Sunday, March 27, 2011

በየፈርጁ ሲመተር

የርሶ ብዕር አስተያየት ተሳትፎ ሕብረተሰባችንን ይጠቅማል ያሉትን አይንፈጉን ገንቢነቱ ቦታ ይኖረዋልና!

ማሳሰቢያ፡ ይህ ገጽ የተዘጋጀው የተለያዩ የኅብረተሰባችንን ሀሳብ ለመለዋወጫ እንጂ ለሚሰጡት ማንኛውም አስታየቶች በማንኛውም መንገድ ተጠያቂ አይደለም። ጉግል ድርጅትም ኃላፊነት አይወስድም። ኃላፊነቱ በሙሉ የአስታየት ሰጪው ብቻ ነው።


በየፈርጁ ሲመተር

የተወደዳችሁ የገጻችን ተከታታዮች እንደምን አላችሁ? እንዲሁም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ለሁናችሁ ሁሉ እንኳን ለደብረዘይት በሰላም አደረሳችሁ!  ፈቃዱን ላደረገው ለልዑል እግዚሀብሔር አሁንም እስከ ዘላለሙ ክብር ምስጋና ይሁን። አሜን! እንዲሁ ለበዐለ ትንሣኤው በሰላም ያድርሳችሁ!  የተጀመረውን ሁዳዴ ጾም በሰላም ያስጨርሰን፣ ጥበብና ማስተዋልን፣ ትህትናና መተሳሰብን፣ ፍቅርና ሰላምን ያብዛልን፣ የተቸገሩትንና እርዳታን ለሚሹት ሁሉ ደግ እናደርግ ዘንድ ልቦናችንን ይክፈትልን፣ አጽራረ ቤተክርስትያንን ያስታግስልን፣ለዓለም ሁሉ ሰላምን ይስጥልን፣ ፍቅርና በረከቱን ያበዛልን ዘንድ ምሕረቱን ያደርግልን! አሜን።

በዛሬው ልሳናችን ከዳላስ አካባቢ ካገኘናቸው አበይት ነጥቦችን ለመሰንዘር ስንዳዳ፣ ከመስመር የወጡትንም ፈጣሪ መክሮና አስተምሮ ይመልሳቸው ዘንድ ጸሎታችን ነው። ወደ ህብረተሰቡ ወቅታዊ ሂደቶች ከመግባታችን በፊት፤ በተለይም በዳላስ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ላይ አጽራረ ቤተክርስትያን የሆኑ ጥቂት ግለሰቦች እራሳቸውም ተሳስተው ሌሎችንም አሳስተው ከቤተክርስትያናችን ሥርዐትና ሕግ ውጪ እራሳቸውን ኦርቶዶክስ ነን በማለት ነገር ግን ኢኦርቶዶክሳዊ ተግባራትን ዛሬም በዚህ ዓብይ ፆም ሰአት እየተገበሩት ይገኛሉ። ባለፈው 03/23/2011 የፍርድ ቤት ቀጠሮ ላይ ጉዳዩን የሚያየው ዳኛ ለከሳሽ ጠበቃ የይግባኝ ሰሚው ችሎት የበየነውና ለእርሱም ችሎት የሰጠውን መመሪያ በመጥቀስ ከመቃብር ውስጥ ሞቱ የተረጋገጠለትን ሕይወት አለው ይውጣና ይታይልኝ የማለት ሂደቱን በአመክሮ መንገድ እንደጠቆመው ከስፍራው ከነበሩት ስንረዳ፤ በዚህ ዕለት እንደ ክስ ማሻሻያ ብሎ አዲስ ሁለት የተከሳሾችን ሥም አክሎ በማቅረቡ ዳኛው ደስተኛ አለምሆኑን በሁኔታው የተረዱ ታዛቤዎችን አትርፏል። ከነዚህ አዲስ ታካይ ከሳሾችም ውስጥ፡-

