርሶስ ምን ይላሉ?

Wednesday, November 10, 2010

HAPPY VETERANS DAY 2010

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


US MARINE CORPS 235th BIRTHDAY and VETERANS DAY 2010


United States Joint Service Color Guard on parade at Fort Myer in Arlington County, Virginia.

Service branches

U.S. Army
U.S. Marine Corps
U.S. Navy
U.S. Air Force
U.S. Coast Guard

Good Morning!

From one Marine veteran to all veterans of all branches of the services, Thank you!

For all of our men and women in uniform protecting our rights and freedoms today, Thank You!

My prayers are with each warrior and their families.

Take time to thank a veteran for his or her service to our nation, for without their sacrifice and willingness to give their lives in our defense, America would be a far different place today.

A football game, the American Flag, the National Anthem  and a flyover. What more could one ask?


For your enjoyment please go to http://www.youtube.com/watch?v=UL03ko7T3o4  for a short video.

 God Bless America!


Semper Fi!!

እርስዎ እድሉን ባያገኙም ፣ ሌሎች በከፈሉትና እየከፈሉ ባሉት መስዋዕትነት እነኾ ለዚህ በቅተዋልና ለዚች ታላቅ ሀገር የበኩልዎን አስተዋጾ በቅን እንዲወጡ እያሳሰብን፤ ለልጆ፣ ለወዳጅ ዘመድዎ አሊያም ለሚያውቁትም ሆነ ለማያውቁት ፤ አሁን በአገልግሎት ላይ ያለ/ያለችና ቀደም ብለው አገልግሎታቸውን የሰጡትን ላፍታ የክብር ምስጋና እንድታቀርቡላቸው ስንጠይቅ፤ በሕይወት የተለዩንም እንድታስቧቸው በአክብሮት እንጠይቃለን?

እርሶስ ምን ይላሉ?

Monday, November 8, 2010

አሳዳጊ የበደለው መባልን እንደማትሻ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

አሳዳጊ የበደለው መባልን እንደማትሻ


ሰሞኑን እነ ቀዳዳው ሙላው ከትግሬ ተወላጅነት ወጥተው የወያኔ መንግስት በለጠፈው የአማራ ድርጅት በዳላስ አመራር ለመጨበጥ ፲ የማይሞሉ ላይና ታች ሲሉ ከርመዋል። ከሆነላቸውም ዲሲ ካለው ኤምባሲ ጽ/ቤትም ለመጋበዝ ይፍጨረጨራሉ። በዳላስ ካቀፉዋቸውም ውስጥ ደብራችሁን የከሰሱና ያስከሰሱ ይገኙበታል። ከነዚሁ የወያኔ ቅጥረኞች ውስጥ ተኩላው (ተኮላ) ጓደኛው ሽኮኮ የመሰለ እስስት (ፀሀይጽድቅ) እንደዚሁም ቀዩ ሰይጣን ይገኙበታል።

እኛን መነካካት የተጠናወተው ተኩላው ለእርሱና ቢጤዎቹ ለምንሰጠው ባህሪ በጣሙን እንደቆሰለ ዘወትር በብዕሩ አጣጣል እየገለጠው ይገኛል። እኛም እንዳንጨምርበት የሚችል ልብ የለውምና በአንድ በኩል እናዝንለታለን። እሱንና ቢጤዎቹ እግዚሀብሔርን አውቀውና ንስሀ ገብተው እንዲሞቱ እንጂ ይህቺ ፫ጊዜ በድንገተኛ ልብ ድካም የመነመነች ልቡ ጧኣ ብላ እንድትቀር ፈጽመን አንሻምና እናዝንልሀለን። ቅዱስ ሚካኤል ግን እንዳያፈርጥህና እንዳታርፈው። በሞትና በሕይወት አፋፍ አጣብቂኝ ያለህ መሆንህን የረሳህ፣ ከታቦት ጋር ፍርድ ቤት የቆምክ ፣ ጭራሹን ሀይማኖት የሌለህና ለወያኔ ያደርክ፣ ይህንኑ ለማስፈጸም የምትሯሯጥ ለመሆንህ የምትገኝባቸውና የተሳተፍክባቸው በሎሌዎቹ የሚጠራው ስብሰባ ያንተን ባንዳነት ማስረጃ ናቸውና፤ ቤተክርስትያን ውስጥ ፖለቲካና የንጹሀንን አግልጋዮችን ስም መቀባት የጀመርክ ራስህ ነህና አሁን ሌላ መኮነንህን ለራስህ አድርገው።

እኛ በእርግጥ ሀይማኖትታችንን ፣ ወገኖቻችንን ብሎም ይቺን ሀገራችን አርገን የምንኮራባትን አሜሪካንን የምንወዳትንና የምንሰፈሰፍላትን ያህል ያላነሰ ለትውልድ ሀገራችን ኢትዮጵያም እንቆረቆራለን፣ መልካም አስተዳደርና ብልጽግናዋን ማየት የምንግዜም ምኞታችን ብቻ ሳይሆን በምንችለው ሁሉ በጎውን እናደርጋለን። ይህ ሀቅ ነው። አንተም የፈለከውን የፖለቲካ አቋም መውሰድና መደገፍ መብት አለህ። ነገር ግን የውጭ መንግሥትና አላማ አምጥተህ በመካከላችንና ብለህም በሀይማኖታችን ውስጥ ጣልቃ ማስገባት ወይንም በምንም አይነት መልኩ ማስረግ በሕጋዊም ሆነ በሞራልም በኩል ተቀባይነት የሌለው አጀንዳ ነው የምንልህ። ዛሬ ሸፈፈፍ ብለህ ከፍርድ ቤቱ ስትቻኮል እንደ ድል ቆጥረህ ሻምባይ ይዘህ ትጥፋለህ ብለን ነበር። ለምን እንደዘገየህ ባይገባንም ከማጅራትህ ላይ ቆመን የምንተነፍስብህ መስሎህ እውነቷን ለማስረገጥ በመሞከርህ በዚሁ እውነት ለመናገር ያበረታህ ወደ እውነተኛው መንገድም በመምራት የሰፈረብህን አጋንንት ያውጣልህ ነው የምንል። ረዳት ዳኛዋ የሰጠችው ትዕዛዝ ገና ለድል የሚያበቃ ስላልሆነ ረጋ በል፣ ለሳሳችዋ ልብህ አስብላት።

በተረፈ ያጀቡህ ካንተም የማይሻሉ በመሆናቸው አሁንም አጽራረ ቤተ ክርስትያን የሆኑት ውስጥ ገነት ከበደ (እብዶ/ቀጮ)፣ መስፍን ወልደየስ (በበጎ አድራጎት ስም ገንዘብ ከደብሩ የመዘበረ) ጓደኛህ ሽኮኮ እስስት ፀሀይጽድቅ፣ እንደዚሁም የነገር አባታችሁና ጠሀፊያችሁ እነ ምናምንቴ እንደ ሆነስ ለምን አላወሳህም? ከጥሁፍ እንዳየነው ከሆነ አሳዳጊ የበደለው መባልን እንደማትሻ አስምረህበታል። ማለፊያ ነጥብ ነው የጣፍከውን መልሰህ ካነበብከው። አንተና ቢጤዎችህ ማን እንዳሳደጋችሁማ ራሳችሁ በተግባር እያሳያችሁን አይደል እንዴ? እንግዲህ ምትሀት አሊያም የምትወስዱት የልብም ሆነ ለሌላ መድሀኒት ካልሆነ ፤ ህሊናን የሚያስት አደንዛዥ እጽዋት ወይንም ልክፍት እንበለው ወይስ በዘር የሚመጣ በሽታ፤ይህም ካልሆነ መረንና ልቅ አስተዳደግ ይሆን ወይስ ከዚያ የከፋ ብልግናና አስነዋሪ እንዲሁም ማፈሪያ ያደረጋችሁ? በውን እናንተ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት አላችሁ? እሱንም የወረሳችሁት ካሳደጎቻችሁ ነውን? እነሱም ደብር እየከሰሱ ነው ያሳደጋችሁ? እንዲያ ከሆነ ቀጥሉበትና በርቱ! ለዚህም ነው ከወላጆቻችሁ የወረሳችሁትን እናንተም እየደገማችሁ ያላችሁ? ከዚህስ ያቺ በእንጥልጥል ላይ ያለች ልብህ ትፋረድህ የምንል። እኛ የቅዱሳን ልጅ ቅዱስ ወይንም የሰይጣን ልጅ አጋንንት የምንል ስለዚህ የስራህን እርሱ ቅዱስ ሚካኤል ይፍረድ።

እርሶስ ምን ይላሉ?  

ይድረስ ለነአምን ዘለቀና ለታማኝ በየነ፡

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ይድረስ ለነአምን ዘለቀና ለታማኝ በየነ፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ፺፯ን አስመልክቶ በተፈጠረው ሕይወታቸው የተቀጩት ዜጎችን ለመዘከር በዳላስ ከተማ በግንባር ሀላፊነቱን ወስዶ የተንቀሳቀሰው ግለሰብና አበሮቹ፣ ዝግጅቱን አስመልክቶ ይደረግ በነበረው ሳምንታዊ የቴሌኮንፍረስ ላይ ከእውነት የራቀ መረጃዎችን ሲያዘግቡ እንደ ነበሩ የሚታወስ ነው። በከተማው የረጅም አመታት ነዋሪነትና የነዋሪ ወገኖቻችንን አመኔታና ድጋፍ ይዘናል የሚሉ እነዚሁ በጣት የሚቆጠሩ ግለሰቦች በፖለቲካው አሪና ፖለቲከኛ፣ በቤተ ክርስትያንም ሆነ መስጊድ ሀይማኖተኛ፣ በመረዳጃ ማህበሩም ውስጥ ለወገን ሀሳቢና ደራሽ አድርገው እርስ በራሳቸው ሲመራረጡና ሲሿሿሙ፤ የሀቀኛ ተጋይ ወገኖች መካከል በመስረግ ትግላቸውን በተለያየ ስልት ማኮሏሸት ላይ ብቻ የተካኑ ግለሰቦች ናቸው።

የማይወክሉትና እነሱ የሌሉበት የዳላስ የሙያም ሆነ የግብረሰናይ ድርጅት የለም። በወገኖቻችን ስም የማይመዘብሩትና ለግል ጥቅም የማያውሉትን አለ ለማለት ያዳግታል። ከመረዳጃ ማህበሩ ይዞ የሬዲዮ ክፍሉንም ጨምሮ ያ ሁሉ አልበቃ ብሏቸው ዛሬ ቤተ ክርስትያን የሚተናወጡ ወዳጆች ነው እናንተም እያተረፋችሁ ያላችሁት።  እንግዲህ የናንተ መመሪያ ይኼንን ሁሉ ያካትት እንደሆነ ባይገባንም ለናንተ የሰጡት ቃል ግን ፍጹም ከዕውነት የራቀ መሆኑንና በትላንት ዕለት ያዘጋጁት ስብሰባ የሚገባውን ያህል የቅስቀሳ ስራ ላለመደረጉ ምላሹ እነሱን፣ የነርሱን ቤተሰብና ወዳጆችን ጨምሮ ከነ ተናጋሪዎቹ በቁጥር ከ፵ በታች የሆኑ ብቻ እንደነበሩ በማስረጃ ተደግፎ የተቀመጠ ሆኖ ይገኛል።

ወደፊትም እናንተ ማወቅ ይገባችኃል በማለት የምናሳስበው ቢኖር፤ ይህ ወይም ሌላው ትግላችሁ በእንደዚህ አይነት ደካማና አፍራሽ ግለሰቦች ሰለባ ሆኖ እንዳይኮላሽ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድትወስዱ ነው።

Sunday, November 7, 2010

የኮብራ እባቡን ያዙልንና እንለፍ ለሚሉ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የኮብራ እባቡን ያዙልንና እንለፍ ለሚሉ

በዚህ አገር የኮብራ ዘር የሆኑት የእባብ አይነቶች አደገኛ ገዳይ ሀይል ያላቸው በመሆናቸው እጅጉን የተፈሩ መርዛሞች ናቸው። የኛም ገጽ እነዚህን መርዛም እባቦችን ለይተን ስናሳውቃችሁ አብረን ከርመናል።እንግዲህ የነቃችሁባቸውና እያደበያችሁ የጣሏችኃቸው ብዙዎች ናችሁ። ነገር ግን ዛሬም እነዚህን መርዛም እባቦችን ያዙልንና እንለፍ የምትሉ ቂላቅሎች ደግሞ እኛ መርዛም እባቦችን እናንተው ሞክሩና ከመርዙ ካመለጣችሁና ከተረፋችሁ፣ ብላችሁም ከልባሞቹ ጎራ ከገባችሁ እንያችሁ ነው የምንል። የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን ከርማችኃል? የእርሱ ፈቃድ ሆኖ ለዚህ ጊዜ ላደረሰን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን። አሜን።

