Friday, December 31, 2010

እንኳንም ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


እንደምን ሰንብታችኃል ? እንኳንም ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ። ደግሞም በእርሱ ፈቃድ ደግመን በዚህ ገጽ ለመገናኘት ስለበቃን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

ለእህታችን የወይዘሮ የሐረር(የኢትዮጵያ)ወርቅ ጋሻው የዳላስ ታክሲ አሽከርካሪዎችን በመደገፍ በዛሬው ምሽት ለጠሩት ሥራ ማቆም በኮሚኒቲው ልሳን እየሆነ የመጣውን ገጻቸውን  በማየት ድጋፋችሁ አይለያቸው።

ለጭቅጭም ሆነ ለሀዘን በሚል አጽራረ ቤተክርስትያን ከሆኑት ጎራ በገፃቸው የጣፉትን አንብበን ብዕራቸውን የቋጩ  አርገን ቸል ባልናቸው፤ የእናንት የሆኑትንና ለገጻችን ያቀረባችሁትን የአስተያየት ጥሁፎች ለመኮነን ከልጅነቱ ልክፍት የመታውና መዳኛ ያጣው ነፍሰ ገዳይ የሆነው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው በገጹ የለጠፈውን ብቻ ሳይሆን ያዘጋጀውትንም ጥሁፍ በአውደ ምህርቱ ፊት አላሰማሁም በማለት እሮሮውን ለጥፏል። እኛም ላንተ አይነቱ ቀርቶ ይህንን ያሰቡት ጭምር ንስሀ ሊገቡ ይገባል እንላለን። የእናንተን አስተያየት ባለቤትነታችሁን በመዳፈር ያለፈቃዳችሁ ከመለጠፉ አልፎ በመሀይም አእምሮው ሊኮንናችሁ ከጅሏል። በዚያው ጥሁፍም በሚገባ ያስረገጠው ቁምነገር ቢኖር ምንም የክርስትና እምነት እንደሌለውና ለእምነት ፈጽሞ ያልቆመ ፤ ጭቅጭቅን ሥራዬ ብሎ ሀይማኖታችንና ደብራችሁን እንደሚያውክ ነው።ባለፈው ስለ በትሩና አምሳለ ገ/እግዚሀብሔር ባልና ሚስት የለጠፍነው ጫፉን ብቻ እንጂ ሰለባ ከሆኑት ውስጥ አብዛኛው የኢትዮጵያ ተወላጆች ከዩጋንዳ ሀገር ይጀምራልና መቼም ይቅር የሚል ፈጣሪ በእውነት ንስሀ ገብተው ይሆን የቆረቡ?

እንግዲህ በቅዱስ ሚካኤል ደብር የቀብር ሥርዐት ላይ ብቻ ሳይሆን ቀደም ሲል የደብሩ ካህን መማጸን የቆየ ቢሆንም፤ በዚህ ሳምንት ውስጥ እነዚሁ አጽራረ ቤተክርስትያንና በትግራይ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች የተሰበሰቡት በ20 ውስጥ የሚቆጠሩት ግለሰቦች ያለ ፋይዳ ተበትኗል። ከነዚህ ውስጥ አንዱ ነፍሰ ገዳይ የሆነውና የብዙዎችን ወጣቶች ህይወት ተጠያቂ የሚባለው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው ነው።  ይህን ለማለት ያነሳሳን በመጀመሪያ ይኸው ግለሰብ ራሱን ኮሚኒስት አድርጎና ፈጣሪን ክዶ ለግል ጥቅሙ ብቻ እንጂ ሰብአዊነት የተለየው ሁኖ ኑሮ ዛሬ የሀይማኖት ካባ ለመልበስና የተላ ህይወቱን ለመደበቅ የሚጥር ነው።

በኢትዮጵያ ሠራዊት ውስጥ በአየር ወለድ የምድር  ስንቅ ማመላለሻ ትራንስፖርት አሽከርካሪነት ተመድቦ ሲሰራ የደርግ አስተዳደር በወቅቱ ለነበረው ሰራዊት በሙሉ የመለዮ ቀለም ሁሉ አንድ አይነት እንዲሆን ሊወስን ነው የሚል ወሬ ይሰራጫል። በወቅቱ የመልዮው ቀለም ቀይ በመሆኑ ፣ቀይ ቀለም ሁሉ የኮሚኒስት ምልክት የመሰለው ነፍሰ ገዳዩ ተኩላ ለመለዮ ቀለም ሲል 40 ከሚሆኑ የጦር አባላት በኮለኔል አለማየሁ AKA ኮለኔል አበጀ (ዲሲ ላይ የሞተ) መሪነት ከሠራዊቱ ተነጥለውና ሀገራቸውን ከድተው ሲኮበልሉ ነበር ኢሕ አፓ እጅ የወደቁት። በዚያን ጊዜም ቀደም ቀደም ማለትና እግዚሀብሔር የለም ብሎ እራሱን ቁሳዊ ያደረገው ተኩላው ደፋርና ጀግና እራሱን ማስመሰል እምነትና ተቀባይነትን ያስገኝልኛል በማለት እውቅናም ለማግኘትም ሲል መጣጥፍም ይጀምራል።

