Saturday, January 1, 2011

የምጣዱ ሳለ የእንቅቡ ተንጣጣ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


የምጣዱ ሳለ የእንቅቡ ተንጣጣ

እንኳን ለዚህ የአዲስ አመት አዲስ ቀን በሰላም አደረሰን፣ ፈቃዱን ለሞላልን ለልዑል እግዚሀብሔር ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን።

ባለፈው ጥሁፋችን ፍቅሩ ታደሰ ላልነው ግድፈት ይቅርታ እየጠየቅን ክፍሉ ታደሰ ተብሎ እንዲነበብልን በአክብሮት እንጠይቃለን። ሌላው ጋንት ሳይሆን ጋንታ በሉት ስንባል የጦር ሰፈሩ ስም ሰንገዴ መሆኑን ስፍራውም በአሲምባ ተራራ አካባቢ ነው። እኛ የዚያ አካል ስላልሆንን እየቀሰምንበት ነው። ስለዘግብነውም ምላሽ በገጻቸው ሊሰነዝሩ ቢሞክሩም እውነትን  መሸከም የተሳነው አእምሮ እራሱን በራሱ በቃላቱ ሲቃረን አስነብቧል።  እኛ እንደነርሱ ሕግ ወጥ አለመሆናችን በሕግ ውስጥ ያለንና የሚያስፈልገውን ማስረጃ ለሚመለከተው ማቅረብና ሕጉ የራሱን አቅጣጫ እንዲይዝ እንጂ እንደ ደንቆሮው ተኩላ የሰውን ሕጋዊ ነጻነት አንወስድም። እርሱ በቅርቡ አልማ በሚል በመተባበር በዳላስ ውስጥ በአዘጋጁት ስብሰባ ላይ በተፈጠረው ማደፍረስ ኮንነን የጣፍነውን ማንበብ በቂ ምላሽ ይሆናል። ይህ ሀገርን እንደ አፍሪካ ጫካ ማመሳሰል ትክክል አይደለምና የሳትከውን አስተካክል ነው የምንል። ጊዜ ገደቡም የተሰጠህ ከጸጸት ተመልሰህ ትክክለኛውን መንገድ እንድትገባና ለንስሀ እንድትበቃ እንጂ ለእንኪ ሰላምታ አታድርገው ፤ በጊዜህ ተጠቀም።

ሌላው የምጣዱ ሳለ ያሰኘን 2 ነጥብ አለን። አንደኛው ከተኩላው ጥሁፍ በላይ የሰፈረው በወቅቱ ጥጃ የነበረችና በኢሕ አፓ ውስጥ ብዙ ሚስጥር የማይነገራት ከደንቆሮ ጎራ የምትቆጠር፤ ባለፈው የአመቱ መዝጊያ ሳምንት ውስጥ ላለፉት እናት በደብራችሁ ሥርዐትና ሽኝት በኃላ የተናገረችውን ብንጠቅስ “ከዚያ ዕንቁላል እራስ ጋር ምን ታወራለህ ብሏ ለሌላው ከንቱ ግርማቸው ስትል እርሱም ተቀብሎ ደደብ ነው“ ያሉት አቶ መሰረት እርሷን የትምህር ቤት በሩን ያሳያት መሆኑን እንዴት ዘንግታ እንቁላል እራስ ትላለች? እርሷስ ሰሼንቶ ቢጤ ነጂ አይደለችም ወይ? ወይስ በየትኛው ትልቅ ትምህርት ሊቅነት ኖሯት ነው? ገና ሳይደርሱብሽ? ያንቺም ጉድ ከፈለግሽ ትን እስኪልሽ ብቻ ሳይሆን የስነ-ልቦና ሀኪም በጊዜ እንድታመቻቺ ገበያ እንዳትወጪ? እውነትን የያዘ ቀጠሮ ምን ያስፈልገዋል? የኢሕ አፓ code of silence had been broken. የንጹሀን ደም በፊታቸው የፈሰሰ ከሰው ቢሸሽጉት ከፈጣሪ ይደበቃልን?  ምን አይነት ህሊናን ይዘሽ ነው እንዲ ባደባባይ ክህደት? የቀድሞ ሚሽቱ ለምን ፈታቺው? በፍርድ ቤት ላይ አይደለምን እርሱ የነገራትንና ያረጋገጠችውን murderer ነው ያለችው። ደምመላሽ ደበበ ማን ነበር የሜዳ ስምሽ? ሌላውን ዋሾ ከማለትና ከባሰ ትዝብት ተሰብሰቢ። እንደ ወይዘሪት ያሳደገሽን ክፍሉ ታደሰን አሁን ከማምለክ ያልወጣሽ ደንቆሮ ቆርቆሮ።

ሌላው ከዳላስ በስልክ የደረሰን ብርሀኑ ኃይሌ AKA አምዴ ቀኑን በሙሉ በስልክ እየደዋወለ ስብሰባ የጠራው በሙሉ አጽራረ ቤተ ክርስትያን የሆኑትን ብቻ መሆኑን ሲደርሰን decent human being የሆነ እንደማይገኝ ሆኖ ካለፈው ሳምንት በትግሬ ነጻ አውጪ ከሞከሩት እንደማይለይ ነው። እኛ ግን ምናልባት አምዴን ያስጨነቀው ያለፈው ጥሁፋችን ከሆነና ካህናትን ይዞ ሰላምን ያመጣ ይሆን? ብንል የስልኩ ወዳጃችን ስቆ ተወን። እኛም ይህንኑ ጥፈን እያወጣን አምዴም በስብሰባው ምን እንደሚደርስ ወደ ፊት የምናየው ይሆናል።

እርሶስ ምን ይላሉ?