በተለያየ ጊዜ አስረግጠን በደብራችሁና በመረዳጃ ማህበራችሁ ላይ የተደረገውንና እየተደረገ ያለውን ሂደት በሚገባ እያስጨበጥናችሁ አብረን ከርመናል። በየጊዜውም አዲስ አበባ እየደረሱ ለሚዘግቡት መረጃ ካሳ ጥቅማጥቅም ከሚደለሉት ውስጥ ብዙዎቹ ባለ መሬት ሆነዋል። መቃብር ቦታን ሳይቀር እያፈራረሰ እንዲሁም የገጠር መሬት ሳይቀር ለውጭ ባለ ሀብቶች በነጻ ለማለት በሚያስደፍር ዋጋ እየቸበቸበ ያለ መንግሥት፤ ምንም አይነት ለነዋሪው ዜጋ፣ ለአካባቢው አየርም ሆነ መሬት ብክለት ደንታ እንደሌለው ባለፉት ጥቂት አመታት ከአበባው እርሻ ሂደት የጨበጥነውን ዋቢ በማድረግ ስንተች ለወደፊቱ የተሻለ አቀራረብ እንዲሰነጽ ለሚመለከተው አካል የመጠቆም የትውልድ ግዴታችንን ለመወጣት በማሰብ ነው። ካካባቢው ከሚወጡት ዘገባዎች፣ በአበባው ምርት ምክንያት ካካባቢው ለተፈናቀሉት ዘለቄታዊነት የጎደለው የአኗኗር ልውውጥ (ትራንስፎርሜሽን) ፤ በምርቱ ምክንያት የተፈጠረው የተፈጥሮና የአካባቢ ብክለት ያስከተለው ፤ ባምራች ሰራተኞች ላይ የደረሰው የጤና ችግርና በምድረ ከርሱ ላይ ያተረፈው ብክለት በቀላሉ የሚታለፍ አይደለም።

ቤተ ክህነቱ ባለው የአስተዳደር ብልሹነትና የውስጥ ምዝበራ የተነሳ እያንዳንዱ የአዲስ አበባ ደብር ለንዋይ የሚያደርገው ሩጫ ወደ ሌላውም የሀገሪቱ ክፍሎች እንዳይሰራጭ እየተሰጋ ያለ ችግር ነው። አጽማቸው እየወጣ ያሉት ብዙዎቹ ለዚያ ቤተ ክርስትያን በዚያ ቦታ ከምስረታው እስከ ህልውናው በሕይወታቸው የከፈሉት የሚዘነጋ አይደለም። የመሬት ችግር የለብንም የሚል መንግሥት ተርፎት ለባእድ የሚቸረችር እንዴት ይህንን ጉዳይ በዝምታ ያየዋል። እኛ ሀገር አይሰልጥን አንልም ነገር ግን ሁሉም በአግባቡ ቢሆንና ለቀጣዩም ትውልድ በማስተዋል ይሁን ነው የምንል።

በመረዳጃ ማህበራችሁ ስር በሕገወጥ መንገድ የተለጠፈውን እድር በማደራጀት የያዙት የጴንጤ እምነት ካላቸው ውስጥ ወደ አዲስ አበባ ጎራ እያሉ መረጃ ባቀረቡ ቁጥር በጥቅማ ጥቅም እየተደለሉ የሚመለሱትን እያዩ ከእስልምና ሀይማኖት የያዙትም እሽቅድድም እየገቡ ነው የሚል ዘገባ በማየታችን ብዙም አልተገረምንም። አዲስ የሚመረጡ ከተገኙ ፣ እድሩን በፍጹም ከመረዳጃው ማፋታት የቅድሚያ አጀንዳቸው መሆን የሚገባ ነው። በአሁኑ ሰአት ህብረተሰቡ ሁኔታዎችን በሚገባ አላምጦ የጨረሰ በመሆኑ ተግባራዊ ያደርገዋል የሚል ተስፋ እየታየ ነው። በተለይም በአሁኑ ሰአት ለሁለት ተከፍሎ ያለው የመረዳጃው ማህበር አመራር በቅርቡ ራሱን እየቀረጸ ይመጣል የሚል ተስፋ እየታየ ነው። አንዳንዶች አመራር ላይ ያሉት አንጃ እየሆኑባቸው የመጡት በወንጀል ደም እጃቸውን ከታጠቡት ጋር ላለመስራት እራሳቸውንም ለመለየት ወስነዋል። አሁንም በነ ይልማ ፈለቀ የሚመራው የወያኔ ቡድን ቀስ እያለ መሬት እየከዳው ይገኛል። አዲሱ ምርጫም በፊት እራሳቸውን ያገላሉ ተብሎም ይጠበቃል። በሌላ በኩል ከወይዘሮዋ ጦመር እየተጋለጡና እየተመቱ ያሉት ፤ በህብረተሰቡ ስም በብዙ ሺህ ዶላር ሲዘርፍ የነበሩት የነ በትሩ ገ/እግዚሀብሔር ጉድ በማስረጃ እየተቀነባበረ እየተሰራ ለመሆኑ እንደዚሁም የመንግሥትም እጅ በቅርቡ ይገባበታል የሚባልም መረጃዎች ለመመዝገብ በቅተናል።

በሌላ በኩልም የእስስቱ ተፈራወርቅ ቡድን የተከላቸው እነ ፍቅረማሪያም ደረሰ ቡድን በመጋለጡና አዋቀርን ያሉትም ቡድን በመፍረሱ እነ ግርማቸው አድማሴ የጤና ቀውስ ውስጥ ከቶአቸው ይገኛል። እነዚህን መርዛም እባቦች የዳላስ ሕዝብ አንቅሮ ከተፋቸው እንግዲህ ከርሟልና መቃብራቸውን እየተመኙ ናቸው። ሰይጣናዊ ስራቸውን በመልካም ስም ለመሸፈን ሲሉ መለከት ያሉትም ገጻቸው እንደ በረዶ ከደረቀ ከርመ፣ ሀሰታቸው ሁሉ ተጋለጠ፣ እርቃናቸውን መቅረታቸውን ሀገር አወቀው። መሪዎቻቸው የሆኑት በቤተክርስትያኑና በዳላስ ነዋሪ በሆነ የኢትዮጵያ ተውላጆች ስም መነገዱን እንዲያቆሙ የሁላችሁም ግዴታ መሆን ያለበት፣ ባቆሙዋቸው የሀሰት ግብረ ሰናይና የባለሙያዎች ድርጅቶች ስም በሚንቀሳቀሱበት ሁሉ እየተገኛችሁ እናንተን እንደማይወክሉ ማጋለጥ ከሁላችሁም የሚጠበቅ ትግል ነው። በተለይም የወይዘሮዋ ጦመር ባለፈው ባወጣው መልዕክት ላይ በየሳምንቱ በሚካሄደው የቴሌኮንፍረስ የፓለቲካ ውይይት ላይ በመመዝገብ እየተሳተፋችሁ እነዚህን መርዛም እባበቦችን ማጋላጥ ግዴታችሁ ነው።

ፓለቲካው ውስጥም ፓለቲከኛ፣ ቤተ ክርስትያን ውስጥም ሀይማኖተኛ፣ በመረዳጃ ማህበር ውስጥም የወገን አሳቢ በመምሰል ለግልና ለወያኔ ጥቅም ማደሪያው ጊዜ አብቅቷልና ጥፉ በሏቸው። ከናንተ በተለያየ መንገድ የሚሰበስቡት ገንዘብ የት እንደሚገባ ታውቃላችሁን? እነሱና ቢጤዎቻቸው ኪስ ውስጥ ነው። ለምሳሌ የቅንጅቱ ብርሀኑ ነጋ በቅርቡ በጥሬ ገንዘብ ፩ ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ መኖሪያ ቤት መግዛቱ፤ የማይበራ ባትሪ የሚሉት የናንተው የዳላሱ ደጀኔ ወይንም ፍቅረማሪያም ስንት ደርሷቸው ይሆን?

ለመሆኑ በደብራችሁ ቅዱስ ሚካኤል አዲስ የተቀጠረው መምህር ስለ ልጆቻችሁ የሚሰራውን ጎብኝታችሁ የጣላችሁልን ባይኖርም፤ እኛም የሱ የርቀት ተማሪ ሆነን ጀምረናል። ይህ በኢንተርኔት የምናገኘው ትምህርት አጀማመሩን ብንወደውም ለምስጋና ገና አልደረስንም። የሚነቅፉንን መነኩሴ አባትንም አዲስ አበባ ኮሌጅ ውስጥ እንዳስተማራቸውም የደረሰን መረጃ ይጠቁማል። እርሳቸው ግን እርሱ ባገኘው ተወዳጅነት ብዙም ተደሳች ባይሆኑም የስራ ቅጥራቸው እንዲፈረም በጣም የቸኮሉ ሆነው ተገኝተዋል። እንደሚደርሰን ዘገባ ከሆነ በጣሙን ከነክፈተው (ኢዮኤል) ነጋ ቡድን ጋር እጅና ጓንት እንዲሉ የዕለት ጎብኜ ወዳጆቻቸውና አማላጆቻቸው ሆነዋል። ምናልባት አንዳንዶቻችሁ ካንድም ሁለቴ አውግዘዋችሁ አልፎ እርግማን ስለጣሉባችሁ ነው ትሉን ይሆናል! ያ ለኛ አይደለም። እኛ ዕውነትን ዕውነት፣ ሀሰትንም ሀሰት እንደምንል ሁሉ ለሳቸው ወዳጆች የሰጠነው ዕውነተኛ ባሕሪያቸውን ነው እንጂ ፈጥረነው እንዳልሆነ በግልጽ የተቀመጠ ነው። እኛም የግለሰቡን መብትና ነጻነት ስለምናከብር ከመሰላቸው ሁሉ የመወዳጀት መብታቸውን በድጋሚ እናከብራለን። የነሱንም ተጽዕኖ ተቀብለው ቢያራምዱም እንዳመጣጡ በጊዜው የደብሩን ህልውና በማስቀደም እናስተናግደዋለን።    

ከዚህ ባለፈ እንግዲህ ለልጆቻችሁ ትምህርት በተመለከተ የምታደርጉት አስተዋጾ በጣሙን ከማስኮራት አልፎ የሚያስቀና ሆኖ አግኝተነዋል። በደብሩ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ፹ በላይ ፈቃደኛ ሆነው ለልጆቻችሁ የትምህርት ክፍል ለመርዳት የተመዘገቡ ተገኝተዋል። ልዑል እግዚሀብሔር ምስጋና ይግባው። አሜን። እንደምንሰማው ከሆነ አስተዳደሩ የተቀሩትንም ንዑሳን ክፍሎችን ሁሉ በሚገባ ማደራጀት ስለጀመረ የምትችሉ ሁሉ በሚመስላችሁ ንዑሳን ክፍል እየተመዘገባችሁ አገልግሎት በመስጠት እንድትባረኩ በዚህ አጋጣሚ ከሚካኤል ሰይፍ ተወካይ የቀረበውን ጥሪ እናስተላልፋለን። እየተዋቀሩ ካሉት ውስጥ የአባት መዘምራን፣ የመስተንግዶ ክፍል ተጨማሪ የሰው ኃይል፣ እንደዚሁም የበዐል ቀን ዝግጅት የመሳሰሉ ሲገኙ ፤ ለመጪው የቅዱስ ሚካኤል በዐለ ንግሥ የገንዘብና የሁለቱንም ጾታ የሰው ኃይል ፈቃደኞችን ስለሚያስፈልግ የተቻላችሁን ሁሉ እንትተባበሯቸው በቅዱስ ሚካኤል ስም ጥሪ እናቀርባለን?

እርሶስ ምን ይላሉ?

Wednesday, November 3, 2010

ውኃ ስላፈሰሱበት ብቻ የለበሱት ሸማ ንጹህ የሚመስላቸው

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና! 

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የሰሞኑ የዳላስ አየር ዝናብና ቅዝቃዜ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበሩንም ሆነ ቤተክርስትያናችሁ ውስጥ ውስጡን የነካካውንና የገባው አዲስ አየር የአንዳንዶችን ጎራ ጠአሙን እየለወጠ ይገኛል። በተለይም የወይዞሮዋ ጦመር ያስበረገጋቸው የሀሳብ ድውያኖች የመጣባቸው ቀዝቃው አየር ሳይሆን ሀፍረትና ክስረት ከየአደባባዩ እያሸሻቸው ነው። የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን አላችሁ? በእርሱ ፀጋና ምህረት ለዚህ ያደረሰን እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ለእርሱና ለገናና ስሙ ይሁን። አሜን።

ያለውንና ያለፈውን የዳላስ ኢትዮጵያ ተወላጆችን ስናስታውስ ፤ እንኳን ከዳላስ እራቅን ብለን ለመዳዳት ቢፈታተነንም፣ ላለን የወገን ክብርና ፍቅር ግን ምነው ገለባውን ሳንለይ አፋጥነህ ያወጣኸን የሚል ወኔን ያገሳናል። ይኹንና ካለንበት እርቀቱ ሳይገታን ሀዘንና ደስታችሁን እንድንካፈል ለተቀደሰውም ትግላችሁ በፀሎትም ሆነ በሀሳብ አብረናችሁ በመጓዝ ከቀን ወደቀን የምትከፍሉትን መስዋዕትና ፍሬ በማየት በውስጣችን ያበራችሁትን ተስፋ ወሰን የሌለው በመሆኑ ለሠራዊት ሁሉ ጌታና ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

ከንቅቡ ተንገዋለው ከወደቁት ውስጥ እንደ ክፈተው ነጋ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ ፊርማቸውና ፎቶግራግ ታሪካቸው ተጠርዞ ገበያ ላይ ረክሶ ወድቆ ይገኛል። ከሩሲያዊያን ዘንድ ሲጀመር ያልነበረው እንደነበረ በሞቀበት ሁሉ እየገባ ሙሾ ማውጣት የሚወደው ክፈተው ዛሬ ደግሞ የነእስስቱ አለቅላቂ እንደዚሁም ጭፍራ ሆኖ መገኘትና ደብሩን በተለያየ መንገድ መውጋት ስራዬ ብሎ የያዘው፤ የመጨረሻ እስትንፋሱን ይዞ መነኩሴ ካህኑን ለመደለል ከስውር ወደ ገሀድ ገብቶበታል። ከ፩፪ አመት በፊት ደብሩ እንዳይቀጥራቸው ከወሰኑት ውስጥ አንዱ የነበረና በወቅቱ የሕግ ወጥ ቁማር በማጫወት ተዳዳሪ የነበረው ክፈተው ነጋ (ኢዮኤል) ከሳምንት በፈት በዋለው ሰንበት አርፍዶ ወደ ቤተ ክርስትያኑ ውስጥ ወደ ፊት ዘልቆ የተቀመጠው፣ እንደምዕመናኑ ተባርኮ እንደመውጣት፣ እርሱ ግን እስከመጨረሻው ቆይቶ መነኩሴው ጨርሰው ሲወጡ ጠብቆ ሲጠቀጥቃቸው የተመለከቱ ሁሉ ግርሞታቸው በፈታቸው እንደሚነበብ ፤ መነኩሴውም ቤሆን ሲሸሹት እንደከረሙና ቀንና ሰአቱን ተጠቅሞ የእልህ ድርጊትና መንፈሳዊነት የጎደለው አቀራረብ እንደነበር፣ እንደዚሁም የእርሳቸው ችኮላ ፈቃደኛ አልመሆናቸውን እንደሚያሳይ በቦታው የታዘቡትን አካፍለውናል።

ውኃ ስላፈሰሱበት ብቻ የለበሱት ሸማ ንጹህ የሚመስላቸው አጽራረ ቤተ ክርስትያን ድርጊታቸውን የጀመሩት ከተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅትና አድገውም በዳላስ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር ውስጥ ቢሆንም፤ በደበሩ ውስጥም በነበረው ችግር ዘው ብለው ሲገቡ ለሀይማኖታቸው በቆሙ ተገተው አሁን ለመበርከክ በቅተዋል። እነሱ መጀመሪያ ሸማቸው ከመቆሸሹ በፈት የራሳቸው ጭቅቅት ወደ ሸማቸው የተላለፈ መሆኑን ዛሬም አልገባቸውም። ብዙዎቹም በኢትዮጵያ ሕዝብ ገንዘብ ወደ ውጭው አለም ተልከው እስከ ዶክተርነት ማዕረግ ትምህርት የደረሱና ያስተማራቸውንም ሕዝብ የካዱ፣ ዕውቀታቸው የከፈተላቸውን ብርሀን ከመጠቀምና ለሀገራቸው ዕድገትን ከማምጣት ይልቅ ከስርዐቱ ጋር ተቆላልፈው አብረው የወደቁ ቅድመ አብዮትና የነሱ ጸር ሆነውም ገሚሱ አብዮተኛ ሌላው ተቃራኒ ሆነው ሀገርና ያጠፉ ብለውም በንጹህ የወገን ደም የታጠቡ፤ ዛሬ ደግሞ በሰከነ እድሜና ወደ ሞት በመጠሪያ ዋዜማቸው ንስሀ ገብተው በጎ እያደረጉ መጠሪያ ሰአታቸውን ከመጠባበቅ ይልቅ፤ በከተማችሁ የወያኔ ሎሌነትን መርጠውና ታዛዥ ሆነው በሱ መመሪያ ለሱ ስጋት የሆኑትንና ወደፊትም ስጋት ይሆነኛል ብሎ የሚያስባቸውን በራሱ ቅጥረኛ መቆጣጠር ካልሆነም ማጥፋት በሚለው የተሰማሩ ሆነው ተገኝተዋል። በቅርቡ ቅንጅት የተባለውን የከተማችሁን ድርጅት እንዴት ለሁለት እንደከፈሉትና እንዳከሰሙት። ከዚያም ደጀን ብለው የወያኔ ምርኮኛ እንዳደረጉት እናንተው ምስክሮች ናችሁ።

የማይበራ ባትሪ የሚሉት የተገንጣዩ ቅንጅት ደጀኔ ለአምስተኛው አመት የምርጫ ፱፯ ተያይዞ ኢትዮጵያ ውስጥ የተሰውትን ለመዘከር የበተነውን  በራሪ የላኩልን ተባባሪያችንን እያመሰገንን እንደ ሞኝ የራሱን ቁጥር አክሎበታል። እኛ ግን ከኃላው ያሉትን እነ ኪዳኔ አለማየሁ፣ በትሩ ግ/እግዚሀብሔር፣ ተፈራወርቅ አሰፋና ወዘተ ….. እንድሆኑና እነርሱም ይህንኑ ቀን በማስመልከት በዳላስ ስም ሰፋ ያለ ጊዜ በቴሌ ኮንፍረስ ያሳለፉና ይህንንም በተመለከተ ነዋሪው ግንዛቤ እንዳይጨብጥ አፍነው ይዘው የከረሙ ሲሆን ፤ በተመሳሳይ ጊዜ ለወያኔ መረጃ አስተላላፊ እንደነበሩ ያገኘነው መርጃ ያረጋግጣል። በተለይ እነዚህ ፫ ግለሰቦች ዳላስ የገቡት አላማናተልዕኮ ይዘው ነው። ለዚህም ነው ከዳላስ በፊት የነበረው ሕይወታቸው፤ ሸማቸው ላይ ውኃ በማፍሰስ የሚጠራ አይደለምና በተለይ የአሜሪካውን ለመቃኘት ጉግልም ይበቃል የሚያሰኝ።

