Friday, December 17, 2010

ማን ያውራ?

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።

የሚቀጥለውን ጥሁፍ የላኩልንን የተኔሲው ብዙነህ ከልብ እያመሰገንን ጥሁፋቸው ይቀጥል እንላለን። እኛም እንዳለ ሁሉንም አውጥተነዋል። እንደዚህ አይነት ግለሰቦች የጎደፈ ታሪካቸውን መንካት ያልፈለግነውን ያህል መሰሪ ተግባራቸውን  ቸል ማለት አይገባም። ማን ያውራ? የነበረ እንዲሉ የሚቀጥለውን የምስክርነት ጥሁፍ ስናካፍላችሁ የታዳጊው የዳላሱ ጨቅላ ማቲዎስ ኃይሌ ድንገትኛ ዜና እረፍት በጣሙን የተነካን  መሆናችንን እንደዚሁም መጽናናትን ፈጣሪያችን ለቤተሰቡ  ይስጥልን ዘንድ እንለምናለን።
ሰንበቴ አስቸኳይ ማሳሰቢያ የለጠፈውን ይመልከቱ።

Anonymous Anonymous said...
ጋሻ ኢንሹራንስ ማናጀር ተፌ አሰፋ የቱ ናቸው ወይስ ሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋ ስማቸውን ቀይረው በተፌ ተመዝግበው ነው? አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሔር ምንሰርተው ይሆን ለዳላስ ኢትዮጵያውያን? እረ እነዚህ ምርጫው ውስጥ እንዳይጠልቁ አደራ። የሚካኤል ሂሮ ሆነው ሌላ መቶሽህ እንዳይካፈሉ። አቶ በትሩ ሰዎችን ኢንሹራንስ ኤጀንትነት ያሰማሩና ከዚህ በታች ሴፍኮን እንደ ተጠቀሙበት እሳቸው ተሸላሚ የመለመሉት እንደ ሚስተር ተፌ አሸላሚና ገንዘቡን ተቃራጭ ሚስተር ተፌም ይሆናሉ። አይ በትሩ ቴኒሲ አክስረውን ቴክሳስን እያሙዋጠጡ ነው። ከመንፍስ ብዙነህ። Releases & ArchivesPress KitExecutive ProfilesConsumer TipsIndustry LinksMedia Contacts Safeco Media Relations Paul Hollie, 206-473-5745 pauhol@safeco.com Safeco Announces 34 Foundation Grants and 30 Community Hero Awards Totaling Nearly $2.3 Million Dollars Speaking about the Community Hero Awards, Anderson said, “Safeco knows every neighborhood has heroes and saw this opportunity to partner with our agents to identify individuals special to them and their home towns. Safeco’s Community Hero Awards are intended to recognize and celebrate those individuals who make a positive difference in their community and inspire others to do the same.” SEATTLE-(Feb. 14, 2008) - Safeco (NYSE: SAF) and the Safeco Insurance Foundation today jointly announced the recipients of two separate giving programs: the Safeco Insurance Foundation Community Grants and Safeco Insurance Community Hero Awards. Betru Gebregziabher of Dallas, Texas for his work with Mutual Assistance Association for the Ethiopian Community, nominated by Tefe Assefa, Manger Gasha Insurance Agency. Thirty-five non-profit organizations in six locations (Atlanta, Dallas, Indianapolis, Seattle/Puget Sound, Southern California and Spokane) received Community Grants from the Safeco Insurance Foundation, totaling $1,791,000. Awarded by Safeco Insurance through an agent driven program, the company also announced 30 Community Hero Awards. In this signature program, Safeco agents nominated individuals from across the country who demonstrate a tireless commitment to strengthening and enriching their communities. Each “hero” was presented with a $15,000 check for the non-profit organization at which they work or volunteer. In total, this program contributed $500,000 to various organizations nationwide.
December 16, 2010 11:09 PM

1 comment:

Anonymous said...

ለ ዳላሰኢኦቲሲ አታሚወች፤
በጣም ጥሩ ተጸኖ የሌለበት እውነትን ያዘለ ወሬ ስለምታሰሙን እግዚአብሔር ይስጥልን እላለሁ።
እንደናንተው እቅጩን የሚያወጣ ብሎግ ሰንበቴ የሚባል http://senbete.blogspot.com/
ጠፍቶ ጠፍቶ ሰሞኑን ብቅ ብሏል። በዛሬውም ባወጣው ጦማር ላይ ቤተክርስቲያናችንን ከ
ተኩላውች ለማዳን አንዳንድ እንደመሰለን ሃቅ የሆነ ነገር ስለጣፈ ላንባቢወችዎ ያስተላልፉ ዘንድ
ልመናየን አቀርባለሁ።
በእርስወም አስተያየት አጣጣፉ ምን ይመስለወታል።