3 comments:

Anonymous said...

the following was sent to http://www.ethiodallas.blogspot.com/ and the same copy is sent to you.


I think this blogger is member of EPRP and ought to comment on dallaseotc bloge recent 2 articles. If you do not respond quickly, we assuming it is a true statement and there was genocide and a crime against humanity in the African Jangle by your group.

Alex

Selam Dallas said...

It is true, the Blogger is an active member of the group and his name is Mengestu Musse. Hope He will respond on his page as well pass it to us. We thanks of his patronage to our blogge based on his page profile.And thanks for your participate and interest to dig the truth,

Anonymous said...

ጸሃይ ጽድቅ ተተባለ ግለሰብ ካሁን ቀደም በኢትዮጵያ ውስጥ የድሮው የደርጉ የግፍ ዝነኛ የነበረው የ አምሳለቃ ለገሰ አስፋው የግል አንጋች ወታደር የነበረ ብዙ ህጻን ልጃገረዶችን ክናታቸው ጉያ ውስጥ እየጠለፈ ለአለቃውና ለግብረ አበሮቹ ከማቅረብም ሌላ እናቶቻቸውን
በግድ “Rape” ያደርግ የነበር። ብዙ አቅመ አዳም ያልደረሱ ልጆች በመትረየስ የፈጀና ያስፈጀ የደርግ ወታደር እንዴት እንዳመለጠ ሳይታወቅ ወደ አሜሪካ መጥቶ አሁን የቅዱስ ሚካኤልን
ቤተክርስቲያን ከከሰሱት ውስጥ አንዱ መሆኑን የሚያውቁ፤ሰሞኑን በነበረው የሟችቱን ወ/ሮ ሃዘን ለመካፈል የተሰበሰቡትን ሃዘንተኞች ሳይፈራና ሳያከብር በወንድማችን በ አቶ አበበ ላይ የለመደውን አደጋ ላይ የመጣል ተንኮል በማናለብኝነት ለጓደኞቹ ለማህበር ቅዱስን ሲያስተምር ማምሸቱን ሰምተናል። በጣም የሚገርመው! ሃዘን ላይ የተቀመጡትን አዛኞች እንኳ ሳይፈራ አካኪ ዘራፍ ሲል አብረውት የነበሩት ማህበር ቅዱሳናት ሲያወድሱትና ሲያደፋፍሩት ማምሸታቸውን የተመለከቱ ሁሉ እየታዘቡ ምን ቤት ነው የመጣነው እያሉ ውልቅ ውልቅ እያሉ መሄዳቸው ታውቋል።
ይህ በብዙ ኢትዮጵያውያን ደም የታጠበ ፍርድ ሸንጎ እንደ አለቆቹ መቅረብ ሲገባው እንዴት አምልጦ አሜሪካ እንደገባና እየደጋገመም ወደ አዲስ አበባ ሲመላለስ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት እንዴት እንዳልያዘው ባይገባንም! በኢትዮጵያዊነታችን የወንድሞቻችንን፣
የእህቶቻችንን፤ያባቶቻችንን፤ የናቶቻችንንና የጓደኞቻንን ደም በከንቱ ፈሶ እንዳይቀር ማድረግ መብታችን ስለሆነ! የዚህኑ የደርግ ወታደር ጸሃይ ጽድቅን ቢቻል የድሮ በዩኒፎርም ያለ ፎቶግራፍ ባይቻልም አሁን ያለ ፎቶግራፍ “ Name and Shame”
http://www.march4freedom.org/warcriminalsupporters/register.php በሚለው ብታወጡልን እኛም በበኩላችን ለሚታወቁት ጋዜጦች ሁሉ አባዝተን በዚሁ ግለሰብ (አናት፤ አባት፤ እህት፤ ወንድም፤ልጅ፤አጎት አክስት፤ ጎረቤት) የተገደለበት፤ ራፐ የተደረበበት፤ የታሰረበትን ሁሉ ፈልገን ወደ ፍርድ ሸንጎ ለማቅረብ እንዲቻለን እንድትተባበሩን ይህን መልእክት እናስተላልፋለን።
ሰሞኑንም አዲስ ብሎግ ከፍተን የሄን ግለ ሰብ ብቻ ሳይሆን ብዙ የሱ አይነት መታሰርና መገደልም ሲገባቸው አሁን ስልጣን ላይ ባለው የኢትዮጵያ መንግስት ወደ አሜሪካና አውሮፓ ሸሽተው እንዲኖሩ ዲ.ቪ እየገዛ የላካቸው ብዙ ስላሉ፤ እንሱን እየተከታተልን አንድ ምስክር እስካለን ድረስ በፍርድ ቤት የአሜሪካንም ሆነ የአውሮፓን ነዋሪነት አስፍቀን ቢቻል ማሳሰር ባይቻል ካገር ማባረር መብታችን መሆኑንና ለዚሁም የተቋቋመ ብዙ ድርጂት ስላለ የምንፈልገውን
እርዳታ ሁሉ በቀላሉ ማግኘት ስለምንችል፤ልትተባበሩን የምትፈልጉ ሁሉ በዙሁ በዳላስ ኢኦትሲ ብሎግ ድጋፋችሁንና አሳባችሁን ብትለግሱን በጣም ደስ ይለናል። ሰሞኑን እያከታተልን የደረስንበትን እናስታውቃችኋለን። የዳላስ ኢኦቲሲ ደራሲወችንም እባካችሁ የህን መለክት እፊት ላይ እንዲለጥፉልን እንማጠናለን።
ጥላቶቻችንና ተንኮል አሳቢዎች ሁሉ እንዲጠፉልንና ሚካኤል የሰይፍ ቁጣ እንዲያሳይልን
እንለምናለን።
አሚን።