1ኛ/ ኃይሉ እጅጉ የተባለውን ግለሰብ ባለፈው ጥሁፋችን ማንሳታችን ይታወሳል። ይህ ግለስብ የመተዳደሪያውን ዳንኪራ ቤት ጭምር ከፍቶ ስለቤተክርስትያን ጉዳይ መወዛገቢያና የአጽራረ ቤተክርስትያን ሴራ መዶለቻ አድርጎታል። ከዚህም በተጨማሪ የነተኮላን (ተኩላው) መኮንን ክስ በገንዘብ የምደግፈው እኔ ነኝ ያለና እግዚሀብሔር በሰጠው ንዋይ መልሶ የሚወጋ ነው። እንደምንሰማው ከሆነ ዶሮ ከነዕንቁላሏ ነው የምትጣፍጥ ብሎ አለ የተባለለት፤ ኢትዮጵያ በነበረበት ጊዜ በነበረው ወዳጅነት ታምኖ ያአሁን ሚስቱን እርሱ ዘንድ ተጠግታ እንድትማር ብትላክ የገባውን ቃል ሰብሮ ልጅቱን ደፍሮ የያዘ፤ ባለበት ያመንዝራ ጠባይ ካንዲት የጥቁር አሜርካዊ እህት ጋር በመጋለጡና ለዚያ መፍቴ ሴቲቱን በገንዘብ ሚሽቱን በቁርባን በማድረግ በፍቺው ምክንያት ለጊዜው የሚደርስበትን የንዋይ ኪሳራ ቢያተርፍም ፈጣሪውን ከማወክ ያላቆመ ነው። በእውነት ለመናገር ግለሰቡ ለዚህ ደብር ቀደም ሲል ከልቡም ሆነ ለመታያ የገንዘብ እርዳታ አድርጓል ፣ ያ ግን ደብሩን አቅጣጫ የመምራት መብት አይሰጠውም። እንግዲህ ይህ ሰው እንደ ኦርቶዶክስ ተከታይ የቆረበ ለምን ሲዋሽ ከርሞ ዛሬ በከሳሽነት ባደባባይ ያውም በአብይ ፆም ? የሚለውን ጥያቄ መልስ ለአንባቢያን እየተውን ምን አለ በዚህ ዕድሜው ከፈጣሪው ባይታገል? ምን አለ ንዋይም ካለው ከአብራኩ ለወጡት ልጆቹ መደጎሚያ ቢያደርገው? ትልቋም ልጁ እስከመቼ መረጃ የሌላት ሕገ ወጥ ነዋሪ ትሆናለች፣ በዕውነት ይህን ማስተካከል አቅቶት ይሆን? አይመስለንም እንደው ……..
ዛሬ ፈጣሪ በገንዘብ እየቀጣው እንደሆነ በቅርቡ ከነ በትሩ ገ/እግዚሀብሄርና በነመስፍን ገብሬ የተጀመረው የፓርክ ሌይን ፕሮጄክቱ ከመሬት ሳይነሳ ከ200መቶ ሺህ ዶላር በላይ ያስወጣው የኮንትራት ኪሳራ አይመክረውም ይሆን? ፈጣሪ ሲቆጣ አርጩሜ ቀጥፎ እንደማይመጣ አበው አስተምረውናልና ንስሀ መድሀኔት ነው። የገንዘብ ቅጣት ቀላል ነው በቤተሰብ ውስጥና በጤና ላይ ግን የሚመጣው ቀላል አይሆንምና ፈጣሪ ሁላችንንም ከዚያ ይሰውረን።

2ኛ/ ገነት ከበደ የተባለችው ነች። በዳላስ ኑሮዋ የምትታወቀው ከሀገር ቤት ጀምሮ ሴትኛ አዳሪ፣ ትምህርቷም ከሁለተኛ ክፍል ያላለፈና አሜሪካ እስከመጣችበት ድረስ እንደ ኢሕአፓና መሰሎቻቸው ሌላ በወንጀል የሚያስጠይቃት ስም እንደነበራት ነው የሚደርሱን ዘገባዎች። ዳላስ ላይ ህገወጥ (ዝጉብኝ) የተሰኘ ቀኑን የጫትና ምሽቱን የአልኮል መቸርቸሪያ በማድረግ የምትኖርበትን አፓርትመንት ስትጠቀም መኖሯ የታወቀ ነው። ከሰከረውም ኪሱ የምትገባ አለው ከተባለም ከትዳሩ ለማፈናቀል ያላደረገችው የለም። በእውነት ቤተክርስትያኑ ውስጥ ስትታይ ንስሀ የገባችና ሀይማኖቱን ያወቀች በመምሰል ተጠግታ የድብሩን የንዋየቅድሳት መሸጫ በመያዝ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ያለምንም ተመልካችና ቁጥጥር ይዛው እንደነበር ከምንጮቻችን ደርሶናል። እኛም ለምን በጥቅሟ መጣችሁባት በማለት ብናሾፍም ፣ ከፍተኛ የጤና ችግር እንዳለባት በመስማታችን ፈጣሪ ጤናዋንና ሕሊናዋን ይመልስላት ዘንድ እንመኝላታለን።

3ኛ/ በብሎግ ገጹ ባወጣው መሰረት ክሱን ተቀላቅያለው ያለው በነተፈራወርቅ መሪነት ተቋቁሜ ያለሁት ለማስታረቅ ነው የሚለው አጽራረ ቤተክርስትያን ቡድን ነው። ጭፍሮቹን በተለያየ ወቅት በመላክ ደብሩን ሲያስከስስና ሲያሳውክ የቆየ ከእጅ አዙር ወደ አደባባይ ወጣ እንጂ ምንም አዲስ ነገር የለም። ቀደም ብለን በገጻችን የዘገብነውን አረጋገጠ እንጂ እራሱን እንደሰየመው አስታራቂ፣ ሰላም አምጪ፣ ገለልተኛ እንዳልሆነና የኦርቶዶክስ ሥርዐትና ሕግ እንደዚሁም እምነቱንም የተከተለ መንገድ ባልጨበጠ ጎዳና የሚዳክር አናሳ ቡድን ነው። ትምህርትና ዕውቀቱ የበራላቸው ከሆነና 03/23 ፍርድ ቤት ታዘብን ብለው እንደዘገቡት ከሆነ ዳኛው የተናገረው ገብቷቸው ነው ወይንስ ቀድሞ እኛ እንደዘገብነው ለሌላ ጥቅም የቆሙና ይህንኑ ለማስፈጸም የማይፈነቅሉት ድንጋይ ላይኖር ነውን? እነዚሁ ቅጥረኞች ደብሩን የሚፈልጉት እውነት ለኃይማኖት ነውን? እንግዲህ ፤ ኃይማኖት ከሆነ ፆምና ጸሎት ለአማኞች ሲሰራ እንጂ በአለም ፍርድ ቤት ሲመለስ አላየንምና የምትከፍሉት ዋጋ ቀላል አይደለም፣ ከላይ እንዳልነው አርጩሜ ቀጥፎ አይመጣምና ከቅጣቱ ሁላችንንም ይሰውረን እንላለን።

ከዚሁ ሳንርቅ የዚሁ ቁጥር 3 ቡድን አውራዎች በመረዳጃው ማህበር ሲፈጽሙት የነበሩትን በደል ሕዝቡ በመረዳት ሊለውጣቸው መነሳቱን በመረዳታቸው የሰሩት ተጋልጦ ወደፊት በህግ እንዳንጠየቅ በማለት ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በማዋቀር ካልሆነ አዲስ ተመራጮች ተመርጠው እንዳይረከቡ የማያደርጉት ተንኮልና ሴራ የለም። ይህንኑ በዛሬው የራዲዮ ፕሮግራማቸው ላይ ተወካያቸው አምሃ ታምሩ የተባለው አረጋግጧል። ዛሬም ደግመን የታዘብነው ቢኖር አቅራቢው ፤ ዶክተር ሳይሆንና ማረጋገጫ ሳይኖረው ሆን ተብሎ ንጹሀን የህብረተሰቡን ክፍሎች የተለቀ ትምህርት እንዳለውና ከፍታኛ ሚና እንደሚያበርክት አድርገው በሀሰት ያጠለቁለት ካባ መሆኑን በሚገባ አረጋግጠናል። ስንቶች ለፍተው ያካበቱት የትምህርት ደረጃ እንጂ ለመንገደኛና ለአማጺ የሚሰጥ አይደለም። የጠለቀ ትምህርት እንደሌለውም ማሳወቂያ ሲተዋወቅም ሆነ እራሱን ሲገልጥ የዶክተርነት ትምህርት እንደሌለው ነው። ነገር ግን በሌለው ዕውቀት ሲጠራበት ለእውነት የቆመ ቢሆን አይደለሁም ማለት ሲገባው አስመስሎ ማጭበርበርን እንደሙያ ማደሪያ ያደርገ መሆኑን በይፋ ያረጋገጠ ነው። ባለፈው እንዳስነበብነው የመረዳጃ ማህበር ሊቀመንበር ነኝ ባዩ ተራ የነዳጅ ማደያ ሱቅ ሰራተኛ ተዳዳሪ ሆኖ እያለ አዲስ ሰው አግኝቶ ሲተዋወቅ የሚሰጠው ካርድ ግን ኢንቨስትመንት አማካሪ ነኝ ብሎ ነው። ውሻ አጣቢውም ሆነ ሱቅ ሰራተኛው በሙያው መኩራትና ለተሻለ ነገር እራስን በዕውቀት ማጎልበትና ሌላ መንገድን በሀቅ መጨበጥ ሲገባ በአቋራጭ ያልዘሩትን ለማጨድ ማዋረድ ብቻ ሳይሆን በህግም ያስጠይቃል እንላለን።