አንዳንድ የዋህ የሆኑ በመረዳጃው ማህበር ስር የተቋቋመውን እድር በተለየ መልኩ ሲመለከቱት ታይተዋል። ሀቁ ግን የተለየ ነው። የመረዳጃው ማህበር አገልግሎቱና ሕጋዊ ፈቃዱ ፈፅሞ ከእድር ጋር በማንኛውም መንገድ የማይገናኝ በሕግ ወጥ መንገድ የተለጠፈ ድርጅት ነው፤ የ አይ አር ኤስ ህግን ያልተከተለና የተላለፈ ነው። ያለ ውዴታ በግዴታ በአመት ፵ ዶላር ከእድር አባሎች የሚነጠቀው ገንዘብ ሕገ ወጥ ድርጊት ነው። መረዳጃውም ይቀበል ከሆነ ሕገወጥ ብቻ ሳይሆን ሕግን በተጻረረ መንገድ ለእድሩ ጃንጥላ መሆኑ በራሱ ሕግን ተላልፎ ተጠያቂ ያደርገዋል። ሰሞኑን ምርጫ ተብሎ በእድሩ ስም የተጠራውና የሚካሄደው ማን ያቦካውንና የጋገረውን ማን ሊቋደስ እንደሆነና ማን ላይ ለመላከክ እንደሆነ ባይገባንም፤ እንደ ጀመሩትና እንደ አደራጁት እድሩ ከማህበሩ ተነጥሎ ራሱን እንደ ክለብ አሊያም የንግድ ድርጅት አድርጎ በትርፋማነት ለመንቀሳቀስ ባስቸኳይ ካልሆነ ፤ ነገ እስከነ አካቴው መረዳጃ ማህበሩንም ያጠፋዋል። የማይሆንም ከሆነ የቀረውን ገንዝብ ተከፋፍሎ ወይንም ለመረዳጃው ማህበር አሊያም ለተመሳሳይ ግብረ ሰናይ ተሰጥቶ መዘጋት የሚገባው ነውና። ይህንን የማይቀበል ወይንም ጥርጣሬ ላለው የራሱን የሕግ ባለሙያ ምክር መሻቱ ተገቢ ነው ስንል፤ የቀብር መድህን ዋስትና ግን በአይነቱም ሆነ በጥራቱ እንዲሁም በዋጋው አሁን አባላቱ ከሚከፍለው ጋር ማስተያየቱ ልዩነቱን ለማወቅ አያውክም።

ለመቛጫ ወደ ደብሩ ስንመለስ ቀደም ብለው ከቤተ ክርስትያኑ እርቀው የነበሩትና ቅያሜ አላቸው የሚባል አሉባልታ የሚናፈስባቸው የነበሩት ሁሉ ዛሬ ወደ ምንጩና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ይገኛሉ። እንደ ምንጮቻችን አጠያየቅ የተረዱትን ሲያካፍሉን ፤ እነዚህ ወገኖቻችን እኛ ወደ ድብራችን የምንመጣው አብረን በህብረት ፈጣሪያችንን ለማመስገንና በሁላችንም ደስ እንዲለው ነው። ነገር ግን በእርሱ ቤት እርሱንም እኛንም የሚያሳዝነን ልናይ ስላልፈቀድን ፣ እዚህም በህብረት ባልጸለይንበት ጊዜ መጥተን ከውጭ ተሳልመንና ጸልየን ከመሄድና በያለንበት ተመሳሳይ የግል ጸሎታችንን ስላላቋረጥን መልሱን ስናገኝ ይኸው ተመልሰናል ብለው የነገሯቸውን ለኛም አካፍለውናል። እግዚሀብሔር አሁንም ይስማችሁ ነው የምንል። በሌላ በኩል አዲስ አባልነት ለመመዝገብ ጥያቄዎች እየበዙና እየተስተናገዱ ሲሆን አሁንም ቅሬታ አለን ብለው ከከሳሾች ጋር የወገኑና ራሳቸውን የቅዱስ ሚካኤል መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ብለው የሚጠሩና የቦደኑ አሁንም በአባልነት ያሉ ፲ የማይጠጉ ግለሰቦች ናቸው። እንደሚታወቀው ሁሉ የከሰሱም ሆነ በዚህ ቡድን የታቀፉት በሙሉ የደብሩ አባላት ያልሆኑ መሆናቸውን ለማንም የተሰወረ አይደለምና። እነዚህም ጥቂት ግለሰቦችም ቢሆኑ አላማና አጀንዳ ያላቸውና ዘወትር እንደ ውዳሴ የሚሉት የወያኔ የ፶፪ ገጽ ሎሌ እንጂ ምንም አይነት የተዋህዶ ኦርቶዶክስ ዕምነት የሌላቸውና መተግበሩንም ለማስመሰል እንኳን አልሆን ያላቸው አጽራረ ቤተ ክርስትያንና እንደዚሁም ጸረ መረዳጃ ማህበር መሆናቸውን በተግባር ያስመዘገቡ ናቸው። በተለይም መለከት በተባለው ገጻቸው በሴብተምበር 25 የቃዡትን በትላንቱ ዕለት በተደረገው የውስጥ ስብሰባ ላይ ቅዠት ተብሎላቸው ተደምድሟል። እነሱ የተከሏቸውና አስርገው ያስገቧቸውም እነፍቅረማርያም ሚስጥሩ ደርሷቸው ባይገኙም የበላይ መሪና አማካሪያቸው የሆነውና በሌላ ቡድን ያሰረጉት መልዕክቱን በሚገባ የተረዳው መሆኑን ተቀብሎታል ሲል የሚካኤል ሰይፍ ወኪል ካዛገበን ተረድተናል። በዚህ ስብሰባ ላይ የተገኙት በሙሉ የዕምነቱ አማኞችና ተከታዮች ብቻ ሳይሆን ከስራቸው የሚመራቸውና ያቀፏቸው በጎሳና በዘር የታቀፉ፣ በማህበር ፣ጥዋና በመሳሰለው በተለያየ  ከሁሉም ህብረተሰብ ውስጥ የተመረጡትን አቅፎና ተደራጅቶ የያዘ የደብሩ የጀርባ አጥንት መሆኑን ጨምሮ አስገንዝቦናል። በዚሁ ስብስባ ላይም ደብሩ በጥሩ ሁኔታ ላይ ያለ፣ የአባላትም ተሳትፎ ከፍ ያለ፣ የሚያኮራ ውጤት ላይ መድረሱንና አስተዳደር ቦርዱም ዕቅዶቹን ለመተግበር እያደረገ ያለው አመርቂ መሆኑን ተገልጧል። የምዕመናኑም እጅ ተከፍቶ ለደብሩና ለቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት የሚያደርገው እርዳታ እያደገ ይገኛል ፤የተጨማሪ የትምህርት ክፍል ጥያቄ ወሳኝነት ደረጃ ላይ መድረሱም ተወስቷል።

በሚቀጥለው ጥሁፋችን በቸርነቱ እስክንገናኝ መልካሙን ሁሉ እንመኝላችኃለን።


እርሶስ ምን ይላሉ?    

Sunday, October 31, 2010

ጉድና ጅራት ከወደኃላ ነው እንዲሉ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ጉድና ጅራት ከወደኃላ ነው እንዲሉ!

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን አላችሁ? እኛ በእርሱ ጸጋ ለዚህ ላደረሰን እግዚሀብሔር ለገናናው ስሙ አሁንም እስከዘላለሙ ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።


ጋሼ ተኮላ (ተኩላው) ስለ ቀድሞው መሪያችን ቢል ክሊንተን መጽሀፍ በእርግጠኝነት አንብበህ በሚገባ ተረድተህ በራስህ የተረጎምከውን ስላካፈልከን እውነት ከሆነ በርታ በማንበብ ብዙ እውቀት ይገበያልና። ነገር ግን እንግሊዘኛ ችሎታህ ተርጉሞ ለሌላ ለማካፈል ቀርቶ ለራስህም ለመረዳት ገና ዳዴ እያልክ ነህና የተሳሳተ ትርጉም ላለመጨበጥ የቋንቋ ዕውቀትህን ለማሳደግ የግድ ትምህርት ለመቁጠር ወደ ባለሙያዎቹ መዝለቅ እንደሚገባህ እያካፈልንህ፣ ይህ ባይቻልህ እውቀቱ ያላቸው በትርጉሙ ቢረዱህ መልካም ነው። ትርጉም እራሱን የቻለ ሙያ ነውና።  ባለፈው ወዳጅህ ቀዳዳው ከዳኛ አንደበት የሰማውን የእንግሊዘኛ ቃል “እስብሊት“ የሚለውን አብሮህ ሲጨፈላልቀው ከርሟልና። በተለይ እያንዳንዱ የቃላት ሕጋዊ ትርጉሙ ጥንቃቄ እንድናደርግ
ለማሳሰብ ነው። ከዚህ ሌላ ዛሬም መዋሸት ይብቃህ ፣ ዕድሜ አልመክርህ ብሎህ ሰው በጣፈው ከመናገር የራስህን ደግመህ ደጋግመህ በየጊዜው የጣፍከውን ወደ ኃላ ተመልሰህ አንበው። ከስህተትህም ተማር‘። ‘ሀሰት አድርጌ ጥፌ ተገኝቼ ስለጠቆማችሁኝ አመሰግናለሁ‘ ብቻ ብትጥፍ እኛም ከሰው ስህተት አሊያም የሚሰራ ሰው ብለን በዘለልነው ነበር። ከኛም ጥሁፍ ሀሰት ካገኘህበት ጠቁመን በደስታ ለማስተካከልና ካለፈው ለመማር ወደኃላ የማንል ለመሆናችን ካንተ በላይ ዋቢ አንፈልግምና።

ከዚህ በመቀጠል ወደ እርዕሳችን ስንመለስ “ጉድና ጅራት ከወደኃላ እንዲሉ“ በቅርቡ የተጀመረው “http://www.dfwethiopiancommunity.blogspot.com/ “ ገጽ ጥሁፍ አጣጣሉ ወደፊት እንደኛ በሂደት እያደገና ተወዳጅነትን እያተረፈ እንደሚመጣ ተስፋችን ከፍተኛ ነው። በውስጡ አልፎ አልፎ የሚላመጥ ፍሬ አለው፤ በትላንትናው ጥሁፉ ባስነበበው ግን “ እግዚኦ “ የሚያሰኝ ነውና ፤ ኽረ ዳላስ ላይ ምን አደንዛዥ በሽታ ነው በኢትዮጵያ ተወላጆች መካከል የገባው? ምን አይነት ጉድ ይዛችሁ ነው የምትኖሩት? ለመሆኑ በወገኑ ላይ ይህ አይነት በደል ሲፈጸም የሚችል አንጀት መቼ ተጀመረ? ምን አይነት ልቦና ይዛችሁ ነው አብራችሁና አቅፋችሁ የምትኖሩት? በከተማው ያላችሁ የተማራችሁም ሆነ ያልተማራችሁ ፤ ወጣቶችም ሆነ አዛውንት ነን የምትሉ ሁሉ ፤ የሀይማኖትም ሆነ የግብረ ሰናይ ድርጅት ወይም የሰብአዊ መብት አባላትም ሆነ የሕግ ሙያተኞች የሆናችሁ የኢትዮጵያ ተወላጅና ወዳጆች ሁሉ የሞራልና የሕግ ግዴታችሁን ትወጡ ዘንድ እያሳሰብን አስቸኳይ እርምጃ እንደምትወስዱ  ተስፋ እናደርጋለን። እኛም የሞራልና የህግ ግዴታ ስላለብን መረጃዎች በእጃችን እንደገቡ ለዳላስ ካውንቲ አቃቤ ጽ/ቤት በማስተላለፍ ጉዳዩ በዚያ ተመርምሮ የህግ መጣስ ካለበት አግባባዊ እርምጃ እንዲወሰድ የተቻለንን ሁሉ እንደምናደርግ ቃል እንገባለን።

እርሶስ ምን ይላሉ?

Saturday, October 30, 2010

ጳውሎስ በቃለ ጉባዔው ላይ አልፈርምም አሉ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።



የሚቀጥለው የተገኘው ከደጀሰላም ጦመር ላይ መሆኑን በቅድሚያ እንገልጻለን
OCTOBER 30, 2010

ሰበር ዜና:- አቡነ ጳውሎስ በቃለ ጉባዔው ላይ አልፈርምም አሉ
አርእስተ ዜና
(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 30/2010፤ ጥቅምት 20/2003 ዓ.ም):-
አቡነ ጳውሎስ ሐውልቱ እንዲፈርስ የታዘዘበትን እና የሁሉም ሊቃነ ጳጳሳት ስምምነት የተገለጸበትን ውሳኔ በያዘው ቃለ ጉባኤ ላይ ‹‹አልፈርምም›› በማለት እና ሲጠየቁም ዝምታን በመምረጥ ቀድሞ ሲገለጽ በቆየው እምቢታቸው ጸንተዋል፡፡