በትግራይ ነጻ አውጪና በኢሕ አፓ መካከል በተደረገው ውጊያ ኢሕ አፓ  ተሸንፎ ሽሽት ሲያደርግ አመራሩ በሁለት ይከፈላል። በፍቅሩ ታደሰና እነ ብርሃኑ ነጋ ብሎም ኢያሱ አለማየሁ በመሰሉት ከተማ እንግባና ቤተ መንግሥቱን እንያዝ በሚሉና፤ አንግባ ወጣቱንም አናስመታው ባሉት በኩል ብርሃነመስቀልና ተስፋየ ደበሳይ በአቋምይለያያሉ። በወቅቱ ከተማ ካሉትና አንግባ ያሉትን የነብርሃነመስቀል ቡድንን አንጃ በማለት ለማስመታት ከደርግ ሰራዊት የተዘረፈውን መሣሪያ በነክፍሉ ታደሰ ትእዛዝ አዲስ አበባ ላይ በብርሃነመስቀል የመኖሪያ ደጃፍ ላይ እንዲጣል ያስደርጋሉ። ይኸው ድርጊት ደርግ ዘንድ በመድረሱ ክትትል ተደርጎ አባሪው ነው በሚል ጦሱ ለተስፋዮ ደበሳይም ደርሶ የነሱ አሟሟትን ሁሉም የሚያውቀው የአዲስ አበባ ሚስጥር ነው

እንግዲህ ከታች ባሉትና ሜዳ በወጡት የተቋቋመው የዚሁ ሰራዊት ማዕከል በሆነው ሰንገዳ ሰፈር ውስጥ ማን ነው ጨካኝና ርህራዬ የሌለው ተብሎ የተመረጠው ተኮላ መኮንን AKA ተኩላው  ሲሆን እርሱ የሚመራው ጋንት 44 የተባለ አሳሪ፣ መርማሪና ነፍሰ ገዳይ ቡድን ይቋቋማል። በዚህ ጊዜ ነበር አንጃ ተብለው ቁጥራቸው የበዛ ወጣቶች ያለምንም ደንብና ሕግ ሥርዐት ያለፈቃዳቸው በሀሳብ ልዩነት ብቻ እጅና እግራቸው ታስረው በእስረኝነት በሚዘገንን ሁኔታ በተኩላው ተሳትፎና ትዕዛዝ ለመናገር በሚዘገንን ሁኔታ ምርመራ በማለት በሰይጣኑ ተኩላው መሪነት የተፈጸመባቸው።ከነዚህም ውስጥ 13 የሚሆኑት በግንቦት ወር 1978 እንደፈረንጆች አቆጣጠር እጃቸውና እግራቸው እንደታሰረ በነክፍሉ ታደሰ ትእዛዝ በጋንት 44 አዛዥና ነፍሰገዳይ ተገድለው አፈር እንኳ እንዳይለብሱ ከልክሎ ለአውሬ ተዳርገው ያለፉትን ነፍስ ተጠያቂ ነው። ለምናደርገው መረጃ አሰባሰብ በዲሲ አካባቢ ነዋሪ የሆነ ጆርጆ የሚሉት ከ13 የተኩላው ሰለባዎች ውስጥ የአንደኛው victim ወንድም ስለሆነ እንዲገናኘን በዚህ አጋጣሚ የአንባቢዎቻችንን ተሳትፎ እንጠይቃለን?

ይህ ጋንት 44 የተባለው ቡድን በመጨረሻ ከተጠያቂነት መረጃም ለመሰወር ሲባል ስሙን ወደ ጋንት አንድ (ጋንት # 1) እንዲለወጥ ተደርጓል። የነዚሁን የመጀመሪያዎቹን 13 ወጣቶችን የስም ዝርዝር በሚቀጥለው ጥሁፋችን ይዘን እንቀርባለን።