ሌላው በራዲዮኑ ከአስመራጭ ኮሚቴ የቀረበውና ግርማ የተባለው የነርሱ ቅጥረኛና አስርገው ያስገቡት ነው። ባለፈው እሁድ የቀረበው ሮቤል የተባለውና ቁጥር ሁለት የተባሉት ህብረት ናጂ ቡድን አባል የሆነውና አስርገው ያስገቡት የተናገረው ፍጹም ተቃራኒ ሲሆን፤ የግርማ ግን ቀደም ብሎ ባለው ሪኮርድ መሰረት መረዳጃ ማህበሩት ሲያጨማልቁና ሲወጉት ከነበሩት የቀድሞ ተመራጮች ተርታ የተመዘገበ ሲሆን ከቁጥር 2 ቡድን ጋርም አብሮ የወገነ ነው። ለዚህም ነው ማንው የአስመራጭ ተወካይ ወይንም መሪና መግለጫ አቅራቢ የሚለውን ጥያቄ መሰተናገድ ያልተቻለው። አስመራጭ ኮሚቴው የተጣለበትን ሀላፊነት በነጻነት መወጣት አለመቻሉ ከራዲዮ ምልልስ ግልጽ ቢሆንም ማንኛውም የተመሰረተ ኮሚቴ የተሰጠውን የሥራ ኃላፊነት ስርቶ በተባለው ቀንና ሰአት ለማቅረብ ዝግጁ ከሆነ የተፈጥሮ እክል ካልሆነ በቀር አንድ እንኳን ሰአት ማሳለፍ የለበትም። ተጠሪነቱ ለመረጠው እንጂ ተርሙን ለጨርሰው ቦርድ አልነበርም። የንርሱ የሆነውንም አጀንዳ ውስጥ ጣልቃ መግባት የለበትም። እነርሱን ሲመርጥ ሕዝቡ በወቅቱና በሰአቱ ሌላውን የቦርድ አጀንዳ የተባለውን በሙሉ የጣለው ስለሆነ፣ አስመራጩ የዚያ ተጽኖ ወይንም እስረኛ መሆን ባልተገባ። ታላቅና ግዙፍ ስህተት እንለዋለን። አሁንም የህብረተሰቡ ጥያቄም ሆነ ችግር በየግለሰቡ ቡና ቤት ሳይሆን የሚፈታው በአንድ ወጥ ሲሆን ነውና የቡናቤቱ ቀጠሮ ለነገር ሸራቢዎችና ድርጅት ማብከን ስራዬ ብለው ለያዙት መተው መልካም ነው እንላለን። ይኸው አስመራጭ ቡድን የጠራና ገለልተኛ የሆነ አለመሆኑን ያረጋገጠ ስለሆነ የጉዳዩ ባለቤቶች የሆናችሁ ሁሉ ግንዛቤን መውስድ የግድ ነው። ከዚህ ጋር የምናያይዘው ቢኖር ትረስቲ የተባለው ቡድን ቢቋቋም አስተዳደር ቦርድ ከመምረጥ ይልቅ የቤሮ ጉዳይ ፈጻሚ መቅጠር የሚቀል ነው። ለዚህ ያበቃን ከምንጫችን በደረሰንና እኛም በገመገምነው አዲስ የታለመውን መተዳደሪያ ደንብ ካየነው በኃላ ነው። የትረስቲው አሽከር ለመሆን የሚመረጥና የሚያገለግል ንጹህና ገለልተኛ አስተዳደር ቦርድ ማግኝት ስለማይቻል እነዚሁኑ አመጸኛና አምባገነን ምልሶ አስቀምጦ አዲስ  ወጣትና ገለልተኛ የሆኑትን ትረስቲ በለያቸው መሾምና ለሌላው ያዘጋጁትን ጥዋ ለእነርሱ መጋቱ መልካም ነው።