አቡነ ይሥሐቅ

አቡነ ጎርጎርዮስ
 ከፓትርያሪኩ ጋራ ሌሎች አራት ሊቃነ ጳጳሳትም በተለያየ ምክንያት የሐውልቱ መፍረስ የተገለጸበትን ቃለ ጉባኤ አልፈረሙም፡፡ ሲኖዶሱ ከ43 ያላነሱ በአገልግሎት ላይ የሚገኙ ጳጳሳት እና ሊቃነ ጳጳሳት በአባልነት ይገኙበታል፡፡
 የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የሐውልቱን ማስፈረስ ውሳኔ እንዲያስፈጽሙ በስማቸው ተለይቶ በመግለጫው ላይ መስፈሩን በመቃወም ለመፈረም ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡ ብፁዕነታቸው ‹‹ከእኔ ስም ይልቅ ቢሮው ነው መጠቀስ ያለበት›› የሚል አቋም እንዳላቸው ተነግሯል፡፡
 አቡነ ይሥሐቅ፣ አቡነ መቃርዮስ እና አቡነ ጎርጎርዮስ (ከዚህ በፊት ሐውልቱን ሲቃወሙ ቆይተዋል) ‹ፓትርያሪኩ ሳይፈርሙ በፊት አንፈርምም› በሚል እና ሌሎች ምክንያቶች ለመፈረም ፈቃደኛ አልሆኑም፡፡
 በሕገ ቤተ ክርስቲያን ስለ ቅዱስ ሲኖዶስ የስብሰባ ሥነ ሥርዐት አንቀጽ ሁለት ንኡስ አንቀጽ 4/ሀ ሃይማኖትን እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በሚመለከት ጉዳይ ከጠቅላላው አባላት ከአራት ሦስቱ እጅ በተገኙበት ሲኖዶስ በማድረግ በሙሉ ድምፅ ውሳኔ ማሳለፍ እንደሚገባ ተደንግጓል፡፡
በሕገ ቤተ ክርስቲያኑ አንቀጽ 15 ንኡስ አንቀጽ 1 ፓትርያሪኩ በተሰጠው ሐላፊነት መሠረት ሃይማኖትን እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያን የመሠበቅ እና የማስጠበቅ፤ በአንቀጽ 16 ንኡስ አንቀጽ 1 መሠረት ደግሞ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖት የሚያፋልስ፣ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን የማይጠብቅ፣ ቤተ ክርስቲያንን የሚያስነቅፍ ተግባር ፈጽሞ ከተገኘ፣ ታማኝነቱ እና ተቀባይነቱ በካህናት እና ምእመናን ዘንድ ተቀባይነት ያጣ ሆኖ ይህም በትክክል ከተረጋገጠ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ከሥልጣን እንደሚወርድ ተደንግጓል፡፡
ፓትርያሪኩ ዛሬ ዘጠኝ ሰዓት ላይ በተጠራው ጋዜጣዊ ጉባኤ በቅዱስ ሲኖዶሱ አባላት ስምምነት የተደረሰበትን መግለጫ እንደሚያነቡ ይጠበቃል፡፡ መግለጫውን ለማንበብ ፈቃደኛ ካልሆኑ ብፁዓን አባቶች የወከሉት የሲኖዶሱ አባል እንዲያነቡት ይደረጋል ተብሏል፡፡

Wednesday, October 27, 2010

አቡነ ጳውሎስ ሐውልት እንዲፈርስ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


ቅጂ ከሪፖርተር

(በየማነ ናግሽ)

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ትናንት በዋለው ዓመታዊ ስብሰባ፣ በቦሌ መድኃኔአለም ቤተክርስቲያን ቅጥር ጊቢ ተሰርቶ የነበረው የፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ ሐውልት እንዲፈርስ፣ ከኢትዮጵያ ሚሌኒየም ጊዜ ጀምሮ በየቤተክርስቲያኑ ቅጥር ግቢዎች የሚገኙና ምስላቸውን የያዙ ቢልቦርዶች እንዲነሱ መወሰኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ ካለፈው ዓርብ ጥቅምት 12 ቀን 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ቅዱስ ሲኖዶሱ ባካሄደው ዓመታዊ ስብሰባ ከፓትርያርኩ ጋር በተያያዘ ውሳኔዎችን ያስተላለፈ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ቦሌ መድኃኔአለም ቅጥር ጊቢ የሚገኘው በፓትርያርኩ ምስል የተሠራው ሐውልት፣ ከቤተክርስቲያኗ ሕግጋት ውጪ ነው በሚል እንዲፈርስ ቅዱስ ሲኖዶሱ በሙሉ ድምፅ መወሰኑን ምንጮች ገልጸዋል፡፡

እንደ ምንጮቹ ገለጻ ከሆነ፣ ቅዱስ ሲኖዶሱ በዚሁ ዓመታዊ ስብሰባው ከትናንት በስቲያ በፓትርያርኩ ዙሪያ አንዳንድ ጉዳዮች ለውይይት የቀረቡ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል የፓትርያርኩን ምስል የያዙ በየቤተክርስቲያኑ ቅጥር ጊቢዎች የሚገኙ ቢልቦርዶች፣ የፓትርያርኩ 18ኛው በዓለ ሲመታቸውን በማስመልከት ስለተሠራው ሐውልትና ጳጳሳትን እርስ በርስ ያናቁራሉ ስለተባሉ አንዳንድ ግለሰቦች ማብራሪያ እንዲሰጡ ፓትርያርኩ ተጠይቀዋል፡፡

ለትናንትና ምላሽ ይዘው እንዲቀርቡ በቅዱስ ሲኖዶስ ጥያቄ የቀረበላቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ጳውሎስ፣ በመጀመሪያ ምንም ስህተት እንዳልሠሩ የተከራከሩ ቢሆንም፣ በተለይ ሐውልቱን በተመለከተ ግን መመረቁን አላውቅም የሚል ምላሽ መስጠታቸውን ምንጮች አረጋግጠዋል፡፡

የሐውልቱንና የቢልቦርዶቹን መሠራት በተመለከተ ከቤተክርስቲያኗ ሕግ ውጪ መሆኑን ሕግን አጣቅሰው የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት የተከራከሩዋቸው ሲሆን፣ በመጨረሻም ስህተት መሆኑንና እንዲፈርስ ሲሉ የሲኖዶሱ አባላት በሙሉ ድምፅ መወሰናቸው ታውቋል፡፡

ቅዱስ ሲኖዶስ ይህንን ውሳኔ የሰጠው፣ ‹‹የተሰራው ሥራ ከአበው ትውፊትና ከቤተክርስቲያኗ ሕግ በተፃራሪ ነው›› በሚል መሆኑን ምንጮች አክለዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ፣ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የተባሉት ግለሰብ አባቶችን እርስ በርስ በማጣላት የሚታወቁ ስለሆነ ወደ መንበረ ፓትርያርኩ ቅጥር ግቢ እንዳይገቡ ሲኖዶሱ የተስማማ ሲሆን፣ ውሳኔው በቤተክህነት አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ ደረጃ እንዲሰጥ መደረጉን ምንጮቹ አረጋግጠዋል፡፡

በአጠቃላይ ሲኖዶሱ ቤተክርስቲያኗን በሚመለከት ባደረገው ውይይት፣ የፓትርያርኩ አመራር ቤተክርስቲያኗን እንደጎዳት፣ ሥርዓት አልበኝነት መስፈኑን፣ ሙስና መንሰራፋቱንና አምባገነንነት በገሐድ መታየቱ በዋነኛነት ተጠቅሷል፡፡

ከትናንት በስቲያ በዋለው የሲኖዶሱ ስብሰባ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ሊቀ ማዕምራን ፋንታሁን ሙጬ እንዲነሱና በሀገረ ስብከቱ ላይ ያደረሱት ጥፋት ካለ በኦዲት ተጣርቶ በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተወስኗል፡፡