ማሳሰቢያ፡
1. ይህን ከዚህ በላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ወንጀል የምታውቁ በዚህ ሀገር በየትኛውም ግዛት ያላችሁ ሁሉ ሙሉ ስም ከcontact information ጋር አክላችሁ፣ የምታውቁትንም በአጭሩ ብቻ እንድትልኩልን ስንጠይቅ በኛ በኩል ምስጥርነቱ ተጠብቆ ለመረጃነት ለሚመለከትው መንግሥታዊ የምርመራ ክፍል ብቻ የምናቀርበው ይሆናል። የተፈጸመን ወንጀል እውቅና ያለው ሁሉ አውቆና ደብቆ መያዝ በሕግ ተጠያቂ ያደርገዋል።
2. በሚቀጥለው 30 ቀናት ውስጥ ከልብ ተጸጽቶ የእርሱ ሰላባ የሆኑትንና የዳላስን ቅዱስ ሚካኤል ደብርን ይቅርታ ካልጠየቀ፤ ቃል ሰማይና ምድርን በፈጠረ ስም ጉዳዩን ወደሚመለከተው ክፍል እናደርሳለን።
3. የኢትዮጵያን ተወላጆችን በተመለከተ በተለያየ መንገድ የምትዘግቡና የምትጥፉ ሁሉ ይህንን በተመለከተ በየአምዳችሁ እንድትዘግቡ በነዚህ 13 ነፍሳት ስም እንማጸናለን።
4. በአሁኑ ሰአት በዳላስ ውስጥ በትግሬ ነጻ አውጪ ለሚመራው የባዕድ መንግሥት 52 ገጽ አላማ ለማራመድና ቅጥረኛ በመሆን  በዳላስ ነዋሪ የኢትዮጵያ ተወላጅ በሆኑ ዜጎቻችን ላይ “አልማ“ በሚል ተቋቁሞ ዛቻና ሽብር ብሎም በጠርሙስ አስላጭሀለው የምትሉ ምናምንቴዎች ጉዳያችሁን በቅርቡ Homeland Security እንዳናስገባው ተጠንቀቁ! በደብሩ ላይም የምታደርጉትን ተንኮል በአስቸኳይ ግቱ! ዜጎቻችንን እንዲሁም እንደናንተ ያለን ባንዳ ለመመከትና ለመደምሰስ የገባነው ቃል ኪዳን አሁንም የጸና ነውና። Long Live US Marine.  

እርሶስ ምን ይላሉ?

1 comment:

Anonymous said...

ዳላስ እናመሰግናለን ልትብብራችሁ
ከታክሲ ነጂዎች
ሰለሞን።


dallascityhall.dallasmorningnews.blog


« Mayor Tom Leppert: Evil genius? | Main
Comments | Recommended

Dallas taxi boycott planned for New Year's Eve
1:16 PM Wed, Dec 29, 2010 | Permalink
Steve Thompson/Reporter Bio | E-mail | News tips


Here's something to keep in mind on New Year's Eve while you're tilting back your fifth glass of champaign.

A group of Dallas-area cab drivers are planning to boycott working that night, in another protest to the city ordinance that's given taxis powered by natural gas an edge at Love Field.

"There will be NO taxi services for that night," says their news release. Except from companies like Yellow Cab, which the release notes is rapidly accumulating more market share in the ordinance's wake.

, Dec. 31th of 2010. There will be NO taxi services for that night. Please support the hard working taxicab drivers who ask for fairness and justice. We want to serve, make a living wage and have an opportunity to improve the quality of life in North Texas.

Thanks and best regards and Happy New Year to you.


The rest of it after the jump...




An International Ethiopian Humanitarian/Actress asks for the public support for the Association of Taxicab Operators in Dallas ""We ask for fairness." Ms. Gashaw was one of the community leaders who organized the "Poor People's March for Dallas" that included speakers such as Mayor Pro Tem Dwaine Caraway, city council members Carolyn Davis and Tennell Atkins, as well as activists, students, and Christian and Muslim leaders from around the community. In a move designed to resolve the on-going conflict between the City and the independent taxi operators, the Association of Taxicab Operators (ATO) has submitted a Four Point Plan to Dallas Mayor Tom Leppert. The plan recommends eliminating the current city initiative that allows Compressed Natural Gas (CNG)-powered cab to move to the head of the line at taxi queues. In its place, ATO recommends a staggered replacement schedule that will permit taxi operators to purchase any vehicle that meets aggressive pollution and efficiency guidelines. Vehicles in this category include diesel, bio-fuel, hybrid, fuel cell and electric. ATO advocates clean energy and energy independence that needs not sacrifice values of fairness that are embodied in a first come first serve culture. ATO is currently challenging the City's head of the line initiative in court. The Four Point Plan is an attempt to avoid further litigation and to establish a cooperative working relationship with the City. Drivers at Dallas Love Field Airport are going out of business. To bolster this cooperative working relationship, ATO has proposed that the City recognize the independent taxi operators as the City's goodwill ambassadors. In this capacity the independent taxi operators can help to create and reinforce the perception that Dallas is a visitor friendly city as well as international culture oriented due to 95 % naturalized US citizens taxi drivers in Dallas. Without a resolution of these issues, the independent taxi operators will be forced out of business. This will leave Yellow Cab Company that has over 51% of market share, with an absolute monopoly. It would also send a disconcerting message to other small business owners in the city who are competing against legacy companies. All the above stated information was sent to the mayor and city council members, but unfortunately no answer has been forthcoming and this only forces us to take this extreme measure of boycotting the New Year's Eve. We regret the inconvenience that this might cause the public but we ask you to understand our situation. We urge you to call City Hall and the mayor to help us resolve the situation.
Create A Screen Name
Screen names can only consist of letters and numbers.
Your screen name will appear to everyone.
NOTE: You cannot change, delete,
or edit your screen name once you hit "Save".