ከዚሁ ቀጥሎ በትላንቱ ዕለት ሁለት ስብሰባ በከተማችሁ ተይዞ ነበር። አንደኛው የሕክምና ባለሙያዋች አንደኛ አመት አስታኮ እየደረገ ባለው የወገን ለወገን አገልግሎት ነበርና በዚሁ በርቱ እደጉ ስንል፤ ሌላው የቁጥር 2 የበታኙ ቡድን ስብሰባ ነበር። ይኸው 30 የማይሞሉትን ያካተተው ስብስብ ባለው የከተማዋ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማተኮሩንና የወገኖቻችን ድምጽና መብት መገፋትን በማራቅ የተደርገው የውስጥ አርበኛ ቅጥረኞች ያደርጉት ሴራ ነው። የመረዳጃ ማህበሩ አመራር አፍንጫቸው ሥር ቁጭ ብሎ የሕዝቡን ድምጽ ሲቀማ ያልቆሙ ነገር ግን ወያኔ እየተባለ አህጉር ዘለል አስመሳይ ታጋይነትን የታየበትና እንዚሁ የትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች ስብስብ መሆኑ ነው።

አሜሪካ እየኖሩ ስለመብት ተከራካሪ አድርገው ካቀረቡ የሌላውንም መብት ማክበር የግድ ነው። ከዚህ በፊት እንደጠቀስነው የትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪ የሆነው የአዲስ አበባው መንግሥት ተውካዩን ስለ 5ቱ አመት የዕድገት ዕቅድ በማለት የኢትዮጵያ ተውላጆች በሰፈሩበት የውጪው አለም በሙሉ እንደአሰራጫቸው የታወቀ ነው። በዳላሱ የመረዳጃው ማህበር የራዲዮ ስርጭት ማስታውቂያ በቀረበው መሰርት ይህንኑ የተልእኮው ቡድን በ04/09/2011 በማርዮት ኮረም ሆቴል ውስጥ እንዳለው ሲያስታውቅ፣ ለማረጋገጥ ባደረግነው ሙከራ በእለተ ሰንበት ምክንያት የሽያጭ ክፍሉ ዝግ ስለሆነ አልተሳካልንም። መርጃውን እንዳገኘን ልናጋራችሁ እንሞክራለን። ነገር ግን ቁጥር 2 ቡድን ትላንት እንዳካሄደው ስብስብ ሁሉ የትግራይ ነጻ አውጪ ቅጥረኞችም ስብሰባ የመጥራትና የማካሄድ መብታቸው የተጠበቀ ነው። ያለውን መንግሥት የሚደግፍና አሊያም የእድገት እቅዱን ለማወቅና በትውልድ ሀገሩ የሚካሄደውን ግንዛቤ ለመጨበጥ የመካፈል መብቱ የተጠበቀ ነው። የተሳተፈ ሁሉ ወይንም በሀገሩ ቅሪት ማድረግ የጀመረ ሁሉ የሕዝብ ጠላት አድርጎ መፈረጅ ስህተት ነው። የፓለቲካ ልዩነቶች እንደተጠበቁ ሆነው ለሀገር ልማትና እርዳታ ማድረግ ይቻላል። እንደዚሁም ደግሞ ያለውን አስተዳደር ችግሮችን እንዲቀበልና እንዲያሻሽል መንገዶችን መቀየስና ለዚያ መታገል የሁላችንም ግዴታ ነው። አንድ ወጥ የሆነ የጋራ እቅድ ሳይጨበጥ በተናጠል የሚደረግ ሩጫ ከምርጫ 97 መገንዘቡ መልካም ነው። ብዙዎቻችን በእድሜ በገፋን ወቅት የአቅም አድማሳችንን መለካት ያቃተን ይመስል እኛ ብቻ ካልመራን ወይንም እኛ ከሌለንበት ሁሉም መፍረስ አለበት የሚል የጨቅላ ጨዋታ ያልወጡትን ወገኖቻችንን ስናይ ያሳፍረናል።


በሰለጠነ አለም እየኖርን አህጉር ተሻግረን ጠመንጃ ለመማዘዝ የረፈደብን መሰለን። ፍትህና እኩልነትን መጀመርያ ከቤታችን ከዚያም አሳድገን በኮሚኒቲያችን ብሎም በሀጉር ደርጃ እንኳን ብናደርሰው የትግሬ መንግስት ከደጁ ሳይደርስ ሊንበረከክ ይችላል። ዋናው ነጥብ መደራጀትና ሪሶርሶችን በአግባቡ አቀናጅቶ መጠቀምን ልምድ ማድረግ መጀመሩ ለኛም ሆነ ለደረሰው ትውልድ ለማስገንዝብ እንወዳለን። ከቁጥር 2 ቡድን ካካተትነው ውስጥ ደጀኔ የተባለው በትላንቱ ስብሰባ በከተማችሁ ውስጥ እየተካሄደ ላለው ወቅታዊ ሂደትና የወገኖች መብት መረገጥን በመደገፍ አስመራጭ ኮሚቴውና ቦርዱ የተስማሙበትና ያለቀ ጉዳይ ነው በማለት እርሱን ፈቅዶ ያንበረከከና ሊኣሎችም እንዲበረከኩ ያደረገ የውስጥ ጠላታችሁ ነው። ትላንትና ቅንጅት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሌላ ስም እየለዋወጠ ሌላ ሕዝባዊ ድርጅት እንዳያብብ የሚያኮላሽ አንዱ ጸረ ሕዝብ በመካከላችሁ የሚሽሎከለክ ጉድ ነው።

ትላንትም ሆነ ዛሬ የቅንጅት ስምና ማህተም በመጠቀም የሀሰት ሰነድ በማዘጋጀት በመሸጥ መተዳደሪያው ካደረገ ቆይቷል። እነዚሁ የሀሰት የፖለቲካ ጥገኛ ጠያቂዎችን መጠቀሚያ ባደረገበት ወቅት የተማረው ሌላው ወንጀል ሥራ ቢኖር አዲስ እንደሙያ የያዘው ኢ-ሐርሞኒ አይነት የፍሮጅ ጋብቻ በማድረግ በጋብቻ የመኖሪያ ፈቃድ አስወጣለሁ እያለ የጀመረው ሥራ ነው። እንዲ አይነቱ ሞላጫ ነው እንግዲህ ከሱ የተሰለፉ ሀቀኛ ታጋዮችን አንገት የሚያስደፋ ፣ እንግዲህ እንዲ አይነቱ ነው ለራሱ ጥቅም የታወረና የመረዳጃ ማህበሩ ችግር በማጣጣል ወደ ትግሬ ነጻ አውቼጪ የዳላሱ ስብስብ ተቃዋሚ ዝግጅት ላይ ብቻ እንዲተኮር ያደረገው ለግል ጥቅሙ ነው። በእርሱ የዳላስ ጩኸት የአዲስ አበባው መንግሥት ወይ ፍንክች! እርሱ ግን ተቃዋሚ በማለት በሀሰት ገንዘብ ለመስራት ብቻ ነው። ሌላው የእርሱ ቢጤና እኩዩ የሆነው ሰሎሞን አባተ የሚሉት ቀደም ሲል በፓርኪንግ ሥራ ሲወሰልት የነበር ከዚያም በሊሞ ብሎም በሱቅ የሚተዳደር የሀሰት ታጋይ ነው። በዛሬው የራዲዮ ፕሮግራም ላይ እንደጠቀሰው ’ጠላትማ ጠላት ነው አስቀድሞ መግደል አሾክሻኬውን ነው’ ብሎ ያለውን በየትኛው ጦር ኣንዳዘመተ ባናውቅም አቋም የሊለውና ለጊዜዊ ጥቅም ያደረና አንገብጋቤ የሆነውን የወገኖቻችንን መረዳጃ ማህበር መስተካከል ሲገባው፣ ባህር ዘሎ ነገር እንደማይደርሱበት አውቆ እንደው ዘራፍ ማለት ይስብላል።

አዎን ከስብሰባው አዳርሽ ውጪ ሕግን የተከተለ ተቃውሞ መውጣት ይቻላል፣ በአዳራሹ ውስጥም ገብቶ በመልካም ክርክር እነሱንም አስረድቶ የተሰበሰበውንም አሳምኖ የስብሰባውንም አላማ ማክሸፍ ሲቻል እንዴት በሀሳብና በአቋም በመለያየት የዛቻ ድምጽ በራስ ወገን ላይ በራዲዮ ይሰነዘራል። እንደነዚህ አይነቱ ነውን ፓለቲካውን ይመራል በማለት ተስፋ የሚጣልበት ወይስ የህዝቡን አቋምና ውሳኔ ስለመደፈሩ የተስማውን ወገናችንን ትግል በመላ (በዘዴ) ማስለወጥ ነው ትክክል?    

የሕዝብን አንድነትና ትግልን የሚቦረብሩ ይጋለጣሉ!
አንባገነን የመረዳጃው ማህበር መርዎች ይወገዳሉ!
አጽራረ ቤተክርስትያኖች በደሙ ይቃጠላሉ!

እርሶስ ምን ይላሉ?

        

1 comment:

Anonymous said...

This blog must be TMZ for Ethios in DFW. You got some juicy material. I love it.