Sunday, April 17, 2011

ብርቱካን መዴቅሳ

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።




የቀድሞ የኢትዮጵያ ዳኛብርቱካን መዴቅሳን የክብር እንግዳ በማድረግ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፈዴሬሽን ለፊታችን አመታዊ ውድድሩ በአትላንታ ከተማ ላይ የ2011 የክብር እንግዳ በአንድ ድምጥ አድርጎ በመወሰኑ በደስታ እየተቀበልን፣ መጪው ውድድር የተሳካ እንዲሆን እንመኛለን።




No comments: