Tuesday, December 14, 2010

በጠዋቱ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!


እንደምን አደራችሁ? የዕለት ተግባራችንን እያከናወንን ባለንበት ቢሮ አልፎ አልፎ ከስራ ሰአታችን እየተሻማን ከስራችን ውጪ  ሌላ ነገር መዳሰሳችን የተለመደ ነው። በዛሬው  ዕለት ግን ከወትሮ የሚለየው  የቀዳነው ቡና ቀዝቅዞ የምንመራው ስብሰባ በኛ አለመገኘት በመዠግየቱ ከስብሰባው  ታዳሚዎች አንዱ ወደ ቢሮአችን ዘልቆ በመግባቱ ነበር ሳናውቀው በፊታችን ይወርድ ከነበረው እንባ የነቃነው። በየዕለቱ ጠዋት የምናካሂደውን ስብሰባ ከጨረስን በኃላ ነው   ተመልሰን ገጠመኛችንን ከናንተ ጋር እንካፈለው ለፈቀደ አምላክ ምስጋና ይግባው ። አሜን።

እናንተም  የሚቀጥለውን በመጫን ወይንም  ኮፒ በማድረግ ወደ ድኅረ ገጹ  በመግባት ሙሉውን እንድታነቡት እንጋብዛችኃለን።
http://www.ethiopianreporter.com/index.php?option=com_content&view=article&id=4371:2010-12-12-08-21-48&catid=98:2009-11-13-13-41-10&Itemid=617


እርሶስ ምን ይላሉ?

No comments: